Isaiah 53:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብህዝቢ ይንዕቕን ይነጽግን እዩ። ናይ ሓዘንን ምስ ሓዘን ዝፋለጥን ሰብ፤ ገጽና ድማ ካብኡ ሓቢእናዮ፡ ከም ምሳሌ፤ ተናዕቀ፡ ንሕና ድማ ኣኽቢርና ኣይንርእዮን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መል​ኩም የተ​ናቀ፥ ከሰ​ውም ልጆች ሁሉ የተ​ዋ​ረደ፥ የተ​ገ​ረፈ ሰው፥ መከ​ራ​ንም የተ​ቀ​በለ ነው፤ ፊቱ​ንም መል​ሶ​አ​ልና አቃ​ለ​ሉት፥ አላ​ከ​በ​ሩ​ት​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው፥ ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚያዞርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ አሳን ካቴዳነ እጸቴዳ፤ እ ሀርግያፐነ መቱዋፐ ሻከት ኤረና ካዮትያ አሳ ግዴዳ። እ አሳይ አ በአናፐ ጊደ፥ ባረ ሶምኡዋ ዎራ ዛርያ አሳዳን ካቴዳ፤ ኑንካ አ ቦንችበይኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I asan kad'etteeddanne is's'etteedda; I harggiyaappenne metuwaappe shaaketti erenna kayyottiyaa asaa gideedda. I Asay Aa be'anaappe giide, bare som"uwaa wora zaariyaa asaadan kad'etteedda; nuunikka Aa bonchchibeykko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi asan kadhettidaadenne ixettidaade; izi hargefenne metoppe shaaketti erontta asa; Izi asi iza be7anaappe ba ayfeso haraso zaariza asa mala kadhettidaade gidides; nunikka iza bonchchibeekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኣሳን ካቲዳዴኔ ኢጼቲዳዴ፤ ኢዚ ሃርጌፌኔ ሜቶፔ ሻኬቲ ኤሮንታ ኣሳ፤ ኢዚ ኣሲ ኢዛ ቤኣናፔ ባ ኣይፌሶ ሃራሶ ዛሪዛ ኣሳ ማላ ካቲዳዴ ጊዲዴስ፤ ኑኒካ ኢዛ ቦንቺቤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ አሳን ካትስ፥ እፀትስ፤ እ መቶፐነ አዛኖፐ ሻከት ኤሮና አስ ግድስ። አስ እያ በአናፐ ግድ ባ ሶምኡዋ ዎራ ዛርያ አሳዳ ካትስ፤ ኑኒ እያ ቦንችቦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I asan kadhetis, ixetis; I metopenne azzanope shaaketi eronna asi gidis. Asi iya be7anaape gidi ba som7uwa wora zaariya asada kadhetis; nuuni iya bonchibooko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰዎች የተናቀና የተጠላ፣ የሕማም ሰውና ሥቃይ ያልተለየው ነበር። ሰዎች ፊታቸውን እንደሚያዞሩበት ዐይነት፣ የተናቀ ነበር፤ እኛም አላከበርነውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም በሌሎች የተናቀና የተጠላ ነበር፤ እርሱ የመከራና የሐዘን ሰው ነበር። ሰዎች ፊታቸውን እስኪያዞሩበት ድረስ እርሱ የተናቀ፥ እኛም ያላከበርነው ሰው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሰብ ዝተንዓቐን ዝተፀልአን እዩ፤ በዓል ስቓይ፥ ብሕማም ዝተጠቕዐ እዩ፤ ከምቲ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ፥ ገፆም ዝምልሱሉ ሰብ፥ ዝተዋረደ እዩ፤ ንሕናውን ኣየኽበርናዮን።”
Amharic Tigrinya 2011 ንዑቕን ብሰብ ድርቡይን እዩ፡ ብዓል ስቓይ፡ ብሕማም ልዱይ፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚኡ ገጾም ዚጒልብቡሉ ሰብ እተዋረደ እዩ፡ ንሕናውን ገለ እኳ ኣየቋጾርናዮን።