Isaiah 53:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጻዕሪ ነፍሱ ርእዩ ኪጸግብ እዩ። ብፍልጠቱ ነቲ ጻድቕ ባርያይ ኣዝዩ ጻድቕ ክገብሮ እዩ። ኣበሳታቶም ኪጾሮ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ከሰውነቱ ሕማምን ያርቅ ዘንድ ይወዳል፤ ብርሃንንም ያሳየዋል፤ በጥበቡም ይለየዋል፤ ለጽድቅና ለበጎ ነገር የሚገዛውን ጻድቁን ያጸድቀዋል። የብዙዎችንም ኀጢአታቸውን እርሱ ይደመስሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከነፍሱ ሥቃይ ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ አገልጋዬ በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፤ ኃጢአታቸውንም ይሸከማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ሸምፑ ዋየቴዳዋፐ ጉይያን፥ እ ደኡዋ ፖኡዋ በአና፤ ናሸታና። ታ ጽሎ ቆማይ ባረ ኤራተን ዳሮቱዋ ጽልሳና፤ ኡንቱንቱ ባይዙዋካ ቶካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa shemppuu waayetteeddawaappe guyyiyaan, I de'uwaa poo'uwaa be'ana; nashettana. Ta s'illo k'oomay bare eratetsan darotuwaa s'illissana; unttunttu bayzzuwaakka tookkana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza shemppoy waayettidaappe guye izi de7o poo7o be7ananne ufayettana. Ta xillo ayllezi ba erateththan darota xillisana; istta moorokka tookkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሼምፖይ ዋዬቲዳፔ ጉዬ ኢዚ ዴኦ ፖኦ ቤኣናኔ ኡፋዬታና። ታ ጺሎ ኣይሌዚ ባ ኤራቴን ዳሮታ ጺሊሳና፤ ኢስታ ሞሮካ ቶካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሸምፑዋ ዋያፐ ጉየ፥ እ ደኦ ፖኦ በአና፤ ኡፋይታና። ታ ፅሎ አይለይ ባ ኤራተን ዳሮታ ፅልሳና፤ ኤንታ ቆሁዋካ ቶካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba shempuwa waayiyape guye, I de7o poo7o be7ana; ufaytana. Ta xillo aylley ba eratethan darota xillisana; enta qohuwaka tookana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከነፍሱ ሥቃይ በኋላ፣ የሕይወት ብርሃን ያያል፤ ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬ በዕውቀቱ ብዙዎቹን ያጸድቃል፤ መተላለፋቸውንም ይሸከማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጻድቁ አገልጋዬ ከሥቃዩ በኋላ የሕይወትን ብርሃን አይቶ ይረካል፤ በዕውቀቱም ብዙዎችን ያጸድቃል፤ በደላቸውንም ይሸከማል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ድኻም ነፍሱ፥ ብርሃን ክርኢ፥ ደስውን ክብሎ እዩ፤ እቲ ፃድቕ ባርያይ፥ ብፍልጠቱ ንብዙሓት ከፅድቕ፥ ሓጢኣቶም ድማ፥ ባዕሉ ኽፀውር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጻማ ነፍሱ ኺርኢ ኺጸግብውን እዩ። እቲ ጻድቕ ባርያ ብፍልጠቱ ንብዙሓት ኬጽድቕ፡ ኣበሳኦም ድማ ባዕሉ ኺጸውር እዩ። |