Isaiah 54:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሌኻ እተሰርሐ ኣጽዋር ኣይኪሰስንን እዩ። ብፍርዲ ኣብ ልዕሌኻ ዚለዓል ዘበለ ዅሉ ልሳን ከኣ ክትፈርዶ ኣሎካ። እዚ ርስቲ ባሮት እግዚኣብሄር እዩ፡ ጽድቆም ድማ ካባይ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ እንዲከናወን አላደርግም፤ በአንቺ ላይ ለፍርድ የሚነሣውን ድምፅ ሁሉ ታጠፊያለሽ፤ ጠላቶችሽም ሁሉ ይፈረድባቸዋል፤ እግዚአብሔርንም ለሚያገለግሉ ርስት አላቸው፤ ጻድቃኔም ትሆኑኛላችሁ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም በሚነሣብሽ ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም የሚነሣብሽን ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የጌታ አገልጋዮች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔና ቆሀናዉ ኦዳ አይ ሚሻይነ ኔና ቆሂደ ካን ከሰና። ኔና ሞትያ እንጻርሳ ኡባዉ ግድያ ዛሩዋ ኔን እማና። መና ጎዳ ቆማቱ ላታይ ሀዋ፤ ኡንቱንታ ታን ሻትንና” ያጌ። መና ጎዳይ ሄዋ ኦዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neena k'ohanaw ootseedda ay miishshaynne neena k'ohiide kantsi kesenna. Neena mootiyaa ins's'arssa ubbaw gidiyaa zaaruwaa neeni immana. Med'inaa Godaa k'oomatuu laatay hawaa; unttuntta taani shatintsana» yaagee. Med'inaa Goday hewaa odee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nena qohanaas oosettida miishshi ooththenna. Nena mootiza inxars ubbaa ne laththana; hessa gishshas GODAA aylleta xinxxoy hayssa; istti taappe demmana anjjoy hessa» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና ቆሃናስ ኦሴቲዳ ሚሺ ኦና። ኔና ሞቲዛ ኢንጻርስ ኡባ ኔ ላና፤ ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ኣይሌታ ጺንጾይ ሃይሳ፤ ኢስቲ ታፔ ዴማና ኣንጆይ ሄሳ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነና ቆሀናዉ ኦሰትዳ አይ ሚሸይካ ነ ቦላ ኦና፤ ነና ሞትያ እንፃርሳ ኡባስ ነ ዛሮ እማና። ጎዳ አይለታ ላታይ ሀይሳ፤ ታፐ ኤንቲ ኤክያ ፅሎ ሀይሳ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nena qohanaw oosetida ay miisheyka ne bolla oothenna; nena mootiya inxarsa ubbaas ne zaaro immana. Godaa aylleta laatay haysa; taape enti ekiya xillo haysa” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአንቺ ላይ እንዲደገን የተበጀ መሣሪያ ይከሽፋል፤ የሚከስሽንም አንደበት ሁሉ ትረቺያለሽ፤ እንግዲህ የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፤ ከእኔ የሚያገኙትም ጽድቃቸው ይኸው ነው፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንቺን ለማጥፋት የሚሠራ መሣሪያ ዘላቂነት አይኖረውም፤ ለሚከሱሽ ሁሉ በቂ መልስ ይኖርሻል፤ የእኔ አገልጋዮች ርስትና ከእኔ የሚፈረድላቸው ፍርድ ይህ ነው፤” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣንፃርኪ ዝተሰርሐ ዅሉ ኣፅዋር፥ ክኸሽፍ እዩ፤ ነቲ ንፍርዲ ኣብ ልዕሌኺ ንዝለዓል ኣንደበትውን፥ ክትረትዒ ኢኺ። እምበኣር ርስቲ ኣገልገልቲ እግዚኣብሄር እዙይ እዩ፤ ፅድቆምውን ካባይ እዩ” ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣኺ ኺወግኡሉ እተሰርሔ ኣጽዋር ኲሉ ኣይኪጠቅምን እዩ፡ ነቲ ንፍርዲ ዚትንስኣኪ ዂሉ ልሳን ድማ ክትረትዕዮ ኢኺ። እዚ እዩ ርስቲ ባሮት እግዚኣብሄር፡ ጽድቆምውን ካባይ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |