Isaiah 55:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰገዱ እሞ ናባይ ንዑ፤ ስምዑ፡ ነፍስኹም ድማ ብህይወት ክትነብር እያ፤ ኣነ ድማ ምሳኻትኩም ናይ ዘለኣለም ኪዳን ክኣቱ እየ፣ እቲ ጽኑዕ ምሕረት ዳዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስሙኝ፤ ጎዳ​ና​ዬን ተከ​ተሉ፤ አድ​ም​ጡ​ኝም፤ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁም በበ​ረ​ከት ትኖ​ራ​ለች፤ የታ​መ​ነ​ች​ዪ​ቱን የዳ​ዊ​ትን ምሕ​ረት፥ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ምን ቃል ኪዳን ከእ​ና​ንተ ጋር አደ​ር​ጋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጆሮአችሁን አዘንብሉ ወደ እኔም ቅረቡ፤ ስሙ ሰውነታችሁም በሕይወት ትኖራለች፤ የታመነችይቱን የዳዊትን ምሕረት፥ የዘላለምን ቃል ኪዳን ከእናንተ ጋር አደርጋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጆሮአችሁን አዘንብሉ ወደ እኔም ቅረቡ፤ ሰውነታችሁ በሕይወት እንድትኖር ስሙኝ፥ የታመነችይቱን የዳዊትን ምሕረት፥ የዘለዓለምን ቃል ኪዳን ከእናንተ ጋር አደርጋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታ አሳዉ፥ ስስተ፤ ታኮ ሃ ዪተ። ሸምፑዋና ፓጻ ደአና ጎፐ፥ ታን ኦድያዋ ስስተ። ታን ህንተናና መና ጫቁዋ ጫቀታና። ታን አንጃና ጋደ ዳዊታ አንጄዳዋዳን፥ ህንተናካ አንጃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ta asaw, sisite; taakko haa yiite. Shemppuwaanna pas'a de'ana gooppe, taani odiyaawaa sisite. Taani hinttenana med'inaa c'aak'uwaa c'aak'k'etana. Taani anjjana gaade Daawita anjjeedawaadan, hinttenakka anjjana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte hayth doydi haa taakko shiiqite; intte shemppora paxa daana mala ta gizaa ezgi siyite; kase ta Dawitera caaqqida mino siiqon inttenarakka mernaa caaqo caaqettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሃይ ዶይዲ ሃ ታኮ ሺቂቴ፤ ኢንቴ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ማላ ታ ጊዛ ኤዝጊ ሲዪቴ፤ ካሴ ታ ዳዊቴራ ጫቂዳ ሚኖ ሲቆን ኢንቴናራካ ሜርና ጫቆ ጫቄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ሀይ ታኮ ዛሪድ ታና ስእተ፤ ደኦን ዳናዉ ታ ኦደይሳ ስእተ፤ ታኒ ዳዊታስ ገልዳ ኡፋይሳ ቃላን ህንተና አንጃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte haytha taako zaaridi tana si7ite; de7on daanaw ta odeysa si7ite; taani Dawitas gelida ufaysa qaalan hintena anjana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጆሯችሁን ከፍታችሁ ወደ እኔ ቅረቡ፤ ነፍሳችሁም እንድትኖር አድምጡኝ። ለዳዊት በገባሁት በጽኑ ፍቅሬ፣ ከእናንተም ጋር የዘላለም ኪዳን አደርጋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ጆሮአችሁን አዘንብላችሁ ወደ እኔ ቅረቡ፤ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ቃሌን አድምጡ፤ ዳዊትን እንደ ወደድኩት እናንተን በታማኝነት ለመውደድ ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን እገባለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እዝንኹም ፀሊኹም ናባይ ቅረቡ እሞ ስምዑ፤ ነፍስኹም ድማ ብህይወት ክትነብር እያ፤ ኣነ እቲ ንዳዊት ዘተስፈኽዋ ፅኑዕ ምሕረት፥ ምሳኻትኩም ዘለኣለማዊ ኪዳን፥ ክኣቱ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እዝንኹም ናባይ ጽለው እሞ ናባይ ንዑ፡ ስምዑ፡ ነፍስኹም ድማ ብህይወት ክትነብር እያ፡ ኣነ እቲ ንዳዊት ዘተስፎኽዎ ነባሪ ጸጋ፡ ዘለኣለማዊ ኺዳን፡ ምሳኻትኩም ክኣቱ እየ።