Isaiah 56:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምስ እግዚኣብሄር እተጸንበረ ወዲ ጓና ድማ፡ እግዚኣብሄር ካብ ህዝቡ ፈጺሙ ፈሊዩኒ፡ ኣይዛረብን። እቲ ሓለቓ ቤተ መንግስቲ ድማ እንሆ፡ ኣነ ደረቕ ገረብ እየ፡ ኣይበል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የተ​ጠጋ መጻ​ተኛ፥ “በእ​ው​ነት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሕ​ዝቡ ይለ​የ​ኛል” አይ​በል፤ ጃን​ደ​ረ​ባም፥ “እነሆ፥ እኔ እንደ ደረቀ ዛፍ ነኝ” አይ​በል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እግዚአብሔርም የተጠጋ መጻተኛ። በእውነት እግዚአብሔር ከሕዝቡ ይለየኛል አይበል፤ ጃንደረባም። እነሆ፥ እኔ ደረቅ ዛፍ ነኝ አይበል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ጌታም የተጠጋ መጻተኛ፦ “በእውነት ጌታ ከሕዝቡ ይለየኛል” አይበል፤ ጃንደረባም፦ “እነሆ፥ እኔ ደረቅ ዛፍ ነኝ” አይበል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳኮ ሺቄዳ በቲ፥ “መና ጎዳይ ታና ባረ አሳፐ ቱሙ ሻካና” ጎፖ። ቃይ ሙይሬሳይካ፥ “በአ፥ ታን መሌዳ ም” ጎፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaakko shiik'eedda betii, «Med'inaa Goday taana bare asaappe tumu shaakkana» gooppo. K'ay muyreessaykka, «Be'a, taani meleedda mitsaa» gooppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAAKKO shiiqida betey, «GODAY tana ba asaappe tumu shaakkana» gooppo. Gundulaykka, «Tani melida miththa» gooppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳኮ ሺቂዳ ቤቴይ፥ «ጎዳይ ታና ባ ኣሳፔ ቱሙ ሻካና» ጎፖ። ጉንዱላይካ፥ «ታኒ ሜሊዳ ሚ» ጎፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳኮ ሺቅዳ በተ አስ፥ “ጎዳይ ታና ባ አሳፐ ሻካና” ጎፖ፤ ሹፋይ፥ “ታኒ መልዳ ም” ጎፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaako shiiqida bete asi, “Goday tana ba asaape shaakana” goopo; shuufay, “Taani melida mithi” goopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ እግዚአብሔር የተጠጋ መጻተኛ፣ “እግዚአብሔር በርግጥ ከሕዝቡ ይለየኛል” አይበል፤ ጃንደረባም፣ “እኔ ደረቅ ዛፍ ነኝ” አይበል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ እግዚአብሔር የተጠጋ ባዕድ ሰው “እግዚአብሔር ከራሱ ሕዝብ ይለየኛል” ብሎ አያስብ፤ ጃንደረባ የሆነ ሰው ልጅ ባለመውለዱ፦ “እንደ ደረቅ ዛፍ ነኝ” አይበል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ እግዚኣብሄር ዝተፀግዐ መፃእተኛ “ብሓቂ እግዚኣብሄር ካብ ህዝቡ ኽፈልየኒ እዩ” ኣይበል፤ እቲ ስሉብውን “ኣነ ንቑፅ ኦም እየ” ኣይበል።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ምስ እግዚኣብሄር ሕብረት ዝገበረ መጻእተኛ፡ ብሓቂ እግዚኣብሄር ካብ ህዝቡ ኺፈልየኒ እዩ፡ ኣይበል። እቲ ስሉብ ድማ፡ እንሆ፡ ንቑጽ ኦም እየ፡ ኣይበል።