Isaiah 53:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ግና ብምኽንያት ኣበሳና ተወጊኡ፡ ብሰንኪ ኣበሳና ተጨፍለቐ። ናይ ሰላምና መቕጻዕቲ ኣብ ልዕሊኡ ነበረ፤ ብቑስሉ ድማ ንሕውየና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ ግን ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችን ቈሰለ፤ ስለ በደ​ላ​ች​ንም ታመመ፤ የሰ​ላ​ማ​ች​ንም ተግ​ሣጽ በእ​ርሱ ላይ ነበረ፤ በእ​ር​ሱም ቍስል እኛ ተፈ​ወ​ስን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፤ በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እ ኑ ባይዙዋ ድራዉ፥ ጫደቲደ ማዱንጼዳ፤ ኑ ናጋራ ድራዉካ ሾጨቲደ ሊቄዳ። እ ሙረቴዳዋን፥ ኑን ሳሩዋ ደሜዶ፤ አ ማዱን ኑን ፓጼዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin I nu bayzzuwaa diraw, c'adettiide maduns's'eedda; nu nagaraa dirawukka shoc'ettiide liik'eedda. I muretteeddawaan, nuuni saruwaa demmeeddo; Aa madutsan nuuni pas'eeddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin izi nu mooro gishshas cadettides; nu qoho gishshas liiqides; iza bolla wodhdhida qixaatey nuus saro ehides; iza madunththan nu paxidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኑ ሞሮ ጊሻስ ጫዴቲዴስ፤ ኑ ቆሆ ጊሻስ ሊቂዴስ፤ ኢዛ ቦላ ዎዳ ቂጻቴይ ኑስ ሳሮ ኤሂዴስ፤ ኢዛ ማዱንን ኑ ፓጺዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እ ኑ ናጋራ ግሾ፥ ጫደትድ ማዱንፅስ፤ ኑ ቆሁዋ ግሾ ሾጨትድ ሊቅስ። እያ ሴራን ኑኒ ሳሮ ደምዳ፤ እያ ማዱንን ኑኒ ፓፅዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin I nu nagaraa gisho, cadetidi madunxis; nu qohuwa gisho shocetidi liiqis. Iya seeran nuuni saro demmida; iya madunthan nuuni paxida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እርሱ ስለ መተላለፋችን ተወጋ፤ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ በእርሱ ላይ የወደቀው ቅጣት ለእኛ ሰላም አመጣልን፤ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ግን ተወግቶ የቈሰለው ስለ መተላለፋችን ነው፤ የደቀቀውም ስለ በደላችን ነው፤ እኛ የዳንነው እርሱ በተቀበለው ቅጣት ነው፤ በእርሱም ቊስል እኛ ተፈወስን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ግና ብሰንኪ ሓጢኣትና ቘሰለ፤ ብሰንኪ በደልናውን ደቐቐ፤ ምእንቲ ድሕንነትና፥ መቕፃዕቲ ናብኡ ወረደ፤ ንሕናውን ብቝስሉ ተፈወስና።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ግና ብሰሪ ገበንና ቘሰለ፡ ብሰሪ ኣበሳና ድማ ተኸትከተ፡ ንሕና ሰላም ምእንቲ ኽንረክብ፡ መቕጻዕቲ ናብኡ ወረደ፡ ንሕናውን ብስምብራቱ ሓዌና።