Isaiah 53:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ምስ ዓበይቲ ግደ ክመቕሎ እየ፡ ንሱ ድማ ነቲ ምርኮ ምስ ሓያላት ክመቕሎ እዩ። ምኽንያቱ ንነፍሱ ብሞት ኣፍሰሰ፡ ምስቶም በደለኛታት ድማ ተቖጺሩ፤ ናይ ብዙሓት ሓጢኣት ተሰኪሙ ድማ ምእንቲ እቶም በደለኛታት ጸለየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም እርሱ ብዙ​ዎ​ችን ይወ​ር​ሳል፤ ከኀ​ያ​ላ​ንም ጋር ምር​ኮን ይከ​ፋ​ፈ​ላል፤ ነፍ​ሱን ለሞት አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​አ​ልና፥ ከዐ​መ​ፀ​ኞ​ችም ጋር ተቈ​ጥ​ሮ​አ​ልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎ​ችን ኀጢ​አት ተሸ​ከመ፤ ስለ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውም ተሰጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአል፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአል፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ዎልቃማ አሳቱ ግዱዋን ታን አዉ ቦንቾ ሳኣ ሻካደ እማና፤ ቃይ ምኖቱዋና እ ኦሞዱዋ ሻካና። አያዉ ጎፐ፥ እ ባረ ሸምፑዋ ሀይቆ አደ እሜዳ፤ ያቲደ ባይዛንቻቱዋና ፓይደቴዳ። ግዶፐነ፥ እ ዳሮ አሳ ናጋራ ቶኬዳ፤ ባይዛንቻቶካ ጋናቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, wolk'k'aama asatuu gidduwaan taani aw bonchcho sa'aa shaakkaade immana; k'ay minotuwaanna I omooduwaa shaakkana. Ayaw gooppe, I bare shemppuwaa hayk'k'oo aatsiide immeedda; yaatiide bayzzanchchatuwaana paydetteedda. Gidooppenne, I daro asaa nagaraa tookkeedda; bayzzanchchatookka gaannateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas iza gakkiza gisha gita asata gishara issife histtana; di7i ehidayssa wolqqamatara izi issife gishettana; izi ba shemppo hayqos aaththi immidi, iita ooththizaytara issife qoodettida gishshas, darota nagara tookkides; qohidayta gishshas gaannatides» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ጋኪዛ ጊሻ ጊታ ኣሳታ ጊሻራ ኢሲፌ ሂስታና፤ ዲኢ ኤሂዳይሳ ዎልቃማታራ ኢዚ ኢሲፌ ጊሼታና፤ ኢዚ ባ ሼምፖ ሃይቆስ ኣ ኢሚዲ፥ ኢታ ኦዛይታራ ኢሲፌ ቆዴቲዳ ጊሻስ፥ ዳሮታ ናጋራ ቶኪዴስ፤ ቆሂዳይታ ጊሻስ ጋናቲዴስ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታኒ እያ ግሹዋ ግታ አሳታ ግዶን እማና፤ ምኖታራ እ ድኡዋ ሻከታና። እ ባ ሸምፑዋ ሀይቆስ አድ እምድ፥ ኢታታራ ፓይደትስ። እ ዳሮ አሳ ናጋራ ቶክስ፤ ጌላታስ ጋናትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, taani iya gishuwa gita asata giddon immana; minotara I di7uwa shaaketana. I ba shempuwa hayqos aathidi immidi, iitatara paydetis. I daro asaa nagaraa tookis; geellatas gaannatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ድርሻውን ከታላላቆች ጋር እሰጠዋለሁ፤ ምርኮውን ከኀያላን ጋር ይካፈላል፤ እስከ ሞት ድረስ ሕይወቱን አሳልፎ በመስጠቱ፣ ከክፉ አድራጊዎችም ጋር በመቈጠሩ፣ የብዙዎችን ኀጢአት ተሸከመ፤ ስለ ዐመፀኞችም ማለደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕይወቱን ለሞት አሳልፎ ሰጠ፤ ከክፉ አድራጊዎችም ጋር ተቈጠረ፤ ይሁን እንጂ እርሱ የብዙዎችን ኃጢአት ተሸከመ፤ ለበደለኞችም ማለደ፤ ስለዚህ እኔ ከታላላቆቹ ጋር ድርሻ እንዲኖረውና ከኀያላን ጋር ምርኮን እንዲካፈል አደርገዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ንሱ ንብዙሓት ክወርስ እዩ፤ ምርኮውን ምስ ሓያላት ክካፈል እዩ፤ ነፍሱ ንሞት ኣሕሊፉ ሂቡ፥ ምስ በደለኛታትውን ተቘፂሩ እዩሞ፤ ንሱ ሓጢኣት ብዙሓት ፆረ፤ ምእንቲ በደለኛታትውን ማለደ።”
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሱ ንሞት ስለ ዝወፈያ፡ ምስ በደለኛታት ከኣ ስለ እተቘጽረ፡ ስለዚ ግዲኡ ምስ ዓበይቲ ኽመቕሎ እየ፡ ምርኮውን ምስ ሓያላት ኪመቅል እዩ። ግናኸ ሓጢኣት ብዙሓት ጾረ፡ ምእንቲ በደለኛታት ከኣ ለመነ።