Isaiah 52:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንርእስኹም ብኸንቱ ሸይጥኩም። ብዘይ ሳንቲም ድማ ክትተርፉ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በከ​ንቱ ተሸ​ጣ​ችሁ ነበር፤ ያለ ወር​ቅም እቤ​ዣ​ች​ኋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በከንቱ ተሽጣችሁ ነበር፥ ያለ ገንዘብም ትቤዣላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ በከንቱ ተሽጣችሁ ነበር፥ ያለ ገንዘብም ትቤዣላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ካሰካ ጋትያ አከናን ዛልኤቴድታ፤ ቃይ ሀእካ ሚሻ እመናን ጮ ዎዘታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Hintte kasekka gatiyaa akkenan zal"eteeddita; k'ay ha"ikka miishshaa immennan c'oo wozettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Intte coo hada bayzettideta; ha7ikka miishshi baynda coo intte wozzettana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢንቴ ጮ ሃዳ ባይዜቲዴታ፤ ሃኢካ ሚሺ ባይንዳ ጮ ኢንቴ ዎዜታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተ ካሰ ጋተይ ባይና ባይዘትደታ፤ ሀእ ቃስ ሚሸ እሞና ጮ ዎዘታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Hinte kase gatey bayna bayzetideta; ha77i qassi miishe immonna coo wozetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ያለ ዋጋ ተሸጣችሁ ነበር፤ ያለ ገንዘብ ትቤዣላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዲህ ይላል፦ “ለባርነት ያለ ዋጋ ተሸጣችሁ ነበር፤ የምትዋጁትም ዋጋ ሳይከፈል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ብዘይ ዋጋ ተሼጥኩም ኔርኩም ኢኹም እሞ፥ ብዘይ ዋጋ ኸዓ ኽትቢዘዉ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ብኸምኡ ተሸጥኩም፡ በዘይ ገንዘብ ከኣ ክትብጀው ኢኹም።