Isaiah 51:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቶም ብእግዚኣብሄር እተበጀዉ ብሓጐስ ተመሊሶም ናብ ጽዮን ኪመጹ እዮም። ዘለኣለማዊ ሓጐስ ድማ ኣብ ርእሶም ኪኸውን እዩ። ሓጐስን ሓጐስን ኪረኽቡ እዮም፤ ሓዘንን ሓዘንን ድማ ክሃድሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም የተቤዣቸው ይመለሳሉ፤ ወደ ጽዮንም በደስታና በሐሤት ይመጣሉ፤ የዘለዓለምም ክብር በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ደስታንና ተድላን ያገኛሉ፤ ኀዘንና ልቅሶም ይወገዳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የተቤዣቸው ይመለሳሉ ወደ ጽዮንም ይመጣሉ፤ የዘላለምም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ደስታንና ተድላን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ልቅሶም ይሸሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ የተቤዣቸው ይመለሳሉ ወደ ጽዮንም ይመጣሉ፤ የዘለዓለምም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ደስታንና ተድላን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ልቅሶም ይሸሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዎዜዳዋንቱ ስሚደ፥ የጺድ ጽዮነ ያና፤ ዪደ መና ናሸቻይ ኡንቱንቱ ቦላን ደአና፤ ኡንቱንቱ ናሸቻነ ሀሹ ግያዋ ደማና። ቃይ ካዩነ ዬኩ ኡንቱንቱፐ ሃካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday wozeeddawanttu simmiide, yes's'iid S'iyoone yaana; yiide med'inaa nashechchay unttunttu bollan de'ana; unttunttu nashshechchaanne hashshu giyaawaa demmana. K'ay kayyuunne yeekku unttunttuppe haakkana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY wozzidayti simmana; yexxishekka Xiyoone gelana; mernaa ufayssa kallachcha hu7en goxxana; istti injjenne ufayssa duus demmana; ceeceynne yeehoy isttafe baqatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዎዚዳይቲ ሲማና፤ ዬጺሼካ ጺዮኔ ጌላና፤ ሜርና ኡፋይሳ ካላቻ ሁኤን ጎጻና፤ ኢስቲ ኢንጄኔ ኡፋይሳ ዱስ ዴማና፤ ጬጬይኔ ዬሆይ ኢስታፌ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዎዝዳይሳት የፅሸ ስሚድ ፅዮነ ያና፤ መርና ኡፋይሳይ ካላቻ መላ ኤንታ ቦላ ኡታና። ኤንቲ ኡፋይስነ ሀሹ ግያባ ደማና፤ አዛኖይነ ዬሆይ ኤንታፈ ሃካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday wozidaysati yexishe simmidi Xiyoone yaana; merinaa ufaysay kallacha mela enta bolla uttana. Enti ufaysinne hashshu giyaba demmana; azzanoynne yeehoy entafe haakana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የተቤዣቸው ይመለሳሉ፤ በዝማሬ ወደ ጽዮን ይገባሉ፤ የዘላለማዊ ደስታን አክሊል ይቀዳጃሉ፤ ተድላና ደስታ ያገኛሉ፤ ሐዘንና ልቅሶም ከእነርሱ ይሸሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ አንተ እግዚአብሔር የተቤዠኻቸው እየዘመሩ ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳሉ፤ ዘላቂ ደስታንም እንደ ዘውድ ይቀዳጃሉ፤ ሐሴትና ደስታንም ያገኛሉ፤ ማዘንና መቃተት ግን ከእነርሱ ይወገዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም እግዚኣብሄር ዝተቤዘዎም ክምለሱ፥ እናዘመሩ ናብ ፅዮን ክመፁ እዮም፤ ኣኽሊል ዘለኣለማዊ ደስታ ኸዓ፥ ኣብ ርእሶም ክኸውን እዩ፤ ደስታን ሓጐስን ክረኽቡ እዮም፤ ሓዘንን ብኽያትንውን ካብኣቶም ክሃድም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም እግዚኣብሄር እተበጀዎም ኪምለሱ፡ እልል እናበሉ ናብ ጽዮን ኪመጹ እዮም፡ ዘለኣለማዊ ሓጐስ ከኣ ርእሶም ኪኽልል እዩ፡ ደስታን ሓጐስን ኪረኽቡ እዮም፡ ጓህን እህህታን ኪሀድም እዩ። |