Isaiah 55:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓጐስ ክትወጹን ብሰላም ክትምርሑን ኢኹም እሞ፡ ኣኽራንን ኣኽራንን ብሓጐስ ኣብ ቅድሜኹም ኪወቕዑ እዮም፡ ኵሎም ኣእዋም መሮር ድማ ኣእዳዎም ኪጣቕዑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ፤ በሐሤትም ትማራላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በደስታ ሊቀበሏችሁ ይዘላሉ፤ የሜዳም ዛፎች ሁሉ በቅርንጫፎቻቸው ያጨበጭባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በፊታችሁ እልልታ ያደርጋሉ፥ የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በፊታችሁ እልል ይላሉ፥ የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ናሸቻን ከሳና፤ ሳሩዋን ሞይዘታና። ደረቱነ ከራቱ ህንተ ስንን ናሸቲደ የጻና፤ ደምባን ደእያ ምቱ ኡባይካ ባረንቱ ኩሽያ ባቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte nashshechchan kesana; saruwaan moyzzettana. Deretuunne keratuu hintte sintsan nashettiide yes's'ana; dembban de'iyaa mitsatuu ubbaykka barenttu kushiyaa bak'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ufayssan kezana; saron moyzettana. Zumatinne zumbullati intte sinththan ililisara yexxana; demban diza miththati ubbayka bantta kushe baqqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኡፋይሳን ኬዛና፤ ሳሮን ሞይዜታና። ዙማቲኔ ዙምቡላቲ ኢንቴ ሲንን ኢሊሊሳራ ዬጻና፤ ዴምባን ዲዛ ሚቲ ኡባይካ ባንታ ኩሼ ባቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ኡፋይሳን ከያና፤ ሳሮን ሞይዘታና፤ ደረትነ ዙማት ህንተ ስንን ኡፋይትድ የፃና፤ ባዞ ምት ኡባይ ባንታ ኩሽያ ባቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte ufaysan keyana; saron moyzetana; deretinne zumati hinte sinthan ufaytidi yexana; bazzo mithati ubbay banta kushiya baqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደስታ ትወጣላችሁ፤ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኰረብቶች፣ በፊታችሁ በእልልታ ይዘምራሉ፤ የሜዳ ዛፎች ሁሉ፣ ያጨበጭባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እናንተም ከባቢሎን በደስታ ወጥታችሁ፥ በሰላም ወደ ሀገራችሁ እንድትመለሱ ትደረጋላችሁ፤ ተራራዎችና ኰረብቶች በፊታችሁ በመዘመር ይፈነድቃሉ፤ የሜዳ ዛፎችም በእጆቻቸው ያጨበጭባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብሓጐስ ክትወፁ፥ ብሰላም ድማ ኽትስነዩ ኢኹም፤ እምባታትን ኰረብታታትን፥ ቀቅድሜኹም ዕልል ክብሉልኩም፥ ኵሎም ኣእዋም በረኻውን፥ ከጣቕዑልኩም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሓጐስ ክትወጹ፡ ብሰላም ድማ ክትስነዩ ኢኹም እሞ፡ ኣኽራንን ኰረቢትን ቀቅድሜኹም እልል ኪብሉልኩም፡ ኲሎም ኣእዋም መሮርውን ኬጣቕዑልኩም እዮም። |