Isaiah 54:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣኽራን ኪኸዱ እዮም እሞ፡ ኣኽራን ኪናወጹ እዮም። ለውሃተይ ግና ካባኻትኩም ኣይኪርሕቕን እዩ፡ ኪዳን ሰላመይውን ኣይክንቀጥቀጥን እዩ፡ ይብል እቲ ዝርሕረኩም እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተራ​ሮ​ችን እን​ዳ​ል​ቀ​ሥ​ፋ​ቸው እን​ዳ​ላ​ፈ​ል​ሳ​ቸ​ውም፥ ኮረ​ብ​ቶ​ችም እን​ዳ​ይ​ነ​ዋ​ወጡ እንደ ማልሁ እን​ዲሁ ከእኔ ዘንድ ያለሽ ይቅ​ርታ አያ​ል​ቅም፤ የሰ​ላ​ምሽ ቃል ኪዳ​ንም አይ​ጠ​ፋም፤ መሓ​ሪሽ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን ተና​ግ​ሮ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተራሮች ይፈልሳሉ፥ ኮረብቶችም ይወገዳሉ፤ ቸርነቴ ግን ከአንቺ ዘንድ አይፈልስም የሰላሜም ቃል ኪዳን አይወገድም፥ ይላል መሐሪሽ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተራሮች ይፈልሳሉ፥ ኮረብቶችም ይወገዳሉ፤ ቸርነቴ ግን ከአንቺ ዘንድ አይፈልስም የሰላሜም ቃል ኪዳን አይወገድም፥ ይላል የሚራራልሽ ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ደረቱ ቃጻናዉ፥ ዞዘቱካ ባረንቱ ደኢያሳፐ ክቻናዉ ዳንዳዪኖ፤ ሽን ታ አገና ሲቁ ኔፐ ሻከተና፤ ታ ሳሮተ ጫቁካ ክቼና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Deretuu k'as's'anaw, zoozetuukka barenttu de'iyaasaappe kichchanaw danddayiino; shin ta aggena siik'uu neeppe shaakettenna; ta sarotetsaa c'aak'uukka kichchenna» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zumati qaaxxiko, zumbullati ba dizasoppe kichchikokka, nees diza ta siiqoy qaaxxenna; nenara ta caaqqida saroteththa qaalay laalettenna» gees nena maariza GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዙማቲ ቃጺኮ፥ ዙምቡላቲ ባ ዲዛሶፔ ኪቺኮካ፥ ኔስ ዲዛ ታ ሲቆይ ቃጼና፤ ኔናራ ታ ጫቂዳ ሳሮቴ ቃላይ ላሌቴና» ጌስ ኔና ማሪዛ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ደረት ቃፃናዉ፥ ዙማት ባንታ በሳፈ ክቻናዉ ዳንዳኦሶና፤ ሽን ታ መርና ሲቆይ ኔፐ ሻከተና፤ ታ ሳሮተ ጫቆይ ኔፐ ክቸና” ያጌስ ነዉ ቃትያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dereti qaxanaw, zumati banta bessaafe kichanaw danda7oosona; shin ta merinaa siiqoy neepe shaaketenna; ta sarotetha caaqoy neepe kichenna” yaagees new qadhetiya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተራሮች ቢናወጡ፣ ኰረብቶች ከስፍራቸው ቢወገዱ እንኳ፣ ለአንቺ ያለኝ ጽኑ ፍቅር አይናወጥም፤ የገባሁትም የሰላም ቃል ኪዳን አይፈርስም” ይላል መሓሪሽ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተራራዎችና ኰረብቶች ሊናወጡና ሊፈርሱ ይችላሉ፤ እኔ ለአንቺ ያለኝ ፍቅር ግን ለዘለዓለም ጸንቶ ይኖራል፤ የሰላምንም የተስፋ ቃሌን ለዘለዓለም እጠብቅልሻለሁ፤” ይላል ለአንቺ የሚራራ እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምባታት ክልዓሉ፥ ኰረብታታውን ክውገዱ እዮም፤ ምሕረተይ ግና ኻባኺ ኣይለዓልን፤ ቃል ኪዳን ሰላመይውን ካባኺ ኣይውገድን እዩ” ይብል እቲ ዝርህርሀልኪ እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣኽራን እኳ እንተ ዘበሉ፡ ኰረቢትውን ነነይ እንተ በሉ፡ ምሕረተይሲ ኻባኺ ኣይኪዘብልን፡ ኪዳን ሰላመይ ድማ ነነይ ኣይኪብልን እዩ፡ ይብል እቲ ዚርሕርሓልኪ እግዚኣብሄር።