Isaiah 54:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርኣዩ፡ ነቲ ፈሓም ናብ ሓዊ ዚነፍሕን ንዕዮኡ መሳርሒ ዜፍሪን ኣንጠረኛ ፈጢረዮ። ነቲ ኣጥፋኢ ድማ ከጥፍእ ፈጢረዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ፍሙን በወ​ናፍ እን​ደ​ሚ​ያ​ናፋ፥ ለሥ​ራ​ውም መሣ​ሪያ እን​ደ​ሚ​ያ​ወጣ ብረት ሠሪ የፈ​ጠ​ር​ሁሽ አይ​ደ​ለም፤ እኔ ግን ለመ​ል​ካም ፈጠ​ር​ሁሽ እንጂ ለጥ​ፋት አይ​ደ​ለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ፍሙን በወናፍ የሚያናፋ ለሥራውም መሣሪያ የሚያወጣ ብረት ሠሪን እኔ ፈጥሬአለሁ፤ የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ፍሙን በወናፍ የሚያናፋ ለሥራውም መሣሪያ የሚያወጣ አንጥረኛን የፈጠርኩ እኔ ነኝ፤ የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “በአ፥ ዎምፒናን ታማ ፑኒደ፥ ባረ ሀልቾ ሀንያ ኦላ ሚሻ ቆጽያ አሳቱዋ ታን መድ። ቃይ ባይዛናዳን፥ ባይዝያዋንታካ ታን መድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Be'a, womppiinaan tamaa punniide, bare halchchoo haniyaa olaa miishshaa k'os's'iyaa asatuwaa taani med'd'aad. K'ay bayzzanaadan, bayzziyaawanttakka taani med'd'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Be7a, xiifay taman bonqqana mala womppiina punnizayssa, ola miish qoxxiza wogace medhdhiday tana. Qasse bash gaththana mala medhdhidaykka tana; bashshizayssa medhdhidaykka tana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቤኣ፥ ጺፋይ ታማን ቦንቃና ማላ ዎምፒና ፑኒዛይሳ፥ ኦላ ሚሽ ቆጺዛ ዎጋጬ ሜዳይ ታና። ቃሴ ባሽ ጋና ማላ ሜዳይካ ታና፤ ባሺዛይሳ ሜዳይካ ታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄኮ፥ ሁበን ታማ ሁብድ፥ ባ ቆፕዳ ኦላ ሚሽያ ቆፅያ ኡራ ታኒ መስ፤ ይሳና መላ ይሰይሳ መዳይ ታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Heko, huben tama hubidi, ba qopida ola miishiya qoxiya uraa taani medhas; dhaysana mela dhayseysa medhiday tana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነሆ፤ የከሰሉ ፍም እንዲቀጣጠል የሚያራግበውን፣ የጦር መሣሪያ የሚያበጀውን፣ አንጥረኛውን የፈጠርሁ እኔ ነኝ፤ ጥፋት እንዲያደርስም የፈጠርሁ እኔ ነኝ አጥፊውንም የፈጠርሁ እኔ ነኝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነሆ፥ በወናፉ ፍሙን የሚያናፋውን ብረት አቅላጭ የፈጠርኩ እኔ ነኝ፤ እርሱም መሣሪያውን የሚሠራው ለየተሠራለት ዓላማ እንዲውል ለማድረግ ነው፤ ያጠፋ ዘንድ አጥፊውን የፈጠርኩ እኔ ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ብመናፍሕ ነፊሑ፥ ነቲ ሕመት ዘጕህሮ እሞ፥ ኣፅዋር ዝሰርሕ ኣንጠረኛ ዝፈጠርኩ ኣነ እየ፤ ነቲ መዕነዊውን ከጥፍእ ኢለ ዝፈጠርኩ ኣነ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ነቲ ንሕመት ነፊሑ ዜጒህሮ መሳርያ ዕዮኡ ኸኣ ዚገብር ኣንጠረኛ ኣነ እየ ዝፈጠርክዎ። ኣነውን እየ ነቲ መጥፍኢ፡ ኬብርስ ኢለ፡ ዝፈጠርክዎ።