Isaiah 52:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂኸ፡ ኣብዚ እንታይ ኣሎኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ህዝበይ ንኸንቱ እተወስደ፧ እቶም ዚገዝእዎም፡ ይበኽዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ስመይ ድማ ወትሩ መዓልታዊ ይጸረፍ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቤ በከንቱ ተወስዶአልና አሁን ከዚህ ምን አቆማችሁ?” ይላል እግዚአብሔር፤ “ታደንቃላችሁ፤ ትጮሃላችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ስሜም በእናንተ ምክንያት በአሕዛብ ዘንድ ሁልጊዜ ይሰደባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወገኔ በከንቱ ተወስዶአልና አሁን ከዚህ ምን አለኝ? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚገዙአቸው ይጮኻሉ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ስሜም ሁልጊዜ ቀኑን ሁሉ ይሰደባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወገኔ በከንቱ ተወስዶአልና አሁን ከዚህ ምን አለኝ? ይላል ጌታ፤ የሚገዙአቸው ይጮኻሉ፥ ይላል ጌታ፥ ስሜም ያለማቋረጥ በየእለቱ ቀኑን ሙሉ ይሰደባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ ታ አሳይ ጋትያ ጭገናን ጮ ኦሞዱዋን ብ ክችና፥ ታዉ ሀዋን አዬ ደእያዌ? ኡንቱንታ ሞድያዋንቱ ዋሲኖ፤ ታ ሱንይካ ኡባ ገደ ጋላሳ ኩመን ቦረቴ ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, ta Asay gatiyaa c'iggenan c'oo omooduwaan bi kichchina, taw hawaan ayee de'iyaawe? Unttuntta mooddiyaawanttu waassiino; ta suntsaykka ubbaa gede gallassaa kumentsaa borettee yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Histtiin ta derey gaasoykka baynda di7etti biichchiin taas haan aazi dizee?› Istta haaridayti istta bolla qilccida; gallas kumeth ta sunththaa pacey baynda cayeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ሂስቲን ታ ዴሬይ ጋሶይካ ባይንዳ ዲኤቲ ቢቺን ታስ ሃን ኣዚ ዲዜ?› ኢስታ ሃሪዳይቲ ኢስታ ቦላ ቂልጪዳ፤ ጋላስ ኩሜ ታ ሱን ፓጬይ ባይንዳ ጫዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ሀይሳዳ ያግድ ኦዴስ፦ ታ አሳይ ጋተይ ባይና ጮ ድኤትድ ብን፥ ታዉ ሀይሳን አይበ ደኤይ? ኤንታ ሃረይሳት ቶቾሶና፤ ታ ሱንይ ኡባ ዎደ ጫየቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay haysada yaagidi odees: Ta asay gatey bayna coo di7etidi bin, taw haysan aybe de7ey? Enta haareysati toochoosona; ta sunthay ubba wode cayetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁን እዚህ ምን አለኝ?” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ሕዝቤ ያለ ምክንያት ተወስዷል፤ የገዟቸው ተሣልቀውባቸዋል” ይላል እግዚአብሔር ። “ቀኑን ሙሉ፣ ስሜ ያለ ማቋረጥ ይሰደባል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕዝቤ ያለ ዋጋ ሲወሰድ እያየሁ አሁን እኔ የማደርገው ምን አለ? ገዢዎቻቸውም ይሳለቁባቸዋል፤ ያለማቋረጥም ስሜን ይሰድባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህዝበይ ብኸንቱ ተወሲዱ እዩሞ፥ ሕዚ ኣብዙይ እንታይ ኣለኒ? ይብል እግዚኣብሄር። ገዛእቶም የባጭውሎም ኣለዉ፤ ኵሉ መዓልቲ ኸዓ ስመይ ይፅረፍ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝበይ ብዘይ ምኽንያት ካብ ዚማረኽ፡ ሕጂ ኣብዚ እንታይ ኣሎኒ ይብል እግዚኣብሄር፡ ገዛእቲ ኸኣ ይጭድሩ፡ ስመይውን ኲሉ ጊዜ፡ ኲሉ መዓልቲ ይጽረፍ ኣሎ። |