Isaiah 51:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንጉዳይ ህዝቡ ዚከላኸል እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር ኣምላኽካን ኣምላኽካን ከምዚ ይብል፦ እንሆ፡ ጽዋእ ምንቅጥቃጥ ካብ ኢድካ ወሲደዮ ኣለኹ፡ ርስሓት ጽዋእ ቍጥዓይ። ድሕሪ ሕጂ ዘይክትሰትዮ ትኽእል ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለወገኑ የሚፈርድ አምላክሽ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ የሚያንገደግድሽን ጽዋ የቍጣዬንም ጽዋ ከእጅሽ ወስጃለሁ፤ ደግመሽም ከእንግዲህ ወዲህ አትጠጪውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ወገኑ የሚምዋገት አምላክሽ ጌታሽ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የሚያንገደግድን ጽዋ የቍጣዬንም ዋንጫ ከእጅሽ ወስጃለሁ፤ ደግመሽም ከእንግዲህ ወዲህ አትጠጪውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ወገኑ የሚምዋገት አምላክሽ ጌታሽ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የሚያንገደግድን ጽዋ የቁጣዬንም ዋንጫ ከእጅሽ ወስጃለሁ፤ ደግመሽም ከእንግዲህ ወዲህ አትጠጪውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ጾሳይ፥ ባረ አሳዉ ሞተትያ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በአ፤ ኔና ጋንድጋርስያ፥ ታ ሀንቁዋ ጹኣ ታን ነ ኩሽያፐ አካድ፤ ኔን ላኤንዋ አ ሙለካ ኡሻካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne S'oossay, bare asaw mootettiyaa Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'a; neena ganddigaarissiyaa, ta hank'k'uwaa s'uu'aa taani ne kushiyaappe akkaad; neeni laa"entsuwaa Aa mulekka ushakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba deraa ashshiza ne GODAY Ubbaafe wolqqama Xoossay, «Be7a; nena gandigarssiza ushshaa ne kusheppe ta ekkadis, ta hanqo xuu7aappe nam7anththo uyakka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ዴራ ኣሺዛ ኔ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ቤኣ፤ ኔና ጋንዲጋርሲዛ ኡሻ ኔ ኩሼፔ ታ ኤካዲስ፥ ታ ሃንቆ ጹኣፔ ናምኣን ኡያካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባ አሳስ ሞተትያ ነ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ያጌስ፤ ሄኮ፥ ነና ጋንድጋርስያ፥ ታ ሀንቆ ፁኣ ታኒ ነ ኩሸፐ ኤካስ፤ ኔኒ ዛራዳ ሄ ማይያ ኡሻ ኡያካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ba asaas mootetiya ne Goday, ne Xoossay yaagees; Heko, nena gandigarisiya, ta hanqo xuu7aa taani ne kushepe ekas; neeni zaarada he mathoyiya ushsha uyaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡን የሚታደግ አምላክሽ፣ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ከእጅሽ፣ ያንገደገደሽን ጽዋ ወስጃለሁ፤ ያን ጽዋ፣ የቍጣዬን ዋንጫ፣ ዳግም አትጠጪውም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕዝቡን አቤቱታ የሚመለከተው አምላካችሁ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እንደ ሰከረ ሰው የሚያንገዳግደውን የመከራ ጽዋ ከእጃችሁ ወስጄአለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ኀይለኛ ቊጣዬን ከትልቁ ዋንጫ አትጠጡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ጐይታኺ፥ እቲ ምእንቲ ህዝቡ ዝማጐት ኣምላኽኪ፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ፥ ነቲ ብቝጥዓይ ዝሃብኩኺ፥ ሰንደልደል ዘብል ፅዋዕ ቍጥዓይ፥ ካብ ኢድኪ ወሲደዮ ኣለኹ፤ ድሕሪ ሕዚ ኣይትሰትይዮን ኢኺ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታኺ፡ እቲ ምእንቲ ህዝቡ ዚጣበቕ ኣምላኽኪ፡ ከምዚ ይብል፡ እንሆ፡ ነቲ ጽዋእ ስኽራን፡ ነቲ ጽዋእ ቊጥዓይ፡ ካብ ኢድኪ ወሰድክዎ፡ ድሕርዚ ኣይክትሰትይዮን ኢኺ። |