Isaiah 55:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ዘይትፈልጦ ህዝቢ ክትጽውዕ ኢኻ፡ ዘይፈለጡኻ ኣህዛብ ድማ ምእንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካን ምእንቲ እቲ ቅዱስ እስራኤልን ናባኻ ክጐዩ እዮም። ንሱ ኣኽቢሩካ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ የማያውቁህ ሕዝብ ይጠሩሃል፤ የእስራኤል ቅዱስ አክብሮሃልና ስለ አምላክህ ስለ እግዚአብሔር የማያውቁህ ሕዝብ በአንተ ይማጠናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የማታውቀውን ሕዝብ ትጠራለህ፥ የእስራኤልም ቅዱስ አክብሮሃልና ስለ አምላክህ ስለ እግዚአብሔር የማያውቁህ ሕዝብ ወደ አንተ ይሮጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የማታውቀውን ሕዝብ ትጠራለህ፥ የእስራኤልም ቅዱስ አክብሮሃልና ስለ አምላክህ ስለ ጌታ የማያውቅህ ሕዝብ ወደ አንተ ይሮጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በአ፥ ኔን ኤረና ካዉተቱዋ ጼሳና፤ ቃይ መና ጎዳ ነ ጾሳ እስራኤልያ ጌሻ ጋሱዋን፥ ኔና ኤረና ካዉተቱ ኔኮ ኤሌሊደ ያና። አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ኔና ቦንቼዳ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'a, neeni erenna kawutetsatuwaa s'eesana; k'ay Med'inaa Godaa ne S'oossaa Israa'eeliyaa Geeshsha gaasuwaan, neena erenna kawutetsatuu neekko elleelliide yaana. Ayaw gooppe, S'oossay neena bonchcheedda» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7a, neni erontta kawoteththata xeygana; nena erontta kawoteththati neekko eeson yaana. Gaasoykka GODAA ne Xoossay Isra7eele Geeshshay ba bonchchon nena dhoqqu dhoqqu histtides» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኣ፥ ኔኒ ኤሮንታ ካዎቴታ ጼይጋና፤ ኔና ኤሮንታ ካዎቴቲ ኔኮ ኤሶን ያና። ጋሶይካ ጎዳ ኔ ጾሳይ ኢስራኤሌ ጌሻይ ባ ቦንቾን ኔና ቁ ቁ ሂስቲዴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ፥ እስራኤለ ጌሻይ ነና ቦንችዳ ግሾ፥ ኔኒ ኤሮና ካዎተታ ፄጋና፤ ነና ኤሮና ካዎተት ኤለስድ ኔኮ ያና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay, Isra7eele Geeshshay nena bonchida gisho, neeni eronna kawotethata xeegana; nena eronna kawotethati ellesidi neeko yaana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ የማታውቃቸውን መንግሥታት ትጠራለህ፤ የማያወቁህ መንግሥታት በፍጥነት ወደ አንተ ይመጣሉ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር አምላክህ፣ የእስራኤል ቅዱስ፣ በክብሩ ከፍ ከፍ አድርጎሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የእስራኤል ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክህ ስላከበርኩህ እነሆ፥ የማታውቃቸውን ሕዝቦች ትጠራለህ፤ የማያውቁህም ሕዝቦች ወደ አንተ ይፈጥናሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ንዘይትፈልጦ ህዝቢ ኽትፅውዕ ኢኻ፤ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኣምላኽካ እግዚኣብሄር፥ ኣኽቢሩካ እዩሞ፥ ምእንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፥ ዘይፈልጠካ ህዝቢ ናባኻ ኽጐዪ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ንዘይትፈልጣ ህዝቢ ኽትጽውዕ ኢኻ፡ ዘይፈለጠካ ህዝቢ ድማ፡ ምእንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካን ምእንቲ ናይ እስራኤል ቅዱስን፡ ንሱ ኣኽቢሩካ እዩ እሞ፡ ናባኻ ኺጐዪ እዩ። |