Isaiah 55:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እኩይ መገዱ፡ ዓመጻውን ሓሳባቱ ይሓድግ። ናብ እግዚኣብሄር ይንሳሕ፡ ንሱ ድማ ክምሕረሉ እዩ። ንኣምላኽና ድማ ብዙሕ ግዜ ይቕረ ክብለልና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ክፉ ሰው መንገዱን፥ በደለኛም ዐሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ፤ እርሱም ይምረዋል፤ እርሱ ብዙ በደላችሁን ይተውላችኋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፥ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ ጌታም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፤ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢታይ ባረ ኦሱዋ፥ ናጋራንቻይካ ባረ ቆፋ አጎ፤ ጾሳኮ እ ስሞ። እ አ ማራና። እ ኑ መና ጎዳኮ ስሞ። እ አዉ ጮ አቶ ጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iitay bare oosuwaa, nagaranchchaykka bare k'ofaa aggo; S'oossaakko I simmo. I Aa maarana. I nu Med'inaa Godaakko simmo. I aw c'oo atto gaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iita asi ba oge, qohizaykka ba qofa aggo; GODAAKKO simmo. Izikka iza maarana; iza maaroteththay daro gidida gishshas izi nu Xoossako simmo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታ ኣሲ ባ ኦጌ፥ ቆሂዛይካ ባ ቆፋ ኣጎ፤ ጎዳኮ ሲሞ። ኢዚካ ኢዛ ማራና፤ ኢዛ ማሮቴይ ዳሮ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ኑ ጾሳኮ ሲሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታ አስ ባ ኦግያፐ ስሞ፤ ናጋራንቾይ ባ ቆፋ አጎ። ጎዳኮ ስሞ፥ እካ እያ ማራና፤ እ ኑ ፆሳኮ ስሞ፥ እያዉ አቶ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iita asi ba ogiyape simmo; nagaranchoy ba qofaa aggo. Godaako simmo, ika iya maarana; I nu Xoossaako simmo, iyaw atto gaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉ ሰው መንገዱን፣ በደለኛም ሐሳቡን ይተው። ወደ እግዚአብሔር ይመለስ፤ እርሱም ምሕረት ያደርግለታል፤ ወደ አምላካችን ይመለስ፤ ይቅርታው ብዙ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉዎች አካሄዳቸውን፥ ኃጢአተኞች ክፉ ሐሳባቸውን ይተዉ፤ ምሕረቱ ብዙ ስለ ሆነ ይቅር ይላቸው ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉእ ሰብ መንገዱ፥ በደለኛውን ሓሳቡ ይሕደግ፤ ናብ እግዚኣብሄርውን ይመለስ፤ ንሱ ኸዓ ምሕረት ክገብረሉ እዩ፤ ናብ ኣምላኽና ይመለስ፤ ይቕረታኡ ብዙሕ እዩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረሲእ መገዱ፡ ዓመጸኛ ኸኣ ሓሳቡ ይሕደግ፡ ናብ እግዚኣብሄር ይመለሱ፡ንሱ ኸኣ ኪምሕሮ እዩ፡ ኣዝዩ ይቕረ ይብል እዩ እሞ፡ ናብ ኣምላኽናውን ይመለስ። |