Isaiah 55:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰገዱ እሞ ናባይ ንዑ፤ ስምዑ፡ ነፍስኹም ድማ ብህይወት ክትነብር እያ፤ ኣነ ድማ ምሳኻትኩም ናይ ዘለኣለም ኪዳን ክኣቱ እየ፣ እቲ ጽኑዕ ምሕረት ዳዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስሙኝ፤ ጎዳናዬን ተከተሉ፤ አድምጡኝም፤ ሰውነታችሁም በበረከት ትኖራለች፤ የታመነችዪቱን የዳዊትን ምሕረት፥ የዘለዓለምን ቃል ኪዳን ከእናንተ ጋር አደርጋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጆሮአችሁን አዘንብሉ ወደ እኔም ቅረቡ፤ ስሙ ሰውነታችሁም በሕይወት ትኖራለች፤ የታመነችይቱን የዳዊትን ምሕረት፥ የዘላለምን ቃል ኪዳን ከእናንተ ጋር አደርጋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጆሮአችሁን አዘንብሉ ወደ እኔም ቅረቡ፤ ሰውነታችሁ በሕይወት እንድትኖር ስሙኝ፥ የታመነችይቱን የዳዊትን ምሕረት፥ የዘለዓለምን ቃል ኪዳን ከእናንተ ጋር አደርጋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታ አሳዉ፥ ስስተ፤ ታኮ ሃ ዪተ። ሸምፑዋና ፓጻ ደአና ጎፐ፥ ታን ኦድያዋ ስስተ። ታን ህንተናና መና ጫቁዋ ጫቀታና። ታን አንጃና ጋደ ዳዊታ አንጄዳዋዳን፥ ህንተናካ አንጃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ta asaw, sisite; taakko haa yiite. Shemppuwaanna pas'a de'ana gooppe, taani odiyaawaa sisite. Taani hinttenana med'inaa c'aak'uwaa c'aak'k'etana. Taani anjjana gaade Daawita anjjeedawaadan, hinttenakka anjjana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte hayth doydi haa taakko shiiqite; intte shemppora paxa daana mala ta gizaa ezgi siyite; kase ta Dawitera caaqqida mino siiqon inttenarakka mernaa caaqo caaqettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሃይ ዶይዲ ሃ ታኮ ሺቂቴ፤ ኢንቴ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ማላ ታ ጊዛ ኤዝጊ ሲዪቴ፤ ካሴ ታ ዳዊቴራ ጫቂዳ ሚኖ ሲቆን ኢንቴናራካ ሜርና ጫቆ ጫቄታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ሀይ ታኮ ዛሪድ ታና ስእተ፤ ደኦን ዳናዉ ታ ኦደይሳ ስእተ፤ ታኒ ዳዊታስ ገልዳ ኡፋይሳ ቃላን ህንተና አንጃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte haytha taako zaaridi tana si7ite; de7on daanaw ta odeysa si7ite; taani Dawitas gelida ufaysa qaalan hintena anjana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጆሯችሁን ከፍታችሁ ወደ እኔ ቅረቡ፤ ነፍሳችሁም እንድትኖር አድምጡኝ። ለዳዊት በገባሁት በጽኑ ፍቅሬ፣ ከእናንተም ጋር የዘላለም ኪዳን አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጆሮአችሁን አዘንብላችሁ ወደ እኔ ቅረቡ፤ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ቃሌን አድምጡ፤ ዳዊትን እንደ ወደድኩት እናንተን በታማኝነት ለመውደድ ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን እገባለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እዝንኹም ፀሊኹም ናባይ ቅረቡ እሞ ስምዑ፤ ነፍስኹም ድማ ብህይወት ክትነብር እያ፤ ኣነ እቲ ንዳዊት ዘተስፈኽዋ ፅኑዕ ምሕረት፥ ምሳኻትኩም ዘለኣለማዊ ኪዳን፥ ክኣቱ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዝንኹም ናባይ ጽለው እሞ ናባይ ንዑ፡ ስምዑ፡ ነፍስኹም ድማ ብህይወት ክትነብር እያ፡ ኣነ እቲ ንዳዊት ዘተስፎኽዎ ነባሪ ጸጋ፡ ዘለኣለማዊ ኺዳን፡ ምሳኻትኩም ክኣቱ እየ። |