Isaiah 52:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓለውትኻ ድምጺ ኬስምዑ እዮም። እግዚኣብሄር ንጽዮን ምስ መለሳ ዓይኒ ንዓይኒ ኪራኸቡ እዮም እሞ፡ ብሓደ ድምጺ ኪዝምሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ የሚጠብቁሽ ሰዎች ድምፅ ከፍ ከፍ ይላልና፥ እግዚአብሔርም ጽዮንን ይቅር ባላት ጊዜ ዐይን በዐይን ይተያያሉና በአንድነት በቃላቸው ደስ ይላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ጕበኞችሽ ጮኸዋል፤ እግዚአብሔር ወደ ጽዮን በተመለሰ ጊዜ ዓይን በዓይን ይተያያሉና ድምፃቸውን ያነሣሉ፥ በአንድነትም ይዘምራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ጉበኞችሽ ጮኸዋል፤ ጌታ ወደ ጽዮን በተመለሰ ጊዜ ዐይን በዐይን ይተያያሉና ድምፃቸውን ያነሣሉ፥ በአንድነትም ይዘምራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስስተ፥ ህንተ ካታማ ናግያዋንቱ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ፥ ናሸቻዉ እትፐ የጺኖ፤ መና ጎዳይ ጽዮነ ስምያ ዎደ፥ እ ስሞዋ ኡንቱንቱ ባረንቱ አይፍያን በአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sisite, hintte katamaa naagiyaawanttu barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, nashshechchaw ittippe yes's'iino; Med'inaa Goday S'iyoone simmiyaa wode, I simmowaa unttunttu barenttu ayifiyaan be'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanne siya! Nena naagiyzayti bantta qaala dhoqqu histtida. Issi bolla ililishe yexxeettes; GODAY Xiyoone simmiza wode, istti iza bantta ayfera be7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኔ ሲያ! ኔና ናጊይዛይቲ ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲዳ። ኢሲ ቦላ ኢሊሊሼ ዬጼቴስ፤ ጎዳይ ጺዮኔ ሲሚዛ ዎዴ፥ ኢስቲ ኢዛ ባንታ ኣይፌራ ቤኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ካታማ ናገይሳት ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ ኡፋይሳን እስፈ የፆሶና። ጎዳይ ፅዮነ ስምያ ዎደ ኤንቲ ባንታ አይፈን በአና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne katamaa naageysati banta qaala dhoqu oothidi, ufaysan issife yexoosona. Goday Xiyoone simmiya wode enti banta ayfen be7ana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስሚ፤ ጠባቂዎችሽ ድምፃቸውን ከፍ አድርገዋል፤ በአንድነት በእልልታ ይዘምራሉ። እግዚአብሔር ወደ ጽዮን ሲመለስ፣ በዐይኖቻቸው ያያሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ወደ ጽዮን ሲመለስ በግልጽ ስለሚያዩ ከተማ ጠባቂዎችሽ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የደስታ መዝሙር ሲዘምሩ አድምጪ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስምዒ! እግዚኣብሄር ናብ ፅዮን ክምለስ እንተሎ፥ ዓይኒ ንዓይኒ ኽሪኡዎ እዮም እሞ፥ እቶም ሓለውትኺ ብሓባር ድምፆም ዓው ኣቢሎም፥ ብሓድነት ክዝምሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ናብ ጽዮን ምስ ተመልሰ፡ ዓይኒ ንዓይኒ ኺርእይዎ እዮም እሞ፡ እቶም ደርቱምኪ ድምጾም ዓው ኣቢሎም ሐቢሮም እልል ኪብሉ እዮም። |