Isaiah 52:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ህዝበይ ከም ጓኖት ኰይኑ ናብ ግብጺ ይወርድ ነበረ። ኣሶራዊ ድማ ብዘይ ምኽንያት ጨፍጨፎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ሕዝቤ አስ​ቀ​ድሞ ወደ ግብፅ ወረዱ፤ በዚ​ያም በስ​ደት ኖሩ፤ ከዚ​ያም ወደ አሦር በግድ ተወ​ሰዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወገኔ በዚያ እንግዳ ሆኖ ይቀመጥ ዘንድ አስቀድሞ ወደ ግብጽ ወረደ፥ አሦርም ያለ ምክንያት በደለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወገኔ በዚያ እንግዳ ሆኖ ይቀመጥ ዘንድ አስቀድሞ ወደ ግብጽ ወረደ፥ አሦርም ያለ ምክንያት በደለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አሳይ ኮይሮ በተ ግዲደ፥ ግብጼ ቢታ ቤዳ፤ ሽን አሶረቱ ታ አሳ ጮ ኡቁኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta Asay koyiro bete gidiide, Gibs'e biittaa beedda; shin Asooretuu ta asaa c'oo uk'k'unneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY, «Koyro ta derey de7anaas duge Gibxe wodhdhides; guyeppe Asoorey gaasoykka baynda un7eththi haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ኮይሮ ታ ዴሬይ ዴኣናስ ዱጌ ጊብጼ ዎዴስ፤ ጉዬፔ ኣሶሬይ ጋሶይካ ባይንዳ ኡንኤ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ታ አሳይ ኮይሮ በተ አስ ግድድ ግብፀ ብስ፤ ጉየፐ አሶረት ታ አሳ ጮ ኡንኤዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday haysada yaagees: Ta asay koyro bete asi gididi Gibxe bis; guyepe Asooreti ta asaa coo un7ethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በመጀመሪያ ሕዝቤ ይኖር ዘንድ ወደ ግብፅ ወረደ፤ በኋላም አሦር ያለ ምክንያት አስጨንቆ ገዛው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በፊት ወደ ግብጽ ወርዳችሁ በስደት የኖራችሁት በፈቃዳችሁ ነበር፤ አሦራውያን ግን ምንም ሳይከፍሉባችሁ ማርከው በመውሰድ በብርቱ ጨቊነው ገዙአችሁ”።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ብመጀመርታ ኽነብር ኢሉ፥ ህዝበይ ናብ ግብፂ ወረደ፤ ብድሕሪኡ ግና ኣሶር፥ በዝ ምኽንያት እዙይ ኣጨነቖ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ ህዝበይ ምእንቲ ኣብኣ ኺነብር፡ ቀደም ናብ ግብጺ ወረደ፡ ኣሶር ከኣ ብዘይ ምኽንያት ጠቕዖ።