Isaiah 54:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሌኻ እተሰርሐ ኣጽዋር ኣይኪሰስንን እዩ። ብፍርዲ ኣብ ልዕሌኻ ዚለዓል ዘበለ ዅሉ ልሳን ከኣ ክትፈርዶ ኣሎካ። እዚ ርስቲ ባሮት እግዚኣብሄር እዩ፡ ጽድቆም ድማ ካባይ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ንቺ ላይ የተ​ሠራ መሣ​ሪያ ሁሉ እን​ዲ​ከ​ና​ወን አላ​ደ​ር​ግም፤ በአ​ንቺ ላይ ለፍ​ርድ የሚ​ነ​ሣ​ውን ድምፅ ሁሉ ታጠ​ፊ​ያ​ለሽ፤ ጠላ​ቶ​ች​ሽም ሁሉ ይፈ​ረ​ድ​ባ​ቸ​ዋል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ለሚ​ያ​ገ​ለ​ግሉ ርስት አላ​ቸው፤ ጻድ​ቃ​ኔም ትሆ​ኑ​ኛ​ላ​ችሁ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም በሚነሣብሽ ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም የሚነሣብሽን ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የጌታ አገልጋዮች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔና ቆሀናዉ ኦዳ አይ ሚሻይነ ኔና ቆሂደ ካን ከሰና። ኔና ሞትያ እንጻርሳ ኡባዉ ግድያ ዛሩዋ ኔን እማና። መና ጎዳ ቆማቱ ላታይ ሀዋ፤ ኡንቱንታ ታን ሻትንና” ያጌ። መና ጎዳይ ሄዋ ኦዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neena k'ohanaw ootseedda ay miishshaynne neena k'ohiide kantsi kesenna. Neena mootiyaa ins's'arssa ubbaw gidiyaa zaaruwaa neeni immana. Med'inaa Godaa k'oomatuu laatay hawaa; unttuntta taani shatintsana» yaagee. Med'inaa Goday hewaa odee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nena qohanaas oosettida miishshi ooththenna. Nena mootiza inxars ubbaa ne laththana; hessa gishshas GODAA aylleta xinxxoy hayssa; istti taappe demmana anjjoy hessa» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔና ቆሃናስ ኦሴቲዳ ሚሺ ኦና። ኔና ሞቲዛ ኢንጻርስ ኡባ ኔ ላና፤ ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ኣይሌታ ጺንጾይ ሃይሳ፤ ኢስቲ ታፔ ዴማና ኣንጆይ ሄሳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነና ቆሀናዉ ኦሰትዳ አይ ሚሸይካ ነ ቦላ ኦና፤ ነና ሞትያ እንፃርሳ ኡባስ ነ ዛሮ እማና። ጎዳ አይለታ ላታይ ሀይሳ፤ ታፐ ኤንቲ ኤክያ ፅሎ ሀይሳ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nena qohanaw oosetida ay miisheyka ne bolla oothenna; nena mootiya inxarsa ubbaas ne zaaro immana. Godaa aylleta laatay haysa; taape enti ekiya xillo haysa” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአንቺ ላይ እንዲደገን የተበጀ መሣሪያ ይከሽፋል፤ የሚከስሽንም አንደበት ሁሉ ትረቺያለሽ፤ እንግዲህ የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፤ ከእኔ የሚያገኙትም ጽድቃቸው ይኸው ነው፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንቺን ለማጥፋት የሚሠራ መሣሪያ ዘላቂነት አይኖረውም፤ ለሚከሱሽ ሁሉ በቂ መልስ ይኖርሻል፤ የእኔ አገልጋዮች ርስትና ከእኔ የሚፈረድላቸው ፍርድ ይህ ነው፤” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣንፃርኪ ዝተሰርሐ ዅሉ ኣፅዋር፥ ክኸሽፍ እዩ፤ ነቲ ንፍርዲ ኣብ ልዕሌኺ ንዝለዓል ኣንደበትውን፥ ክትረትዒ ኢኺ። እምበኣር ርስቲ ኣገልገልቲ እግዚኣብሄር እዙይ እዩ፤ ፅድቆምውን ካባይ እዩ” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣኺ ኺወግኡሉ እተሰርሔ ኣጽዋር ኲሉ ኣይኪጠቅምን እዩ፡ ነቲ ንፍርዲ ዚትንስኣኪ ዂሉ ልሳን ድማ ክትረትዕዮ ኢኺ። እዚ እዩ ርስቲ ባሮት እግዚኣብሄር፡ ጽድቆምውን ካባይ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።