Isaiah 55:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ዝናምን በረድን ካብ ሰማይ ወሪዱ ናብኡ ዘይምለስ፡ ንምድሪ ማይ ኣስትዩ ንዘርኣዮ ዘርኢ፡ ንበላዒ ድማ እንጌራ ምእንቲ ኺህብ፡ ማይ ኣስትዩ በቚሉ ዜብቍል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ ዝና​ምና በረዶ ከሰ​ማይ እን​ደ​ሚ​ወ​ርድ፥ ምድ​ርን እን​ደ​ሚ​ያ​ረ​ካት፥ ታበ​ቅ​ልና ታፈ​ራም ዘንድ እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ር​ጋት፥ ዘርን ለሚ​ዘራ፥ እህ​ል​ንም ለም​ግብ እን​ደ​ሚ​ሰጥ እንጂ ወደ ሰማይ እን​ደ​ማ​ይ​መ​ለስ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዝናብና በረዶ ከሰማይ እንደሚወርድ፥ ምድርን እንደሚያረካት፥ ታበቅልና ታፈራም ዘንድ እንደሚያደርጋት፥ ዘርንም ለሚዘራ እንጀራንም ለሚበላ እንደሚሰጥ እንጂ ወደ ሰማይ እንደማይመለስ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዝናብና በረዶ ከሰማይ እንደሚወርድ፥ ምድርን እንደሚያረካት፥ እንድታበቅልና እንድታፈራም እንደሚያደርጋት፥ ዘርንም ለሚዘራ፥ እንጀራንም ለሚበላ እንደሚሰጥ እንጂ ወደ ሰማይ እንደማይመለስ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እራይነ ሱፓ ሻቻይ ሳሉዋፐ ዎደ፥ ቢታ አሊደ፥ ሞካናዳንነ አይፋናዳን ኦያዋዳን፥ ቃይ ዘርያዎ ዘረ፥ ምያዋዉካ ካ እመናን ጉየ ሳሉዋ ስመናዋዳን፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iraynne suuppa shachchay saluwaappe wod'd'iide, biittaa aliide, mokkanaadaaninne ayifanaadan ootsiyaawaadan, k'ay zeriyaawoo zeretsaa, miyaawawukka katsaa immennan guyye saluwaa simmennawaadan,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iraynne shachchi saloppe wodhdhidi biitta kalssidi, biittay mokisana malanne ayfe immana mala, zerizaades zereth, mizaades kath immontta dishe guye simmonttayssa mala,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢራይኔ ሻቺ ሳሎፔ ዎዲ ቢታ ካልሲዲ፥ ቢታይ ሞኪሳና ማላኔ ኣይፌ ኢማና ማላ፥ ዜሪዛዴስ ዜሬ፥ ሚዛዴስ ካ ኢሞንታ ዲሼ ጉዬ ሲሞንታይሳ ማላ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እርነ ሻች ሳሎፐ ዎድ፥ ቢታ ላክስድ፥ ካ ዶላና መላነ አይፋና መላ ኦይሳዳ፥ ዘረይሳስ ዘረ፥ መይሳስ ካ እሞና ጉየ ሳሎ ስመና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Irinne shachi salope wodhidi, biitta laakisidi, kathi dolana melanne ayfana mela ootheysada, zereysas zerethi, meysas kathi immonna guye salo simmenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዝናምና በረዶ ከሰማይ ወርዶ፣ ምድርን በማራስ፣ እንድታበቅልና እንድታፈራ ለዘሪው ዘር፣ ለበላተኛም እንጀራ እንድትሰጥ ሳያደርግ፣ ወደ ላይ እንደማይመለስ ሁሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ዝናብና ደቃቅ በረዶ ከሰማይ ወርደው ምድርን በማርካት ፍሬ እንድታፈራ እንደሚያደርጓትና ለዘሪው ዘርን፥ ለበላተኛውም ምግብን ሳይሰጡ ወደ ሰማይ እንደማይመለሱ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ዝናምን በረድን ካብ ሰማይ ከም ዝወርድ፥ እሞ ንምድሪ እውን ከም ዘርውያ፥ ከም ተብቍልን ከም እተፍርን ገይሩ፥ ዘርኢ ንዘራኢ፥ እንጀራ ንተመጋቢ፥ ከም እትህብ እንተይገበረ፥ ናብ ሰማይ ከም ዘይምለስ፥
Amharic Tigrinya 2011 ዝናምን ውርጭን ካብ ሰማይ ከም ዚወርድ እሞ ንምድሪ ኸይስተዮ፡ ከም ዜፍርን ከም ዜብቊልን ከኣ ከይገበሮ፡ ዘርኢ ንዘርኢ፡ ምግቢ ንተቐላቢ ድማ ከይሀቦ፡ ንድሕሪት ከም ዘይምለስ፡