Isaiah 52:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቕሑ ንቑሕ፤ ኦ ጽዮን ሓይልኻ ተኸዲንካ! ኣቲ ቅድስቲ ከተማ ኢየሩሳሌም፡ ካብ ሕጂ ዘይግዙራትን ርኹሳትን ደጊም ኣይኣትዉኻን እዮም እሞ፡ ጽቡቕ ክዳውንትኺ ተኸደን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጽዮን ሆይ፥ ተነሺ፥ ተነሺ፤ ጽዮን ሆይ፥ ኀይልሽን ልበሺ፤ አንቺም ቅድስቲቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ያልተገረዘና ርኩስ ከእንግዲህ ወዲህ ወደ አንቺ አያልፍምና ክብርሽን ልበሺ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጽዮን ሆይ፥ ተነሺ፥ ተነሺ፥ ኃይልሽን ልበሺ፤ ቅድስቲቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ያልተገረዘና ርኩስ ከእንግዲህ ወዲህ አይገባብሽምና ጌጠኛ ልብስሽን ልበሺ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጽዮን ሆይ፥ ተነሺ፥ ተነሺ፥ ኃይልሽን ልበሺ፤ ቅድስቲቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ያልተገረዘና ርኩስ ከእንግዲህ ወዲህ አይገባብሽምና ጌጠኛ ልብስሽን ልበሺ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔኖ ጽዮነ ካታማዉ፥ ቤጎታ፤ ምኖተ አፍላዳን ማያ። ኔኖ፥ ጌሻ ካታማዉ፥ የሩሳላመ፥ ነ ቦንቹዋ ማዩዋ ማያ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሀዋፐ ስንናዉ ቃጻረትቤናዌነ ቱናይ ነ ግዶ ገለና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenoo S'iyoone katamaw, beegotta; minotetsaa afilaadan mayya. Neenoo, geeshsha katamaw, Yerusaalame, ne bonchchuwaa mayuwaa mayya; ayaw gooppe, hawaappe sintsanaw k'as's'arettibeennawenne tunay ne giddo gelenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanne Xiyoone denda; denda; wolqqa may7a; geeshsha katamaye Yerusalaamee! Ne bonchcho may7o may7a; hayssafe guye qaxxarettonttaynne tunay ne giddo gelenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኔ ጺዮኔ ዴንዳ፤ ዴንዳ፤ ዎልቃ ማይኣ፤ ጌሻ ካታማዬ ዬሩሳላሜ! ኔ ቦንቾ ማይኦ ማይኣ፤ ሃይሳፌ ጉዬ ቃጻሬቶንታይኔ ቱናይ ኔ ጊዶ ጌሌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ ፅዮነ፥ ባርካ፤ ባርካ፥ ምኖተ አፍላዳ ማአ። ነኖ ጌሻ ካታመ፥ የሩሳላመ፥ ነ ቦንቾ ማኡዋ ማአ። ህዛፐ ጉየ ቃፃረቶናይነ ቱን ነ ግዶ ገለና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno Xiyoone, barka; barka, minotethi afilada ma7a. Neno geeshsha katame, Yerusalaame, ne boncho ma7uwa ma7a. Hizape guye qaxaretonaynne tuni ne giddo gelenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጽዮን ሆይ፤ ተነሺ፤ ተነሺ፤ ኀይልን ልበሺ፤ ቅድስቲቱ ከተማ፤ ኢየሩሳሌም ሆይ! የክብር ልብስሽን ልበሺ፤ ያልተገረዘ የረከሰም ከእንግዲህ ወደ አንቺ አይገባም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጽዮን ሆይ! ተነሺ፤ ንቂ! ኀይልሽን እንደ ልብስ ልበሺ! ቅድስቲቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ሆይ! የተዋበ ልብስሽን ልበሺ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ያልተገረዙና በሥርዓት ያልነጹ ሰዎች ወደ ቅጥርሽ ውስጥ አይገቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ፅዮን ተስኢ፤ ተስኢ፤ ሓይልኺ ልበሲ፤ ኣቲ ቕድስቲ ኸተማ ኢየሩሳሌም፥ ናይ መዓርግ ልብስኺ ልበሲ፤ ድሕሪ ሕዚ ዘይተገርዘን ርኹስን፥ ናባኺ ኣይኣቱን እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪ ሕጂ ዘይተገዝረን ርኹስን ኣባኺ ኣይኪኣቱን እዩ እሞ፡ ኣቲ ጽዮን፡ ንቕሒ፡ ንቕሒ፡ ሓይልኺ ልበሲ፡ ዎ የሩሳሌም፡ ኣቲ ቅድስቲ ኸተማ፡ እቲ ብሉጽ ልብስኺ ልበሲ። |