Isaiah 55:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ ንእንጌራ ዘይኰነ ገንዘብ እተውጽእ፧ ንዘይጸገበ ጻዕርኹምከ፧ ብትግሃት ስምዑኒ ጽቡቕ ድማ ብላዕ፡ ነፍስኹም ድማ ብስብሒ ትሕጎስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ገንዘብን እንጀራ ላይደለ፥ የድካማችሁንም ዋጋ ለማያጠግብ ነገር ለምን ትመዝናላችሁ? አድምጡኝ፤ በረከትንም ብሉ፤ ሰውነታችሁም በበረከት ደስ ይበለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ገንዘብን እንጀራ ላይደለ፥ የድካማችሁንም ዋጋ ለማያጠግብ ነገር ለምን ትመዝናላችሁ? አድምጡኝ፥ በረከትንም ብሉ፥ ሰውነታችሁም በጮማ ደስ ይበለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንጀራ ላልሆነ ነገር ገንዘብን ለምን ታባክናላችሁ፥ የድካማችሁንም ዋጋ በማያጠግብ ነገር ለምን ትለውጣላችሁ? አድምጡኝ፥ በረከትንም ብሉ፥ ሰውነታችሁም በጮማ ደስ ይበለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሚሻ ቁማ ግደናባዉ አያዉ ከሲቴ? ካልሰናዋን ህንተ ዎልቃ አያዉ ዉርሲቴ? አነ ሎይደ፥ ታን ኦድያዋ ስስተ፤ ሎኦባ ሚተ፤ ቃይ ሞዋን ህንተ አሳተ ናሸችተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte miishshaa k'uma gidennabaw ayaw kessiitee? Kalissennawaan hintte wolk'k'aa ayaw wurssiitee? Ane loytsiide, taani odiyaawaa sisite; lo"obaa miite; k'ay mod'd'uwaan hintte asatetsaa nashechchite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Go7ontta kaththas ays intte miish dhaysseetii? inttena kalssontta miishshas ay ekkanaas intte wolqqa wurseetii? Siyite; ta gidaaz siyite; lo7o gididaaz miite; lo7o quman inttena ufayssite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎኦንታ ካስ ኣይስ ኢንቴ ሚሽ ይሴቲ? ኢንቴና ካልሶንታ ሚሻስ ኣይ ኤካናስ ኢንቴ ዎልቃ ዉርሴቲ? ሲዪቴ፤ ታ ጊዳዝ ሲዪቴ፤ ሎኦ ጊዲዳዝ ሚቴ፤ ሎኦ ቁማን ኢንቴና ኡፋይሲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካ ግዶናባስ ህንተ ሚሽያ አይስ ከሴቲ? ካልሶናባን ህንተ ዎልቃ አይስ ዉርሴቲ? አነ ታና ስእተ፥ ታኒ ኦደይሳ ሀይዝተ፤ ሎኦ ካ ሚተ፤ ሎኦ ካን ህንተ አሳተ ኡፋይስተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kathi gidonnabaas hinte miishiya ayis kesseetii? Kalsonnaban hinte wolqaa ayis wurseetii? Ane tana si7ite, taani odeysa hayzite; lo77o kathaa miite; lo77o kathan hinte asatethaa ufaysite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ገንዘባችሁን እንጀራ ባልሆነ ነገር ላይ ለምን ታጠፋላችሁ? በማያጠግብስ ነገር ላይ ለምን ጕልበታችሁን ትጨርሳላችሁ? ስሙ፤ እኔን ስሙኝ፤ መልካም የሆነውንም ብሉ፤ ነፍሳችሁም በጥሩ ምግብ ትደሰታለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለማይጠቅም ምግብ ገንዘባችሁን ለምን ታወጣላችሁ? ለማያጠግብ ነገር ጒልበታችሁን ለምን ታባክናላችሁ? አሁንም በጥንቃቄ አድምጡኝና መልካም የሆነውን ምግብ ብሉ፤ በምርጥ ምግብም ራሳችሁን አስደስቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገንዘብኩም እንጀራ ንዘይኮነ፥ ፃማኹም ድማ ነቲ ዘየፅግበኩም፥ ንምንታይ ተጥፍኡ? ተጠንቂቕኩም ስምዑኒ፤ ነቲ ዝፀበቐ ኸዓ ብልዑ፥ ነፍስኹምውን ብጥዑም ምግቢ ኽትሕጐስ እያ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገንዘብኩም ነቲ እንጌራ ዘይኰነ፡ ጸማኹም ድማ ነቲ ዘየጽግበኩም እተትፍኡሉስ ስለምንታይ ተጠንቂቕኩም ስምዑኒ፡ ነቲ ዝጸበቐ ኸኣ ብልዑ፡ ነፍስኹምውን ብጣዕሚ ባህ ኪብላ እዩ። |