Isaiah 55:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እኩይ መገዱ፡ ዓመጻውን ሓሳባቱ ይሓድግ። ናብ እግዚኣብሄር ይንሳሕ፡ ንሱ ድማ ክምሕረሉ እዩ። ንኣምላኽና ድማ ብዙሕ ግዜ ይቕረ ክብለልና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፉ ሰው መን​ገ​ዱን፥ በደ​ለ​ኛም ዐሳ​ቡን ይተው፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ይመ​ለስ፤ እር​ሱም ይም​ረ​ዋል፤ እርሱ ብዙ በደ​ላ​ች​ሁን ይተ​ው​ላ​ች​ኋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፥ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው፤ ወደ ጌታም ይመለስ እርሱም ይምረዋል፤ ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታይ ባረ ኦሱዋ፥ ናጋራንቻይካ ባረ ቆፋ አጎ፤ ጾሳኮ እ ስሞ። እ አ ማራና። እ ኑ መና ጎዳኮ ስሞ። እ አዉ ጮ አቶ ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iitay bare oosuwaa, nagaranchchaykka bare k'ofaa aggo; S'oossaakko I simmo. I Aa maarana. I nu Med'inaa Godaakko simmo. I aw c'oo atto gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iita asi ba oge, qohizaykka ba qofa aggo; GODAAKKO simmo. Izikka iza maarana; iza maaroteththay daro gidida gishshas izi nu Xoossako simmo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታ ኣሲ ባ ኦጌ፥ ቆሂዛይካ ባ ቆፋ ኣጎ፤ ጎዳኮ ሲሞ። ኢዚካ ኢዛ ማራና፤ ኢዛ ማሮቴይ ዳሮ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ኑ ጾሳኮ ሲሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታ አስ ባ ኦግያፐ ስሞ፤ ናጋራንቾይ ባ ቆፋ አጎ። ጎዳኮ ስሞ፥ እካ እያ ማራና፤ እ ኑ ፆሳኮ ስሞ፥ እያዉ አቶ ጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iita asi ba ogiyape simmo; nagaranchoy ba qofaa aggo. Godaako simmo, ika iya maarana; I nu Xoossaako simmo, iyaw atto gaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ክፉ ሰው መንገዱን፣ በደለኛም ሐሳቡን ይተው። ወደ እግዚአብሔር ይመለስ፤ እርሱም ምሕረት ያደርግለታል፤ ወደ አምላካችን ይመለስ፤ ይቅርታው ብዙ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ክፉዎች አካሄዳቸውን፥ ኃጢአተኞች ክፉ ሐሳባቸውን ይተዉ፤ ምሕረቱ ብዙ ስለ ሆነ ይቅር ይላቸው ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክፉእ ሰብ መንገዱ፥ በደለኛውን ሓሳቡ ይሕደግ፤ ናብ እግዚኣብሄርውን ይመለስ፤ ንሱ ኸዓ ምሕረት ክገብረሉ እዩ፤ ናብ ኣምላኽና ይመለስ፤ ይቕረታኡ ብዙሕ እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ረሲእ መገዱ፡ ዓመጸኛ ኸኣ ሓሳቡ ይሕደግ፡ ናብ እግዚኣብሄር ይመለሱ፡ንሱ ኸኣ ኪምሕሮ እዩ፡ ኣዝዩ ይቕረ ይብል እዩ እሞ፡ ናብ ኣምላኽናውን ይመለስ።