Isaiah 52:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንርእስኹም ብኸንቱ ሸይጥኩም። ብዘይ ሳንቲም ድማ ክትተርፉ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በከንቱ ተሸጣችሁ ነበር፤ ያለ ወርቅም እቤዣችኋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በከንቱ ተሽጣችሁ ነበር፥ ያለ ገንዘብም ትቤዣላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ በከንቱ ተሽጣችሁ ነበር፥ ያለ ገንዘብም ትቤዣላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ካሰካ ጋትያ አከናን ዛልኤቴድታ፤ ቃይ ሀእካ ሚሻ እመናን ጮ ዎዘታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Hintte kasekka gatiyaa akkenan zal"eteeddita; k'ay ha"ikka miishshaa immennan c'oo wozettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Intte coo hada bayzettideta; ha7ikka miishshi baynda coo intte wozzettana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢንቴ ጮ ሃዳ ባይዜቲዴታ፤ ሃኢካ ሚሺ ባይንዳ ጮ ኢንቴ ዎዜታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተ ካሰ ጋተይ ባይና ባይዘትደታ፤ ሀእ ቃስ ሚሸ እሞና ጮ ዎዘታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Hinte kase gatey bayna bayzetideta; ha77i qassi miishe immonna coo wozetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ያለ ዋጋ ተሸጣችሁ ነበር፤ ያለ ገንዘብ ትቤዣላችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዲህ ይላል፦ “ለባርነት ያለ ዋጋ ተሸጣችሁ ነበር፤ የምትዋጁትም ዋጋ ሳይከፈል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ብዘይ ዋጋ ተሼጥኩም ኔርኩም ኢኹም እሞ፥ ብዘይ ዋጋ ኸዓ ኽትቢዘዉ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ብኸምኡ ተሸጥኩም፡ በዘይ ገንዘብ ከኣ ክትብጀው ኢኹም። |