Isaiah 56:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ንእግዚኣብሄር ኬገልግልዎን ንስም እግዚኣብሄር ኬፍቅሩን፡ ኣገልገልቱ ኪዀኑን ምስ እግዚኣብሄር ዚጽንበሩ ደቂ ጓና፡ ሰንበት ኬርክስን ኪዳነይ ኪሕዛን ዚሕልዉ ዘበለ ዅሉ፡ ንእግዚኣብሄር ኬገልግልዎን ንስም እግዚኣብሄር ኬፍቅሩን ዝጸንበሩ ደቂ ጓና ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሌላም ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር የተመለሱትን ለእርሱም ባሪያዎች የሆኑትን፥ የእግዚአብሔርንም ስም የወደዱትን፥ ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎቹ የሆኑትን፥ “ሰንበታቴን የሚጠብቁትንና የማያረክሱትን፥ በቃል ኪዳኔም ጸንተው የሚኖሩትን ሁሉ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያገለግሉት ዘንድ የእግዚአብሔርንም ስም ይወድዱ ዘንድ ባሪያዎቹም ይሆኑ ዘንድ ወደ እግዚአብሔር የሚጠጉትንም መጻተኞች፥ እንዳያረክሱት ሰንበትን የሚጠብቁትን ቃል ኪዳኔንም የሚይዙትን ሁሉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያገለግሉት ዘንድ የጌታንም ስም ለመውደድ አገልጋዮቹም ለመሆን ወደ ጌታ የሚጠጉትንም መጻተኞች፥ እንዳያረክሱት ሰንበትን የሚጠብቁትን፥ በቃል ኪዳኔኔም የሚጸኑትን ሁሉ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ኦናዉ፥ መና ጎዳ ሱን ዶሳናዉነ አ ቆማ ግዳናዉ፥ ባረንታ አኮ ሺሽያ በተቱዋ፥ ቃይ ሳምባታ ቱንሰናን ቦንችያዋንታነ ታ ጫቁዋ ምንሲደ ናግያዋንታ ኡባቱዋ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw ootsanaw, Med'inaa Godaa suntsaa dosanawunne Aa k'oomaa gidanaw, barentta aakko shiishshiyaa betetuwaa, k'ay Sambbataa tunissennan bonchchiyaawanttanne ta c'aak'uwaa minisiide naagiyaawantta ubbatuwaa |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS haggazanaas, bana GODAARA gaththi waaxida bete asata GODAA sunth siiqizaytanne izas goynnizayta, sambata tunisontta bonchchiza ubbatanne caaqo qaala naagizayta, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ሃጋዛናስ፥ ባና ጎዳራ ጋ ዋጺዳ ቤቴ ኣሳታ ጎዳ ሱን ሲቂዛይታኔ ኢዛስ ጎይኒዛይታ፥ ሳምባታ ቱኒሶንታ ቦንቺዛ ኡባታኔ ጫቆ ቃላ ናጊዛይታ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሀጋዛናዉ፥ ጎዳ ዶሳናዉነ እያ አይለ ግዳናዉ ባንታና እያኮ ሺሽያ፥ ሳምባታ ቱንሶና ቦንችያነ ታ ጫቆ ቃላ ምንድ ናግያ በተ አሳታ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa haggaazanaw, Godaa dosanawunne iya aylle gidanaw bantana iyako shiishiya, sambaata tunisonna bonchiyanne ta caaqo qaala minthidi naagiya bete asata, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱን ለማገልገል፣ ራሳቸውን ከእግዚአብሔር ጋር ያቈራኙ መጻተኞች፣ የእግዚአብሔርን ስም በመውደድ፣ እርሱንም በማምለክ፣ ሰንበትን ሳያረክሱ የሚያከብሩትን ሁሉ፣ ቃል ኪዳኔንም የሚጠብቁትን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከባዕድ አገር መጥተው፥ ወደ እግዚአብሔር በመጠጋት እርሱን የሚወዱትንና የሚያገለግሉትን፥ የእርሱን ሰንበት ሳይሽሩ በማክበር ቃል ኪዳኑን የሚጠብቁትን ባዕዳንን እግዚአብሔር እንዲህ ይላቸዋል፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንእኡ ንምግልጋል፥ ስም እግዚኣብሄር ብምፍታው፥ ባሮቱ ክኾኑ ኢሎም፥ ርእሶም ናብ እግዚኣብሄር ዘፀግዑ መፃእተኛታት፥ ንሰንበት ከየርከሱ ዝሕልዉ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ምእንቲ ኼገልግልዎ፡ ንስም እግዚኣብሄር ኬፍቅሩ፡ ባሮቱ ኪዀኑ ኢሎም ምስ እግዚኣብሄር ዝሐበሩ መጻእተኛታት፡ ሰንበት ከየፍርሱ ዚጥንቀቑ፡ ኪዳነይውን ዜጽንዑ ዂላቶም፡ |