Isaiah 53:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵላትና ከም ኣባጊዕ ጠፊእና ኢና። ነፍሲ ወከፍና መንገድና ኣቕኒዕና፤ እግዚኣብሄር ድማ በደል ኩላትና ኣብ ልዕሊኡ ኣምጽአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኛ ሁላ​ችን እንደ በጎች ተቅ​በ​ዝ​ብ​ዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያ​ን​ዳ​ንዱ ወደ ገዛ መን​ገዱ አዘ​ነ​በለ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችን ለሞት አሳ​ልፎ ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ ጌታም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ኡባይ ኦግያ ባሌዳ ዶርሳቱዋዳን ዎራ ቤዶ፤ ኑን ኡባይካ ኑ ኦግያዉ ኦግያዉ ስሜዳ። መና ጎዳይ ኑ ኡባይ ናቄዳ ናቁዋ አ ቦላ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni ubbay ogiyaa baleedda dorssatuwaadan wora beeddo; nuuni ubbaykka nu ogiyaw ogiyaw simmeedda. Med'inaa Goday nu ubbay naak'k'eedda naak'uwaa Aa bolla wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni ubbay dorsa mala toylatti dhaydos; nuni issoy issoy nu oge bidos; GODAY nu ubbaa qoho iza bolla woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ኡባይ ዶርሳ ማላ ቶይላቲ ይዶስ፤ ኑኒ ኢሶይ ኢሶይ ኑ ኦጌ ቢዶስ፤ ጎዳይ ኑ ኡባ ቆሆ ኢዛ ቦላ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ኡባይ ኦገ ባልዳ ዶርሳዳ ዎራ ብዳ፤ ኑ ኡባይ ኑ ኦግያ ኦግያ ብዳ። ሽን ጎዳይ ኑ ኡባ ናቁዋ እያ ቦላ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni ubbay oge balida dorsada wora bida; nu ubbay nu ogiya ogiya bida. Shin Goday nu ubbaa naaquwa iya bolla wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ እያንዳንዳችንም በየመንገዳችን ነጐድን፤ እግዚአብሔርም ፣ የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ ጫነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁላችንም እንደ በጎች ባዝነን ነበር፤ ሁላችንም ወደ ራሳችን መንገድ ሄደን ነበር፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሁላችንንም በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላትና ኸም ዝተበታተና ኣባጊዕ ጠፋእና፤ ነፍሲ ወከፍ ነናብ መንገዱ ዘምበለ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ንበደል ኵላትና፥ ኣብ ልዕሊኡ ኣንበሮ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኲላትና ኸም ኣባጊዕ ተባረርና፡ ነፍሲ ወከፍ ነናብ መገዱ ዘምበለ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ኣበሳ ዂላትና ኣብኡ ኣውደቖ።