Isaiah 54:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ዘይጸለኹም፡ መኻን፡ ዘምሩ። ኣቱም ዘይጠነስኩም፡ ደቂ ምድረበዳ ካብ ደቂ እታ በዓልቲ ሓዳር ይበዝሑ እዮም እሞ፡ ብሓጐስ ተበጊስኩም ዓው ኢልኩም ኣውያት፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንቺ ያልወለድሽ መካን ሆይ፥ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ ያላማጥሽ ሆይ፥ እልል በዪ፤ ጩኺም፤ ባል ካላት ይልቅ ፈት የሆነቺቱ ልጆች በዝተዋልና፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንቺ ያልወለድሽ መካን ሆይ፥ ዘምሪ፤ አንቺ ያላማጥሽ ሆይ፥ እልል በዪ፥ ጩኺም፤ ባል ካላት ይልቅ ፈት የሆነቺቱ ልጆች በዝተዋልና፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንቺ ያልወለድሽ መካን ሆይ፥ ዘምሪ፤ አንቺ ያላማጥሽ ሆይ፥ እልል በዪ፥ ጩኺም፤ ባል ካላት ይልቅ ፈት የሆነቺቱ ልጆች በዝተዋልና፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀነ፥ የላቤና ማይናቴ፥ የጻ! ኔኖ፥ ኦይይ ኦይቂ ኤረናኔ፥ ነ ቃላ ቁ ኦደ እልላ! አያዉ ጎፐ፥ ባረ አስናና ደእያ ማጫን ናናቱዋፐ፥ ባረካ ደእያ ማጫን ናናይ ዳራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hanne, yelabeenna maynatee, yes's'a! Neenoo, oytsay oyk'k'i erennaanee, ne k'aalaa d'ok'k'u ootsaade ilila! Ayaw gooppe, bare asinaana de'iyaa mac'c'aani naanatuwaappe, barekka de'iyaa mac'c'aani naanay darana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Hanne maynne maccassayee, naa yela eronttaare yexxa; ilili gaada ufayssan waassa; hanne miixatta eronttaare, ba azinara dizaari naytappe azinay aggidaari nayti darana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሃኔ ማይኔ ማጫሳዬ፥ ና ዬላ ኤሮንታሬ ዬጻ፤ ኢሊሊ ጋዳ ኡፋይሳን ዋሳ፤ ሃኔ ሚጻታ ኤሮንታሬ፥ ባ ኣዚናራ ዲዛሪ ናይታፔ ኣዚናይ ኣጊዳሪ ናይቲ ዳራና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናተ፥ የሎና ማይን፥ የፃ! ናተ፥ እቀታ ኤሮናረ፥ ኡፋይሳን እልላ! አዝናራ ደእያ ማጫሰ ናይታፐ ባርካ ደእያ ማጫሰ ናይት ዳራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naate, yelonna maynthe, yexa! Naate, iqeta eronnaare, ufaysan ilila! Azinara de7iya maccase naytape barka de7iya maccase nayti darana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንቺ መካን፣ አንቺ ልጅ ወልደሽ የማታውቂ፣ ዘምሪ፤ እልል በዪ፤ በደስታ ጩኺ፤ አንቺ አምጠሽ የማታውቂ፣ ባል ካላት ሴት ይልቅ፣ የፈቷ ልጆች ይበዛሉና” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ባል ካላት ሴት ይልቅ ፈት የሆነችው ልጆች ብዛት ያላቸው ስለ ሆነ፥ ልጅ እንዳልወለደችና አምጣ እንደማታውቀው ሴት የሆንሽው ኢየሩሳሌም ሆይ! እልል እያልሽ ዘምሪ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣቲ ዘይወለድኪ መኻን ዘምሪ፤ ኣቲ ፃዕሪ ሕርሲ ዘይትፈልጢ፥ ዕልል በሊ ብሓጐስውን ኣድምፂ፤ ካብታ ሰብኣይ ዘለዋስ፥ ደቂ እታ ፍትሕቲ ኽበዝሑ እዮምሞ” ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ እታ ምርዕውቲስ ደቂ እታ በይና ዘላ ኺበዝሑ እዮም እሞ፡ ኣቲ ዘይወለድኪ መኻን፡ እልል በሊ፡ ኣቲ ንምውላድ ዘይጸዐርኪ፡ ዓው ኢልኪ ብደስታ ጨድሪ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |