Isaiah 52:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዙሓት ብኣኻ ተገረሙ። ገጹ ልዕሊ ማንም ሰብ፡ ቅርጹ ድማ ካብ ደቂ ሰብ ንላዕሊ ተበላሸወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፊቱ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ፥ መልኩም ከሰዎች ልጆች ይልቅ ያለ ክብር ነውና ብዙ ሰዎች ስለ እርሱ ያደንቃሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፊቱ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ፥ መልኩም ከሰዎች ልጆች ይልቅ ተጐሳቍሎአልና ብዙ ሰዎች ስለ አንተ እንደ ተደነቁ፥ እንዲሁ ብዙ አሕዛብን ያስደንቃል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፊቱ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ፥ መልኩም ከሰዎች ልጆች ይልቅ ተጐሳቁሎአልና ብዙ ሰዎች ስለ አንተ እንደ ተደነቁ፥ እንዲሁ ብዙ አሕዛብን ያስደንቃል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ሶምኢ አሳ ኡባዋፐ፥ አ ማላይካ አሳ ናና ኡባፐ ቆሄቴዳ፤ አ በኢደ፥ ዳሮ አሳይ ዳጋሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa som"ii asaa ubbaawaappe, Aa malaykka asaa naanaa ubbaappe k'oheteedda; Aa be'iide, daro Asay dagammeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro asay izan dagamanaashe gakkanaas as ubbaafe qohettida gishshas iza medhay asa medhappe laamettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ኣሳይ ኢዛን ዳጋማናሼ ጋካናስ ኣስ ኡባፌ ቆሄቲዳ ጊሻስ ኢዛ ሜይ ኣሳ ሜፔ ላሜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ሶምኦይ አሳ ኡባፈ፥ እያ መይ አሳ ናይታፐ አድ ቆሄትስ፤ እያ በእድ ዳሮ አሳይ ዳጋምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya som7oy asa ubbaafe, iya medhoy asa naytape aadhidi qohetis; iya be7idi daro asay dagammidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብዙዎች በእርሱ እስኪደነግጡ ድረስ፣ መልኩ ከማንም ሰው ተለየ፤ ከሰው ልጆችም ሁሉ ይልቅ ተጐሳቈለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከማንኛውም ሰው በላይ መልኩ በጣም ተጐሳቊሎ ስለ ነበረ ሁናቴውን ያዩ ሰዎች አብዛኞቹ በጣም ደነገጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዙሓት ብኡኡ ኽሳዕ ዝግረሙን ዝድንግፁን፥ ካብ ዝኾነ ሰብ መልክዑ ዝተፈለየ፥ ካብ ዅሉ ወዲ ሰብ፥ ብዝኸፍእውን ተጐሳቘለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዙሓት ብኣኻ ኸም እተገረሙ፡ ትርኢቱ ኻብ ካልኦት ሰብ ሕሱር ነበረ። መልክዑ ድማ ካብ ካልኦት ደቂ ሰብ ሐመቐ። |