Isaiah 54:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከም ዝተደርበየትን ብመንፈስ ሓዘንተኛን፣ ምስ ተነጽግኩም ድማ ከም ጓል ንእስነት ጸዊዑኩም፣ ይብል ኣምላኽኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተተ​ወ​ችና እንደ ተበ​ሳ​ጨች፥ በል​ጅ​ነ​ቷም እንደ ተጠ​ላች ሴት የጠ​ራሽ አይ​ደ​ለም፥ ይላል አም​ላ​ክሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች በልጅነትዋም እንደ ተጣለች ሚስት ጠርቶሻል፥ ይላል አምላክሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች በልጅነትዋም እንደ ተጣለች ሚስት ጠርቶሻል፥ ይላል አምላክሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አስናይ ኡባና አግ ባሽና፥ ዶገታደ ካዮትያ ማጫ ምሽራቲዳንነ ያላጋተን አስና ጎለፐ ከሴዳ ምሽራቲዳን ኔን ሀና ደእሽን፥ ታን መና ጎዳይ ኔና ዛራ ጼሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne S'oossay hawaadan yaagee; «Asinay ubbaanna aggi bashina, dogettaade kayyotiyaa mac'c'a mishirattiidaaninne yalagatetsan asinaa golleppe keseedda mishiratiidan neeni hana de'ishin, taani Med'inaa Goday neena zaara s'eesaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Naateththan ekkidi kadhida machchi mala; neni wozina meqqidanne kadhettida machchi mala; gido attiin GODAY nena guye zaari xeygana» gees Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቴን ኤኪዲ ካዳ ማቺ ማላ፤ ኔኒ ዎዚና ሜቂዳኔ ካቲዳ ማቺ ማላ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኔና ጉዬ ዛሪ ጼይጋና» ጌስ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አዝን አግን፥ ዶገታዳ አዛንያ ማጫሳዳ፥ ያላጋተን አዝና ሶፐ ከይዳ፥ ማጫሳዳ ኔኒ ሀናዳ ደእሽን፥ ታኒ ጎዳይ ነና ዛራዳ ፄጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Azini aggin, dogetada azzaniya maccasada, yalagatethan azina soope keyida, maccasada neeni hanada de7ishin, taani Goday nena zaarada xeegas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ ተናቀች የልጅነት ሚስት፣ ከልብ እንዳዘነችና እንደ ተጠላች ሚስት፣ እግዚአብሔር እንደ ገና ይጠራሻል” ይላል አምላክሽ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንቺ በወጣትነት ዕድሜዋ አግብታ በመባረርዋ ልብዋ እንደ ተሰበረ ሴት ነሽ፤” ነገር ግን እግዚአብሔር አምላክሽ እንደገና ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ ይልሻል፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ዝተንዓቐትን ዝተሓደገትን ሰበይቲ ንእስነት፥ ከምታ ብልቢ ዝሓዘነትን ዝተፀልአትን ሰበይቲ፥ እግዚኣብሄር ክፅውዐኪ እዩ” ይብል ኣምላኽኪ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምታ መንፈሳ ዝጐሀየ ፍትሕቲ ሰበይቲ፡ ከምታ ሕድግቲ ንእሽቶ መርዓት፡ እግዚኣብሄር ጸውዓኪ፡ ይብል ኣምላኽኪ።