Isaiah 55:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሓጐስ ክትወጹን ብሰላም ክትምርሑን ኢኹም እሞ፡ ኣኽራንን ኣኽራንን ብሓጐስ ኣብ ቅድሜኹም ኪወቕዑ እዮም፡ ኵሎም ኣእዋም መሮር ድማ ኣእዳዎም ኪጣቕዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም በደ​ስታ ትወ​ጣ​ላ​ችሁ፤ በሐ​ሤ​ትም ትማ​ራ​ላ​ችሁ፤ ተራ​ሮ​ችና ኮረ​ብ​ቶች በደ​ስታ ሊቀ​በ​ሏ​ችሁ ይዘ​ላሉ፤ የሜ​ዳም ዛፎች ሁሉ በቅ​ር​ን​ጫ​ፎ​ቻ​ቸው ያጨ​በ​ጭ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በፊታችሁ እልልታ ያደርጋሉ፥ የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም በደስታ ትወጣላችሁ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኮረብቶች በፊታችሁ እልል ይላሉ፥ የሜዳም ዛፎች ሁሉ ያጨበጭባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ናሸቻን ከሳና፤ ሳሩዋን ሞይዘታና። ደረቱነ ከራቱ ህንተ ስንን ናሸቲደ የጻና፤ ደምባን ደእያ ምቱ ኡባይካ ባረንቱ ኩሽያ ባቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte nashshechchan kesana; saruwaan moyzzettana. Deretuunne keratuu hintte sintsan nashettiide yes's'ana; dembban de'iyaa mitsatuu ubbaykka barenttu kushiyaa bak'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte ufayssan kezana; saron moyzettana. Zumatinne zumbullati intte sinththan ililisara yexxana; demban diza miththati ubbayka bantta kushe baqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኡፋይሳን ኬዛና፤ ሳሮን ሞይዜታና። ዙማቲኔ ዙምቡላቲ ኢንቴ ሲንን ኢሊሊሳራ ዬጻና፤ ዴምባን ዲዛ ሚቲ ኡባይካ ባንታ ኩሼ ባቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ኡፋይሳን ከያና፤ ሳሮን ሞይዘታና፤ ደረትነ ዙማት ህንተ ስንን ኡፋይትድ የፃና፤ ባዞ ምት ኡባይ ባንታ ኩሽያ ባቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte ufaysan keyana; saron moyzetana; deretinne zumati hinte sinthan ufaytidi yexana; bazzo mithati ubbay banta kushiya baqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በደስታ ትወጣላችሁ፤ በሰላምም ትሸኛላችሁ፤ ተራሮችና ኰረብቶች፣ በፊታችሁ በእልልታ ይዘምራሉ፤ የሜዳ ዛፎች ሁሉ፣ ያጨበጭባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እናንተም ከባቢሎን በደስታ ወጥታችሁ፥ በሰላም ወደ ሀገራችሁ እንድትመለሱ ትደረጋላችሁ፤ ተራራዎችና ኰረብቶች በፊታችሁ በመዘመር ይፈነድቃሉ፤ የሜዳ ዛፎችም በእጆቻቸው ያጨበጭባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብሓጐስ ክትወፁ፥ ብሰላም ድማ ኽትስነዩ ኢኹም፤ እምባታትን ኰረብታታትን፥ ቀቅድሜኹም ዕልል ክብሉልኩም፥ ኵሎም ኣእዋም በረኻውን፥ ከጣቕዑልኩም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ብሓጐስ ክትወጹ፡ ብሰላም ድማ ክትስነዩ ኢኹም እሞ፡ ኣኽራንን ኰረቢትን ቀቅድሜኹም እልል ኪብሉልኩም፡ ኲሎም ኣእዋም መሮርውን ኬጣቕዑልኩም እዮም።