Isaiah 51:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እቶም ብእግዚኣብሄር እተበጀዉ ብሓጐስ ተመሊሶም ናብ ጽዮን ኪመጹ እዮም። ዘለኣለማዊ ሓጐስ ድማ ኣብ ርእሶም ኪኸውን እዩ። ሓጐስን ሓጐስን ኪረኽቡ እዮም፤ ሓዘንን ሓዘንን ድማ ክሃድሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የተ​ቤ​ዣ​ቸው ይመ​ለ​ሳሉ፤ ወደ ጽዮ​ንም በደ​ስ​ታና በሐ​ሤት ይመ​ጣሉ፤ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም ክብር በራ​ሳ​ቸው ላይ ይሆ​ናል፤ ደስ​ታ​ንና ተድ​ላን ያገ​ኛሉ፤ ኀዘ​ንና ልቅ​ሶም ይወ​ገ​ዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም የተቤዣቸው ይመለሳሉ ወደ ጽዮንም ይመጣሉ፤ የዘላለምም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ደስታንና ተድላን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ልቅሶም ይሸሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ የተቤዣቸው ይመለሳሉ ወደ ጽዮንም ይመጣሉ፤ የዘለዓለምም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ደስታንና ተድላን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ልቅሶም ይሸሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ዎዜዳዋንቱ ስሚደ፥ የጺድ ጽዮነ ያና፤ ዪደ መና ናሸቻይ ኡንቱንቱ ቦላን ደአና፤ ኡንቱንቱ ናሸቻነ ሀሹ ግያዋ ደማና። ቃይ ካዩነ ዬኩ ኡንቱንቱፐ ሃካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday wozeeddawanttu simmiide, yes's'iid S'iyoone yaana; yiide med'inaa nashechchay unttunttu bollan de'ana; unttunttu nashshechchaanne hashshu giyaawaa demmana. K'ay kayyuunne yeekku unttunttuppe haakkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY wozzidayti simmana; yexxishekka Xiyoone gelana; mernaa ufayssa kallachcha hu7en goxxana; istti injjenne ufayssa duus demmana; ceeceynne yeehoy isttafe baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ዎዚዳይቲ ሲማና፤ ዬጺሼካ ጺዮኔ ጌላና፤ ሜርና ኡፋይሳ ካላቻ ሁኤን ጎጻና፤ ኢስቲ ኢንጄኔ ኡፋይሳ ዱስ ዴማና፤ ጬጬይኔ ዬሆይ ኢስታፌ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ዎዝዳይሳት የፅሸ ስሚድ ፅዮነ ያና፤ መርና ኡፋይሳይ ካላቻ መላ ኤንታ ቦላ ኡታና። ኤንቲ ኡፋይስነ ሀሹ ግያባ ደማና፤ አዛኖይነ ዬሆይ ኤንታፈ ሃካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday wozidaysati yexishe simmidi Xiyoone yaana; merinaa ufaysay kallacha mela enta bolla uttana. Enti ufaysinne hashshu giyaba demmana; azzanoynne yeehoy entafe haakana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የተቤዣቸው ይመለሳሉ፤ በዝማሬ ወደ ጽዮን ይገባሉ፤ የዘላለማዊ ደስታን አክሊል ይቀዳጃሉ፤ ተድላና ደስታ ያገኛሉ፤ ሐዘንና ልቅሶም ከእነርሱ ይሸሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ አንተ እግዚአብሔር የተቤዠኻቸው እየዘመሩ ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳሉ፤ ዘላቂ ደስታንም እንደ ዘውድ ይቀዳጃሉ፤ ሐሴትና ደስታንም ያገኛሉ፤ ማዘንና መቃተት ግን ከእነርሱ ይወገዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም እግዚኣብሄር ዝተቤዘዎም ክምለሱ፥ እናዘመሩ ናብ ፅዮን ክመፁ እዮም፤ ኣኽሊል ዘለኣለማዊ ደስታ ኸዓ፥ ኣብ ርእሶም ክኸውን እዩ፤ ደስታን ሓጐስን ክረኽቡ እዮም፤ ሓዘንን ብኽያትንውን ካብኣቶም ክሃድም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም እግዚኣብሄር እተበጀዎም ኪምለሱ፡ እልል እናበሉ ናብ ጽዮን ኪመጹ እዮም፡ ዘለኣለማዊ ሓጐስ ከኣ ርእሶም ኪኽልል እዩ፡ ደስታን ሓጐስን ኪረኽቡ እዮም፡ ጓህን እህህታን ኪሀድም እዩ።