Isaiah 53:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብህዝቢ ይንዕቕን ይነጽግን እዩ። ናይ ሓዘንን ምስ ሓዘን ዝፋለጥን ሰብ፤ ገጽና ድማ ካብኡ ሓቢእናዮ፡ ከም ምሳሌ፤ ተናዕቀ፡ ንሕና ድማ ኣኽቢርና ኣይንርእዮን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መልኩም የተናቀ፥ ከሰውም ልጆች ሁሉ የተዋረደ፥ የተገረፈ ሰው፥ መከራንም የተቀበለ ነው፤ ፊቱንም መልሶአልና አቃለሉት፥ አላከበሩትምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው፥ ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚያዞርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ አሳን ካቴዳነ እጸቴዳ፤ እ ሀርግያፐነ መቱዋፐ ሻከት ኤረና ካዮትያ አሳ ግዴዳ። እ አሳይ አ በአናፐ ጊደ፥ ባረ ሶምኡዋ ዎራ ዛርያ አሳዳን ካቴዳ፤ ኑንካ አ ቦንችበይኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I asan kad'etteeddanne is's'etteedda; I harggiyaappenne metuwaappe shaaketti erenna kayyottiyaa asaa gideedda. I Asay Aa be'anaappe giide, bare som"uwaa wora zaariyaa asaadan kad'etteedda; nuunikka Aa bonchchibeykko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi asan kadhettidaadenne ixettidaade; izi hargefenne metoppe shaaketti erontta asa; Izi asi iza be7anaappe ba ayfeso haraso zaariza asa mala kadhettidaade gidides; nunikka iza bonchchibeekko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኣሳን ካቲዳዴኔ ኢጼቲዳዴ፤ ኢዚ ሃርጌፌኔ ሜቶፔ ሻኬቲ ኤሮንታ ኣሳ፤ ኢዚ ኣሲ ኢዛ ቤኣናፔ ባ ኣይፌሶ ሃራሶ ዛሪዛ ኣሳ ማላ ካቲዳዴ ጊዲዴስ፤ ኑኒካ ኢዛ ቦንቺቤኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ አሳን ካትስ፥ እፀትስ፤ እ መቶፐነ አዛኖፐ ሻከት ኤሮና አስ ግድስ። አስ እያ በአናፐ ግድ ባ ሶምኡዋ ዎራ ዛርያ አሳዳ ካትስ፤ ኑኒ እያ ቦንችቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I asan kadhetis, ixetis; I metopenne azzanope shaaketi eronna asi gidis. Asi iya be7anaape gidi ba som7uwa wora zaariya asada kadhetis; nuuni iya bonchibooko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰዎች የተናቀና የተጠላ፣ የሕማም ሰውና ሥቃይ ያልተለየው ነበር። ሰዎች ፊታቸውን እንደሚያዞሩበት ዐይነት፣ የተናቀ ነበር፤ እኛም አላከበርነውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም በሌሎች የተናቀና የተጠላ ነበር፤ እርሱ የመከራና የሐዘን ሰው ነበር። ሰዎች ፊታቸውን እስኪያዞሩበት ድረስ እርሱ የተናቀ፥ እኛም ያላከበርነው ሰው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሰብ ዝተንዓቐን ዝተፀልአን እዩ፤ በዓል ስቓይ፥ ብሕማም ዝተጠቕዐ እዩ፤ ከምቲ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ፥ ገፆም ዝምልሱሉ ሰብ፥ ዝተዋረደ እዩ፤ ንሕናውን ኣየኽበርናዮን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዑቕን ብሰብ ድርቡይን እዩ፡ ብዓል ስቓይ፡ ብሕማም ልዱይ፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚኡ ገጾም ዚጒልብቡሉ ሰብ እተዋረደ እዩ፡ ንሕናውን ገለ እኳ ኣየቋጾርናዮን። |