Isaiah 51:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንጉዳይ ህዝቡ ዚከላኸል እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር ኣምላኽካን ኣምላኽካን ከምዚ ይብል፦ እንሆ፡ ጽዋእ ምንቅጥቃጥ ካብ ኢድካ ወሲደዮ ኣለኹ፡ ርስሓት ጽዋእ ቍጥዓይ። ድሕሪ ሕጂ ዘይክትሰትዮ ትኽእል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለወ​ገኑ የሚ​ፈ​ርድ አም​ላ​ክሽ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ የሚ​ያ​ን​ገ​ደ​ግ​ድ​ሽን ጽዋ የቍ​ጣ​ዬ​ንም ጽዋ ከእ​ጅሽ ወስ​ጃ​ለሁ፤ ደግ​መ​ሽም ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ አት​ጠ​ጪ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ወገኑ የሚምዋገት አምላክሽ ጌታሽ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የሚያንገደግድን ጽዋ የቍጣዬንም ዋንጫ ከእጅሽ ወስጃለሁ፤ ደግመሽም ከእንግዲህ ወዲህ አትጠጪውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ወገኑ የሚምዋገት አምላክሽ ጌታሽ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የሚያንገደግድን ጽዋ የቁጣዬንም ዋንጫ ከእጅሽ ወስጃለሁ፤ ደግመሽም ከእንግዲህ ወዲህ አትጠጪውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ጾሳይ፥ ባረ አሳዉ ሞተትያ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በአ፤ ኔና ጋንድጋርስያ፥ ታ ሀንቁዋ ጹኣ ታን ነ ኩሽያፐ አካድ፤ ኔን ላኤንዋ አ ሙለካ ኡሻካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne S'oossay, bare asaw mootettiyaa Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'a; neena ganddigaarissiyaa, ta hank'k'uwaa s'uu'aa taani ne kushiyaappe akkaad; neeni laa"entsuwaa Aa mulekka ushakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba deraa ashshiza ne GODAY Ubbaafe wolqqama Xoossay, «Be7a; nena gandigarssiza ushshaa ne kusheppe ta ekkadis, ta hanqo xuu7aappe nam7anththo uyakka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ዴራ ኣሺዛ ኔ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ቤኣ፤ ኔና ጋንዲጋርሲዛ ኡሻ ኔ ኩሼፔ ታ ኤካዲስ፥ ታ ሃንቆ ጹኣፔ ናምኣን ኡያካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባ አሳስ ሞተትያ ነ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ያጌስ፤ ሄኮ፥ ነና ጋንድጋርስያ፥ ታ ሀንቆ ፁኣ ታኒ ነ ኩሸፐ ኤካስ፤ ኔኒ ዛራዳ ሄ ማይያ ኡሻ ኡያካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ba asaas mootetiya ne Goday, ne Xoossay yaagees; Heko, nena gandigarisiya, ta hanqo xuu7aa taani ne kushepe ekas; neeni zaarada he mathoyiya ushsha uyaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡን የሚታደግ አምላክሽ፣ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ከእጅሽ፣ ያንገደገደሽን ጽዋ ወስጃለሁ፤ ያን ጽዋ፣ የቍጣዬን ዋንጫ፣ ዳግም አትጠጪውም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሕዝቡን አቤቱታ የሚመለከተው አምላካችሁ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እንደ ሰከረ ሰው የሚያንገዳግደውን የመከራ ጽዋ ከእጃችሁ ወስጄአለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ኀይለኛ ቊጣዬን ከትልቁ ዋንጫ አትጠጡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ጐይታኺ፥ እቲ ምእንቲ ህዝቡ ዝማጐት ኣምላኽኪ፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ፥ ነቲ ብቝጥዓይ ዝሃብኩኺ፥ ሰንደልደል ዘብል ፅዋዕ ቍጥዓይ፥ ካብ ኢድኪ ወሲደዮ ኣለኹ፤ ድሕሪ ሕዚ ኣይትሰትይዮን ኢኺ፤
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ጐይታኺ፡ እቲ ምእንቲ ህዝቡ ዚጣበቕ ኣምላኽኪ፡ ከምዚ ይብል፡ እንሆ፡ ነቲ ጽዋእ ስኽራን፡ ነቲ ጽዋእ ቊጥዓይ፡ ካብ ኢድኪ ወሰድክዎ፡ ድሕርዚ ኣይክትሰትይዮን ኢኺ።