Isaiah 54:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣኽራን ኪኸዱ እዮም እሞ፡ ኣኽራን ኪናወጹ እዮም። ለውሃተይ ግና ካባኻትኩም ኣይኪርሕቕን እዩ፡ ኪዳን ሰላመይውን ኣይክንቀጥቀጥን እዩ፡ ይብል እቲ ዝርሕረኩም እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተራሮችን እንዳልቀሥፋቸው እንዳላፈልሳቸውም፥ ኮረብቶችም እንዳይነዋወጡ እንደ ማልሁ እንዲሁ ከእኔ ዘንድ ያለሽ ይቅርታ አያልቅም፤ የሰላምሽ ቃል ኪዳንም አይጠፋም፤ መሓሪሽ እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተራሮች ይፈልሳሉ፥ ኮረብቶችም ይወገዳሉ፤ ቸርነቴ ግን ከአንቺ ዘንድ አይፈልስም የሰላሜም ቃል ኪዳን አይወገድም፥ ይላል መሐሪሽ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተራሮች ይፈልሳሉ፥ ኮረብቶችም ይወገዳሉ፤ ቸርነቴ ግን ከአንቺ ዘንድ አይፈልስም የሰላሜም ቃል ኪዳን አይወገድም፥ ይላል የሚራራልሽ ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ደረቱ ቃጻናዉ፥ ዞዘቱካ ባረንቱ ደኢያሳፐ ክቻናዉ ዳንዳዪኖ፤ ሽን ታ አገና ሲቁ ኔፐ ሻከተና፤ ታ ሳሮተ ጫቁካ ክቼና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Deretuu k'as's'anaw, zoozetuukka barenttu de'iyaasaappe kichchanaw danddayiino; shin ta aggena siik'uu neeppe shaakettenna; ta sarotetsaa c'aak'uukka kichchenna» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zumati qaaxxiko, zumbullati ba dizasoppe kichchikokka, nees diza ta siiqoy qaaxxenna; nenara ta caaqqida saroteththa qaalay laalettenna» gees nena maariza GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙማቲ ቃጺኮ፥ ዙምቡላቲ ባ ዲዛሶፔ ኪቺኮካ፥ ኔስ ዲዛ ታ ሲቆይ ቃጼና፤ ኔናራ ታ ጫቂዳ ሳሮቴ ቃላይ ላሌቴና» ጌስ ኔና ማሪዛ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደረት ቃፃናዉ፥ ዙማት ባንታ በሳፈ ክቻናዉ ዳንዳኦሶና፤ ሽን ታ መርና ሲቆይ ኔፐ ሻከተና፤ ታ ሳሮተ ጫቆይ ኔፐ ክቸና” ያጌስ ነዉ ቃትያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dereti qaxanaw, zumati banta bessaafe kichanaw danda7oosona; shin ta merinaa siiqoy neepe shaaketenna; ta sarotetha caaqoy neepe kichenna” yaagees new qadhetiya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተራሮች ቢናወጡ፣ ኰረብቶች ከስፍራቸው ቢወገዱ እንኳ፣ ለአንቺ ያለኝ ጽኑ ፍቅር አይናወጥም፤ የገባሁትም የሰላም ቃል ኪዳን አይፈርስም” ይላል መሓሪሽ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተራራዎችና ኰረብቶች ሊናወጡና ሊፈርሱ ይችላሉ፤ እኔ ለአንቺ ያለኝ ፍቅር ግን ለዘለዓለም ጸንቶ ይኖራል፤ የሰላምንም የተስፋ ቃሌን ለዘለዓለም እጠብቅልሻለሁ፤” ይላል ለአንቺ የሚራራ እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምባታት ክልዓሉ፥ ኰረብታታውን ክውገዱ እዮም፤ ምሕረተይ ግና ኻባኺ ኣይለዓልን፤ ቃል ኪዳን ሰላመይውን ካባኺ ኣይውገድን እዩ” ይብል እቲ ዝርህርሀልኪ እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኣኽራን እኳ እንተ ዘበሉ፡ ኰረቢትውን ነነይ እንተ በሉ፡ ምሕረተይሲ ኻባኺ ኣይኪዘብልን፡ ኪዳን ሰላመይ ድማ ነነይ ኣይኪብልን እዩ፡ ይብል እቲ ዚርሕርሓልኪ እግዚኣብሄር። |