Isaiah 56:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ፈጺሞም ክኣኽሉ ዘይክእሉ ስሱዓት ኣኽላባት እዮም፡ ክርድኡ ዘይክእሉ ጓሶት እዮም። ኩሎም ናብ ናቶም መንገዶም ይጥምቱ፣ ነፍሲ ወከፎም ንመኽሰቦም፣ ካብ ከባቢኦም ይጥምቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉም ከቶ የማይጠግቡ የረከሱ ውሾች ናቸው፤ እነርሱም ያስተውሉ ዘንድ የማይችሉ ክፉዎች ናቸው፤ ሁሉም እያንዳንዳቸው እንደ ፈቃዳቸው መንገዳቸውን ተከትለዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መብል ወዳጆች ከቶ የማይጠግቡ ውሾች ናቸው፥ እነርሱም ያስተውሉ ዘንድ የማይችሉ እረኞች ናቸው፤ ሁሉ ወደ መንገዳቸው፥ ከፊተኛው እስከ ኋለኛው ድረስ ሁሉ፥ እያንዳንዳቸው ወደ ጥቅማቸው ዘወር ብለዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መብል የሚወዱ ከቶ የማይጠግቡ ውሾች ናቸው፤ እረኞቹም ማስተዋል የማይችሉ ናቸው፤ ሁሉም ወደ መንገዳቸው ዞሩ፥ ከፊተኛው እስከ ኋለኛው ድረስ ሁሉ፥ እያንዳንዳቸው ወደ ጥቅማቸው ዘወር ብለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሚደ ካለና ካና ማላ፤ ካል ኤርክኖ። ኡንቱንቱ አኬክ ፓጬዳ ሄንንቻ፤ ኡንቱንቱ ኡባይ ባረንቱ ኦግያ ኦግያ ስሜድኖ፤ ኡባይካ ባረንቱ ጎአ ጻላላ ኮዪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu miide kallenna kanaa mala; kalli erikkino. Unttunttu akeeki pac'c'eedda hentsanchchaa; unttunttu ubbay barenttu ogiyaa ogiyaa simmeeddino; ubbaykka barenttu go"a s'alalaa koyiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ganjama kana mala; miidi kalli erettenna. Istti akeekay baynda heenththanchchata; istti ubbay bantta oge oge beettes; issoy issoy ba go7a xalla xeellees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጋንጃማ ካና ማላ፤ ሚዲ ካሊ ኤሬቴና። ኢስቲ ኣኬካይ ባይንዳ ሄንንቻታ፤ ኢስቲ ኡባይ ባንታ ኦጌ ኦጌ ቤቴስ፤ ኢሶይ ኢሶይ ባ ጎኣ ጻላ ጼሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምድ ካሎና ያራምባ ካና መላ፤ ኤንቲ አኬክ ፓጭዳ ሄንንቾ። ኤንቲ ኡባይ ባንታ ኦገ ብዶሶና፤ ኡባይ ባንታ ጎአ ፃላላ ኮዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti midi kallonna yaramba kana mela; enti akeeki pacida henthancho. Enti ubbay banta oge bidosona; ubbay banta go77a xalaala koyoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እጅግ ሲበዛ ሆዳም ውሾች ናቸው፤ ጠገብሁን አያውቁም፤ የማያስተውሉ እረኞች ናቸው፤ ሁሉም በየራሳቸው መንገድ ሄዱ፤ እያንዳንዳቸውም የግል ጥቅማቸውን ፈለጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ በልተው እንደማይጠግቡ ውሾች ናቸው። የማያስተውሉም እረኞች ናቸው፤ ሁሉም በየራሳቸው መንገድ ይሄዳሉ፤ እያንዳንዱም የራሱን ጥቅም ያሳድዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | የመና ህሩፋት ኣኽላባት እዮም፤ ፀጊበ ኣይፈልጡን፤ ዘየስተውዕሉ ጓሶት እዮም፤ ነፍሲ ወከፎም ካብ ቀዳማይ ክሳዕ ዳሕረዋይ፥ ረብሓ ርእሱ ደለየ፤ ኵሎም ብናይ ባዕልቶም መንገዲ ኸዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህሩፋት ኣኽላባት ከቶ ዘይጸግቡ እዮም፡ እዚኣቶም ሓንቲ እኳ ዘየስተውዕሉ ጓሶት እዮም፡ ነፍሲ ወከፎም ካብ ቀዳማይ ክሳዕ ዳሕራይ ረብሓ ርእሱ ደለየ፡ ኲሎም ናብ መመገዶም ዘምበሉ። |