Isaiah 56:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓለውቱ ዕዉራት እዮም፡ ኩሎም ደንቆሮታት እዮም፡ ኩሎም ዓባሳት ኣኽላባት እዮም፡ ክነብሑ ኣይክእሉን እዮም። ድቃስ፡ ሓሶት፡ ድቃስ ምፍቃር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉም ዕውራን እንደ ሆኑ ኑና እዩ፤ ሁሉ ያለ ዕውቀት ናቸው፤ ሁሉም ዲዳ የሆኑ ውሾች ናቸው፤ ይጮኹም ዘንድ አይችሉም፤ በመኝታቸውም ሕልምን ያልማሉ፤ ማንቀላፋትንም ይወድዳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጕበኞቹ ዕውሮች ናቸው፥ ሁሉ ያለ እውቀት ናቸው፤ ሁሉም ዲዳ የሆኑ ውሾች ናቸው ይጮኹም ዘንድ አይችሉም፤ ሕልምን ያልማሉ፤ ይተኛሉ፤ ማንቀላፋትንም ይወድዳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጉበኞቹ ዕውሮች ናቸው፥ ሁሉም እውቀት የላቸውም፤ ሁሉም ዲዳ የሆኑ ውሾች ናቸው፤ መጮኽ አይችሉም፤ ሕልምን ያልማሉ፤ ይተኛሉ፤ እንቅልፍ ይወድዳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ናግያዋንቱ ቆቀ፤ ኡንቱንቶ ኡባዉካ ኤር ባዋ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ቦጫናዉ ዳንዳየና ዱደ ካናቱዋ ማላ። ኡንቱንቱ ግሲደ አኩመቲኖ፤ ኡንቱንቱ ገምእሹዋ ዶሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa naagiyaawanttu k'ook'e; unttunttoo ubbawukka eri baawa. Unttunttu ubbaykka boc'c'anaw danddayenna duude kanatuwaa mala. Unttunttu gisiide akumettiino; unttunttu gem"ishuwaa dosiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa naagizayti qooqe; isttas erateththi deenna istti ubbay boccontta kana mala; boccanaas dandayettenna; istti ichchidi agumetteettes; istti dhiskanchcha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ናጊዛይቲ ቆቄ፤ ኢስታስ ኤራቴ ዴና ኢስቲ ኡባይ ቦጮንታ ካና ማላ፤ ቦጫናስ ዳንዳዬቴና፤ ኢስቲ ኢቺዲ ኣጉሜቴቴስ፤ ኢስቲ ስካንቻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ናገይሳት ቆቀ፤ ኤንታዉ ኤር ባዋ፤ ኤንቲ ኡባይ ቦጫናዉ ዳንዳኦና ቡታለ ካናታ፤ ኤንቲ ዝንእድ ኤልሞቶሶና፤ ስኮ ዶሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa naageysati qooqe; entaw eri baawa; enti ubbay boccanaw danda7onna butale kanata; enti zin7idi elmotoosona; dhisko dosoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ጠባቂዎች ዕውሮች ናቸው፤ ዕውቀት የላቸውም፤ ሁሉም ድምፅ የለሽ ውሾች ናቸው፤ መጮኽ አይችሉም፤ ተጋድመው ያልማሉ፤ እንቅልፋሞች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤል ጠባቂዎች ዕውሮች ናቸው፤ ሁሉም ዕውቀት የላቸውም፤ እነርሱም፥ እንደሚያንቀላፉ፥ እንደሚጋደሙ፥ እንደሚያልሙና መጮኽ እንደማይችሉ ውሾች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓለውቲ እስራኤል ዕውራት እዮም፤ ፍልጠት የብሎምን፤ ኵሎም ዘይነብሑ በሃማት ኣኽላባት እዮም፤ ሕልሚ ይሓልሙ፤ ይጋደሙ ድቃስውን ይፈትዉ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሐለውቱ ዕውራት እዮም፡ ኲላቶም ኣእምሮ የብሎምን፡ ኲላቶም ዘይነብሑ በሃማት ኣኽላባት እዮም፡ ይሐልሙ፡ በጥ ይብሉ፡ ድቃስ ይፈትው ኣለው። |