Isaiah 52:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ባርያይ ብጥበብ ኪሰርሕ እዩ፡ ልዕል ክብልን ክኸብርን ኣዝዩ ልዑልን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ አገልጋዬ ያስተውላል፤ ከፍ ከፍ ይላል፥ ይከብራልም፤ እጅግም ደስ ይለዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ባሪያዬ በማስተዋል ያደርጋል፤ ይከብራል ከፍ ከፍም ይላል፥ እጅግ ታላቅም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ አገልጋዬ በማስተዋል ያደርጋል፤ ይከብራል ከፍ ከፍም ይላል፥ እጅግ ታላቅም ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታ ቆማይ አኬካን ኦና፤ እ ቦንቼቲደ፥ ቁ ቁ ጋና፤ እ ሎይ ግታታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Be'ite, ta k'oomay akeekan ootsana; I bonchchettiide, d'ok'k'u d'ok'k'u gaana; I loytsi gitatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Be7ite, ta ashkaray akeekan ooththana; izi erettidaade gidana, izi dhoqqu dhoqqu gaana; izi keehi bonchchettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ታ ኣሽካራይ ኣኬካን ኦና፤ ኢዚ ኤሬቲዳዴ ጊዳና፥ ኢዚ ቁ ቁ ጋና፤ ኢዚ ኬሂ ቦንቼታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄኮ፥ ታ አይለይ አኬካን ኦና፤ እ ቦንቸትድ፥ ቁ ቁ ጋና፤ ዳሮ ግታታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Heko, ta aylley akeekan oothana; I bonchetidi, dhoqu dhoqu gaana; daro gitatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ ባሪያዬ የሚያከናውነው በማስተዋል ነው፤ ገናና ይሆናል፤ ከፍ ከፍ ይላል፤ እጅግ ይከብራልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ አገልጋዬ ሥራው ሁሉ ይከናወንለታል፤ በክብርም እጅግ ከፍ ከፍ ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ፥ ኣገልጋሊየይ ዝገብሮ፥ ብምስትውዓል እዩ፤ ክገንን፥ ልዕል ልዕል ክብል፥ የመናውን ክኸብር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ባርያይ በእምሮ ኼስልጥ፡ ኪኸብር ልዕል ኪብል፡ ኣዝዩውን ኪዐዝዝ እዩ። |