Isaiah 56:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓለውቱ ዕዉራት እዮም፡ ኩሎም ደንቆሮታት እዮም፡ ኩሎም ዓባሳት ኣኽላባት እዮም፡ ክነብሑ ኣይክእሉን እዮም። ድቃስ፡ ሓሶት፡ ድቃስ ምፍቃር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁሉም ዕው​ራን እንደ ሆኑ ኑና እዩ፤ ሁሉ ያለ ዕው​ቀት ናቸው፤ ሁሉም ዲዳ የሆኑ ውሾች ናቸው፤ ይጮ​ኹም ዘንድ አይ​ች​ሉም፤ በመ​ኝ​ታ​ቸ​ውም ሕል​ምን ያል​ማሉ፤ ማን​ቀ​ላ​ፋ​ት​ንም ይወ​ድ​ዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጕበኞቹ ዕውሮች ናቸው፥ ሁሉ ያለ እውቀት ናቸው፤ ሁሉም ዲዳ የሆኑ ውሾች ናቸው ይጮኹም ዘንድ አይችሉም፤ ሕልምን ያልማሉ፤ ይተኛሉ፤ ማንቀላፋትንም ይወድዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጉበኞቹ ዕውሮች ናቸው፥ ሁሉም እውቀት የላቸውም፤ ሁሉም ዲዳ የሆኑ ውሾች ናቸው፤ መጮኽ አይችሉም፤ ሕልምን ያልማሉ፤ ይተኛሉ፤ እንቅልፍ ይወድዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳ ናግያዋንቱ ቆቀ፤ ኡንቱንቶ ኡባዉካ ኤር ባዋ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ቦጫናዉ ዳንዳየና ዱደ ካናቱዋ ማላ። ኡንቱንቱ ግሲደ አኩመቲኖ፤ ኡንቱንቱ ገምእሹዋ ዶሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaa naagiyaawanttu k'ook'e; unttunttoo ubbawukka eri baawa. Unttunttu ubbaykka boc'c'anaw danddayenna duude kanatuwaa mala. Unttunttu gisiide akumettiino; unttunttu gem"ishuwaa dosiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa naagizayti qooqe; isttas erateththi deenna istti ubbay boccontta kana mala; boccanaas dandayettenna; istti ichchidi agumetteettes; istti dhiskanchcha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳ ናጊዛይቲ ቆቄ፤ ኢስታስ ኤራቴ ዴና ኢስቲ ኡባይ ቦጮንታ ካና ማላ፤ ቦጫናስ ዳንዳዬቴና፤ ኢስቲ ኢቺዲ ኣጉሜቴቴስ፤ ኢስቲ ስካንቻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ናገይሳት ቆቀ፤ ኤንታዉ ኤር ባዋ፤ ኤንቲ ኡባይ ቦጫናዉ ዳንዳኦና ቡታለ ካናታ፤ ኤንቲ ዝንእድ ኤልሞቶሶና፤ ስኮ ዶሶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa naageysati qooqe; entaw eri baawa; enti ubbay boccanaw danda7onna butale kanata; enti zin7idi elmotoosona; dhisko dosoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ጠባቂዎች ዕውሮች ናቸው፤ ዕውቀት የላቸውም፤ ሁሉም ድምፅ የለሽ ውሾች ናቸው፤ መጮኽ አይችሉም፤ ተጋድመው ያልማሉ፤ እንቅልፋሞች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል ጠባቂዎች ዕውሮች ናቸው፤ ሁሉም ዕውቀት የላቸውም፤ እነርሱም፥ እንደሚያንቀላፉ፥ እንደሚጋደሙ፥ እንደሚያልሙና መጮኽ እንደማይችሉ ውሾች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓለውቲ እስራኤል ዕውራት እዮም፤ ፍልጠት የብሎምን፤ ኵሎም ዘይነብሑ በሃማት ኣኽላባት እዮም፤ ሕልሚ ይሓልሙ፤ ይጋደሙ ድቃስውን ይፈትዉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሐለውቱ ዕውራት እዮም፡ ኲላቶም ኣእምሮ የብሎምን፡ ኲላቶም ዘይነብሑ በሃማት ኣኽላባት እዮም፡ ይሐልሙ፡ በጥ ይብሉ፡ ድቃስ ይፈትው ኣለው።