Isaiah 52:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእጋር እቲ ብስራት ዜምጽእን ሰላም ዚእውጅን ኣብ ኣኽራን ኽንደይ ፍቑራት እየን። ብስራት ዘምጽእ፡ ድሕነት ዝእውጅ፤ ንጽዮን ዝብሎ፥ ኣምላኽካ ንጉስ እዩ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰላምን የሚያወራ፥ መልካም የምሥራችንም የሚናገር፥ መድኀኒትንም የሚያወራ፥ ጽዮንንም፥ “አምላክሽ ነግሦአል” የሚል ሰው እግሩ በተራሮች ላይ እጅግ ያማረ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምስራች የሚናገር፥ ሰላምንም የሚያወራ፥ የመልካምንም ወሬ የምስራች የሚናገር፥ መድኃኒትንም የሚያወራ፥ ጽዮንንም። አምላክሽ ነግሦአል የሚል ሰው እግሩ በተራሮች ላይ እጅግ ያማረ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምሥራች የሚናገር፥ ሰላምንም የሚያወራ፥ የመልካምንም ወሬ የምሥራች የሚናገር፥ መድኃኒትንም የሚያወራ፥ ጽዮንንም፦ አምላክሽ ነግሦአል የሚል ሰው እግሩ በተራሮች ላይ እጅግ ውብ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሎኦ ምሽራቹዋ አህያ፥ ሳሮተ ኦድያ፥ ናሸችያ ምሽራቹዋ ኦድያ፥ አቶተ ኦድያነ፥ ጽዮኖካ፥ “ነ ጾሳይ ካተቴ” ጊደ ደረቱዋ ቦላና ይያ ብታንያ ገደቱ ዎት ሎእኖ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Lo"o mishiraachchuwaa ahiyaa, sarotetsaa odiyaa, nashechchiyaa mishiraachchuwaa odiyaa, atotetsaa odiyaanne, S'iyoonokka, «Ne S'oossay kaatetee» giidde deretuwaa bollaanna yiyaa bitaniyaa gedetuu wooti lo"ino! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zuma bolla eqqida tohoti, mishiraachcho ekki yiza tohoti, saroteth yootizayti, lo7o mishiraachcho yootizayti, atoteth awajjizayti, Xiyoonokka, «Ne Xoossay kawotides» giza tohoti ay mala lo7o! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙማ ቦላ ኤቂዳ ቶሆቲ፥ ሚሺራቾ ኤኪ ዪዛ ቶሆቲ፥ ሳሮቴ ዮቲዛይቲ፥ ሎኦ ሚሺራቾ ዮቲዛይቲ፥ ኣቶቴ ኣዋጂዛይቲ፥ ጺዮኖካ፥ «ኔ ጾሳይ ካዎቲዴስ» ጊዛ ቶሆቲ ኣይ ማላ ሎኦ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሎኦ ምሽራቾ ኤህያ፥ ሳሮተ አዋጅያ፥ አቶተ ኦድያ፥ ፅዮነኮ፥ “ነ ፆሳይ ካዎትስ” ያግሸ ደርያ ቦላራ ያ ቶሆት ዋን ሎኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Lo77o mishiraacho ehiya, sarotethaa awaajiya, atotethi odiya, Xiyooneko, “Ne Xoossay kawotis” yaagishe deriya bollara yaa tohoti waani lo77oona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራሮች ላይ የቆሙ፣ የምሥራች ይዘው የሚመጡ እግሮች፣ ሰላምን የሚናገሩ፣ መልካም ዜና የሚያበሥሩ፣ ድነትን የሚያውጁ፣ ጽዮንንም፣ “አምላክሽ ነግሧል” የሚሉ እንዴት ያማሩ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተራሮች ላይ ስለ ሰላምና ስለ መዳን የሚናገር፥ መልካም ዜናንም የሚያበሥር፥ “አምላክሽ ይነግሣል!” ብሎ ለጽዮን የሚነግራት የመልክተኛ እግሩ ምንኛ ድንቅ ነው! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ብስራት ዘብስር፥ ሰላምውን ዝነግር፥ ሰናይ ዜና ዘብስር፥ ድሕነት ዝእውጅ፥ ንፅዮን ከዓ ኣምላኽኪ ነጊሱ እዩ ዝብል፥ ኣእጋሩ ኣብ እምባታት ክንደይ ፅቡቓት እየን! |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ብስራት ዜበስር፡ ሰላም ዜውሪ፡ ሰናይ ዜበስር፡ ምድሓን ዜውሪ፡ ንጽዮን ከኣ፡ ኣምላኽኪ ይነግስ፡ ዚብል፡ ኣእጋሩ ኣብ ኣኽራን ክንደይ ጽቡቓት እየን። |