Isaiah 54:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከም ዝተደርበየትን ብመንፈስ ሓዘንተኛን፣ ምስ ተነጽግኩም ድማ ከም ጓል ንእስነት ጸዊዑኩም፣ ይብል ኣምላኽኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች፥ በልጅነቷም እንደ ተጠላች ሴት የጠራሽ አይደለም፥ ይላል አምላክሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች በልጅነትዋም እንደ ተጣለች ሚስት ጠርቶሻል፥ ይላል አምላክሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች በልጅነትዋም እንደ ተጣለች ሚስት ጠርቶሻል፥ ይላል አምላክሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አስናይ ኡባና አግ ባሽና፥ ዶገታደ ካዮትያ ማጫ ምሽራቲዳንነ ያላጋተን አስና ጎለፐ ከሴዳ ምሽራቲዳን ኔን ሀና ደእሽን፥ ታን መና ጎዳይ ኔና ዛራ ጼሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne S'oossay hawaadan yaagee; «Asinay ubbaanna aggi bashina, dogettaade kayyotiyaa mac'c'a mishirattiidaaninne yalagatetsan asinaa golleppe keseedda mishiratiidan neeni hana de'ishin, taani Med'inaa Goday neena zaara s'eesaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naateththan ekkidi kadhida machchi mala; neni wozina meqqidanne kadhettida machchi mala; gido attiin GODAY nena guye zaari xeygana» gees Xoossay. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቴን ኤኪዲ ካዳ ማቺ ማላ፤ ኔኒ ዎዚና ሜቂዳኔ ካቲዳ ማቺ ማላ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኔና ጉዬ ዛሪ ጼይጋና» ጌስ ጾሳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዝን አግን፥ ዶገታዳ አዛንያ ማጫሳዳ፥ ያላጋተን አዝና ሶፐ ከይዳ፥ ማጫሳዳ ኔኒ ሀናዳ ደእሽን፥ ታኒ ጎዳይ ነና ዛራዳ ፄጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Azini aggin, dogetada azzaniya maccasada, yalagatethan azina soope keyida, maccasada neeni hanada de7ishin, taani Goday nena zaarada xeegas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ተናቀች የልጅነት ሚስት፣ ከልብ እንዳዘነችና እንደ ተጠላች ሚስት፣ እግዚአብሔር እንደ ገና ይጠራሻል” ይላል አምላክሽ ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንቺ በወጣትነት ዕድሜዋ አግብታ በመባረርዋ ልብዋ እንደ ተሰበረ ሴት ነሽ፤” ነገር ግን እግዚአብሔር አምላክሽ እንደገና ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ ይልሻል፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ዝተንዓቐትን ዝተሓደገትን ሰበይቲ ንእስነት፥ ከምታ ብልቢ ዝሓዘነትን ዝተፀልአትን ሰበይቲ፥ እግዚኣብሄር ክፅውዐኪ እዩ” ይብል ኣምላኽኪ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምታ መንፈሳ ዝጐሀየ ፍትሕቲ ሰበይቲ፡ ከምታ ሕድግቲ ንእሽቶ መርዓት፡ እግዚኣብሄር ጸውዓኪ፡ ይብል ኣምላኽኪ። |