Isaiah 51:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕንቅርቢት ከም ልብሲ ኺበልዖም እዩ፣ መትሎ ኸኣ ከም ሱፍ ኪበልዖም እዩ። ጽድቀይ ግና ንዘለኣለም፡ ምድሓነይ ድማ ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ልብስ ፈጥ​ነው ያረ​ጃ​ሉና አይ​ቈ​ዩም፤ ብል እንደ በላ​ውም ይሆ​ናሉ፤ ጽድቄ ግን ለዘ​ለ​ዓ​ለም፥ ማዳ​ኔም ለልጅ ልጅ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ልብስም ብል ይበላቸዋል፥ እንደ በግ ጠጕርም ትል ይበላቸዋል፤ ጽድቄ ግን ለዘላለም ማዳኔም ለትውልድ ሁሉ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ ልብስም ብል ይበላቸዋል፥ እንደ በግ ጠጉርም ትል ይበላቸዋል፤ ጽድቄ ግን ለዘለዓለም ማዳኔም ለትውልድ ሁሉ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ማዩዋ ምያዋዳን፥ ብልአይ ኡንቱንታ ማና፤ ዶርሳ እክስያ ምያዋዳን፥ ጉጹኒ ኡንቱንታ ማና። ሽን ታ ጽሎተይ መናዉ ደአና፤ ታ አሹካ የለታ ኡባዉ ጋካና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, mayuwaa miyaawaadan, bil"ay unttuntta maana; dorssaa ikisiyaa miyaawaadan, gus'unii unttuntta maana. Shin ta s'illotetsay med'inaw de'ana; ta ashshuukka yeletaa ubbaw gakkana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bilay may7o miza mala istta maana; istti guxuney mida suufe mala gidana; ta xilloteththi gidikko mernaas, ta atoteththi yeletappe yeleta gakkanaas daana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢላይ ማይኦ ሚዛ ማላ ኢስታ ማና፤ ኢስቲ ጉጹኔይ ሚዳ ሱፌ ማላ ጊዳና፤ ታ ጺሎቴ ጊዲኮ ሜርናስ፥ ታ ኣቶቴ ዬሌታፔ ዬሌታ ጋካናስ ዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብል ማኦ፥ ዶርሳ እክሰ ጉፁነይ መይሳዳ፥ ኤንቲ ሜተታና። ሽን ታ ፅሎተይ መርናዉ ዳና፤ ታ አቶተይ የለተ ኡባስ ግዳና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bili ma7o, dorsa ikise guxuney meysada, enti meetetana. Shin ta xillotethay merinaw daana; ta atotethay yeletetha ubbaas gidana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብል እንደ ልብስ ይበላቸዋል፤ ትል እንደ በግ ጠጕር ይውጣቸዋል፤ ጽድቄ ግን ለዘላለም፣ ማዳኔም ከትውልድ እስከ ትውልድ ጸንታ ትኖራለች።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ብል እንደ በላው ልብስና ትል እንደበላው ሱፍ ይሆናሉ፤ የእኔ ታዳጊነት ግን ዘለዓለማዊ ነው፤ አዳኝነቴም ከትውልድ ወደ ትውልድ ይተላለፋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብልዒ፥ ከም ክዳን ኽበልዖም እዩ፤ ፍልሖውን፥ ከም ፀምሪ ኽበልዖም እዩ፤ ፅድቀይ ግና ንዘለኣለም፥ ምድሓነይውን ንውሉድ ወለዶ ኽነብር እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ፍልሖ ኸም ክዳን ኪበልዖም፡ ብልዒ ኸኣ ከም ጸምሪ ኺበልዖም እዩ፡ ጽድቀይ ግና ንዘለኣለም፡ ምድሓነይውን ንውሉድ ወለዶ ኺነብር እዩ እሞ፡ ኣቱም ጽድቂ እትፈልጡ፡ ኣታ ኣብ ልብኻ ሕገይ ዘሎካ ህዝቢ፡ ስማዓኒ፡ ላግጺ ሰብ ኣይትፍርሁ፡ ብጸርፎምውን ኣይትሰምብዱ።