Isaiah 56:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝገብሮ ሰብን ዝሓዞ ወዲ ሰብን ብጹእ እዩ። ንሰንበት ከይርክስ ዝሕሉ፡ ኢዱ ድማ ዝኾነ ክፉእ ከይገብር ዝሕልዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህን የሚ​ያ​ደ​ርግ በእ​ር​ሱም ጸንቶ የሚ​ኖር፥ ሰን​በ​ታ​ት​ንም የሚ​ጠ​ብ​ቅና የማ​ያ​ረ​ክስ፥ እጁ​ንም ክፋት ከማ​ድ​ረግ የሚ​ጠ​ብቅ ሰው ብፁዕ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን የሚያደርግ ሰው ይህንንም የሚይዝ የሰው ልጅ፥ እንዳያረክሰው ሰንበትንም የሚጠብቅ እጁንም ክፋት ከማድረግ የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን የሚያደርግ ሰው ይህንንም የሚይዝ የሰው ልጅ፥ እንዳያረክሰው ሰንበትንም የሚጠብቅ እጁንም ክፋት ከማድረግ የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋ ኦያ ኡራ፥ ሳምባታ ቱንሰናዳን ቦንችያ ኡራነ ኢታባ ኦናን እጽያ ኡራ ታን አንጃና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaa ootsiyaa uraa, Sambbataa tunissennaadan bonchchiyaa uraanne iitabaa ootsennan is's'iyaa uraa taani anjjana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sambata tunisontta bonchchizay, iita oosoppe ba kushe shiishshizaynne naagizay, haytantta polizay anjjettidaade» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳምባታ ቱኒሶንታ ቦንቺዛይ፥ ኢታ ኦሶፔ ባ ኩሼ ሺሺዛይኔ ናጊዛይ፥ ሃይታንታ ፖሊዛይ ኣንጄቲዳዴ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይሳ ኦያ ኡራይ፥ ሳምባታ ቱንሶና ቦንችያ ኡራይነ ባ ኩሸይ ኢታባ ኦና መላ ተቅያ ኡራይ አንጀትዳይሳ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysa oothiya uray, Sambaata tunisonna bonchiya uraynne ba kushey iitabaa oothonna mela teqiya uray anjetidaysa” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰንበትን ሳያረክስ የሚያከብር፣ ክፉን ከማድረግ እጁን የሚሰበስብ፣ የሚገታ፣ እነዚህን የሚፈጽም ሰው የተባረከ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን የሚያደርግ፥ አጥብቆ የሚይዘው፥ ሰንበትን ሳይሽር የሚጠብቅ፥ እጁንም ክፉ ነገር ከማድረግ የሚገታ ሰው የተባረከ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍትሒ ሓልዉ፤ ፅድቅውን ግበሩ። እቲ ነዙይ ዝገብር ሰብ ብእኡውን ዝፀንዕ፥ ከየርክስ ንሰንበት ዝሕሉ፥ ክፍኣት ከይገብር ኢዱ ዝሕሉ ሰብ፥ ብፁእ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነዚ ዚገብር ሰብ፡ ብእኡ ዚጸንዕ፡ ንሰንበት ከየርክስ ድማ ዚጥንቀቕ፡ እከይ ከይገብርውን ኢዱ ዚሕሉ ወዲ ሰብ ብጹእ እዩ።