Isaiah 55:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሕ፡ ዝጸምአ ኲሉ ናብ ማያት ይመጽእ፡ ገንዘብ ዘይብሉ ድማ፤ ንዑ ገዚእኩም ብላዕ፤ እወ ንዑ ብዘይ ገንዘብን ብዘይ ዋጋን ወይንን ጸባን ግዝኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ የተ​ጠ​ማ​ችሁ ሁሉ፥ ወደ ውኃ ሂዱ፤ ገን​ዘ​ብም የሌ​ላ​ችሁ ሂዱና ግዙ፤ ብሉ፤ ያለ ገን​ዘ​ብም ያለ ዋጋም የወ​ይን ጠጅና ወተት ጠጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ፥ ወደ ውኃ ኑ፥ ገንዘብም የሌላችሁ ኑና ግዙ ብሉም፤ ኑ ያለ ገንዘብም ያለ ዋጋም የወይን ጠጅና ወተት ግዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ፥ ወደ ውኃ ኑ፥ ገንዘብም የሌላችሁ ኑና ግዙ ብሉም፤ ኑ ያለ ገንዘብም ያለ ዋጋም የወይን ጠጅና ወተት ግዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ ሳመቴዳዋንቶ፥ ኡባይካ ሃኮ ሃ ዪተ፤ ሻሉ ባይናዋንቶ፥ ሃይተ። ሻምተ፤ ሚተ። ሃ ዪደ፥ ሚሻ ጭገናን ጮ ዎይንያ ኤሳካ ማካ ሻምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Hinttenoo saametteeddawanttoo, ubbaykka haatsaakko haa yiite; shaluu bayinnawanttoo, haayite. Shammite; miite. Haa yiide, miishshaa c'iggenan c'oo woyniyaa eessaakka maatsaakka shammite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Intteno saamettidaytoo ubbayka haa yiite! Haaththaako haa yiite; Intteno miishshi bayndaytoo shammite; miite. Haa yiite; miishshi bayndanne qanxxontta woyne ushshinne maath shammite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢንቴኖ ሳሜቲዳይቶ ኡባይካ ሃ ዪቴ! ሃኮ ሃ ዪቴ፤ ኢንቴኖ ሚሺ ባይንዳይቶ ሻሚቴ፤ ሚቴ። ሃ ዪቴ፤ ሚሺ ባይንዳኔ ቃንጾንታ ዎይኔ ኡሺኔ ማ ሻሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ሳሞትዳይሳቶ፥ ኡባይ ታኮ ሃ ዪተ፤ ሚሸይ ባይናይሳቶ፥ ሃ ዪተ። ሻምድ ሚተ፤ ሃ ይድ፥ ሚሸ ቃንፆና ጮ ዎይነ ኡሽነ ማ ሻምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, saamotidaysato, ubbay taako haa yiite; miishey baynaysato, haa yiite. Shammidi miite; haa yidi, miishe qanxonna coo woyne ushshinne maathi shammite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንት የተጠማችሁ ሁሉ ኑ፤ እናንት ገንዘብ የሌላችሁ፣ ወደ ውሆች ኑ፤ ኑና ግዙ፤ ብሉም፤ ኑና ያለ ገንዘብ፣ ያለ ዋጋ፣ የወይን ጠጅና ወተት ግዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ ወደ ውሃው ኑ! የምትገዙበት ገንዘብ የሌላችሁ ኑና ገዝታችሁ ብሉ! ኑና ያለ ገንዘብና ያለ ዋጋ ወተትና የወይን ጠጅን ግዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቱም ፅሙኣት ኵልኻትኩም ናብ ማይ ንዑ፤ ኣቱም ገንዘብ ዘይብልኩምውን ንዑ፤ ዓድጉ እሞ ብልዑ። ንዑ፤ ብዘይ ገንዘብ፥ ብዘይ ዋጋ ወይንን ፀባን ዓድጉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ጽሙኣት ኲላትኩም፡ ናብ ማያት ንዑ፡ ኣቱም ገንዘብ ዜብልኩም ከኣ፡ ንዑ ተሻየጡ እሞ ብልዑ። እወ ንዑ፡ ብዘይ ገንዘብ ብኸምኡ ወይንን ጸባን ተሻየጡ።