Isaiah 53:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጻዕሪ ነፍሱ ርእዩ ኪጸግብ እዩ። ብፍልጠቱ ነቲ ጻድቕ ባርያይ ኣዝዩ ጻድቕ ክገብሮ እዩ። ኣበሳታቶም ኪጾሮ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሰ​ው​ነቱ ሕማ​ምን ያርቅ ዘንድ ይወ​ዳል፤ ብር​ሃ​ን​ንም ያሳ​የ​ዋል፤ በጥ​በ​ቡም ይለ​የ​ዋል፤ ለጽ​ድ​ቅና ለበጎ ነገር የሚ​ገ​ዛ​ውን ጻድ​ቁን ያጸ​ድ​ቀ​ዋል። የብ​ዙ​ዎ​ች​ንም ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን እርሱ ይደ​መ​ስ​ሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከነፍሱ ሥቃይ ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ አገልጋዬ በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፤ ኃጢአታቸውንም ይሸከማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ሸምፑ ዋየቴዳዋፐ ጉይያን፥ እ ደኡዋ ፖኡዋ በአና፤ ናሸታና። ታ ጽሎ ቆማይ ባረ ኤራተን ዳሮቱዋ ጽልሳና፤ ኡንቱንቱ ባይዙዋካ ቶካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa shemppuu waayetteeddawaappe guyyiyaan, I de'uwaa poo'uwaa be'ana; nashettana. Ta s'illo k'oomay bare eratetsan darotuwaa s'illissana; unttunttu bayzzuwaakka tookkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza shemppoy waayettidaappe guye izi de7o poo7o be7ananne ufayettana. Ta xillo ayllezi ba erateththan darota xillisana; istta moorokka tookkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ሼምፖይ ዋዬቲዳፔ ጉዬ ኢዚ ዴኦ ፖኦ ቤኣናኔ ኡፋዬታና። ታ ጺሎ ኣይሌዚ ባ ኤራቴን ዳሮታ ጺሊሳና፤ ኢስታ ሞሮካ ቶካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ሸምፑዋ ዋያፐ ጉየ፥ እ ደኦ ፖኦ በአና፤ ኡፋይታና። ታ ፅሎ አይለይ ባ ኤራተን ዳሮታ ፅልሳና፤ ኤንታ ቆሁዋካ ቶካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba shempuwa waayiyape guye, I de7o poo7o be7ana; ufaytana. Ta xillo aylley ba eratethan darota xillisana; enta qohuwaka tookana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከነፍሱ ሥቃይ በኋላ፣ የሕይወት ብርሃን ያያል፤ ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬ በዕውቀቱ ብዙዎቹን ያጸድቃል፤ መተላለፋቸውንም ይሸከማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጻድቁ አገልጋዬ ከሥቃዩ በኋላ የሕይወትን ብርሃን አይቶ ይረካል፤ በዕውቀቱም ብዙዎችን ያጸድቃል፤ በደላቸውንም ይሸከማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ ድኻም ነፍሱ፥ ብርሃን ክርኢ፥ ደስውን ክብሎ እዩ፤ እቲ ፃድቕ ባርያይ፥ ብፍልጠቱ ንብዙሓት ከፅድቕ፥ ሓጢኣቶም ድማ፥ ባዕሉ ኽፀውር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ጻማ ነፍሱ ኺርኢ ኺጸግብውን እዩ። እቲ ጻድቕ ባርያ ብፍልጠቱ ንብዙሓት ኬጽድቕ፡ ኣበሳኦም ድማ ባዕሉ ኺጸውር እዩ።