Isaiah 51:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ንጽድቂ እትስዕቡ፡ ንእግዚኣብሄር እትደልዩ፡ ስምዑኒ። ነቲ ዝተቖርጽካሉ ከውሕን ናብቲ ዝተዃዕትካሉ ዒላ ጉድጓድን ርአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ ጽድቅን የምትከተሉ እግዚአብሔርንም የምትሹ፥ ስሙኝ፤ የተቈረጣችሁበትን ጽኑዕ ዓለት የተቈፈራችሁባትንም ጥልቅ ጕድጓድ ተመልከቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ጽድቅን የምትከተሉ እግዚአብሔርንም የምትሹ፥ ስሙኝ፤ ከእርሱ የተቈረጣችሁበትን ድንጋይ ከእርሱም የተቈፈራችሁበትን ጕድጓድ ተመልከቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ጽድቅን የምትከተሉ ጌታንም የምትሹ፥ ስሙኝ፤ ከእርሱ የተቈረጣችሁበትን ዐለት ከእርሱም የተቈፈራችሁበትን ጉድጓድ ተመልከቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ ጽሎተ ካልያዋንቶ፥ ህንተኖ ታና፥ መና ጎዳ ኮይያዋንቶ፥ ስስተ። ህንተ ጳልቀቲደ አከቴዳ ሹቻነ ህንተ ቦከቴዳ ከሴዳ ኦላ ጼልተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Hinttenoo s'illotetsaa kaalliyaawanttoo, hinttenoo taana, Med'inaa Godaa koyiyaawanttoo, sisite. Hintte p'alk'k'ettiide aketeedda shuchchaanne hintte booketteedda keseedda ollaa s'eellite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intteno xilloteth kaallizaytoo, GODAA koyzayto siyite. Intte izappe phalqetti kezida zaallazanne intte booketti kezida ollaa xeellite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴኖ ጺሎቴ ካሊዛይቶ፥ ጎዳ ኮይዛይቶ ሲዪቴ። ኢንቴ ኢዛፔ ጳልቄቲ ኬዚዳ ዛላዛኔ ኢንቴ ቦኬቲ ኬዚዳ ኦላ ጼሊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ ፅሎተ ካለይሳቶ፥ ህንተኖ ጎዳ ኮየይሳቶ ስእተ። ህንተ ጳልቀትድ ኤከትዳ ሹቻ ህንተ ቦከትድ ከይዳ ኦላ ፄልተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno xillotethi kaalleysato, hinteno Godaa koyeysato si7ite. Hinte phalqetidi eketida shuchaa hinte booketidi keyida ollaa xeellite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንት ጽድቅን የምትከታተሉ፣ እግዚአብሔርን የምትፈልጉ ስሙኝ፤ ተቈርጣችሁ የወጣችሁበትን ዐለት፣ ተቈፍራችሁ የወጣችሁባትንም ጕድጓድ ተመልከቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔንና ጽድቅን የምትፈልጉ አድምጡኝ፤ ወደ ተጠረባችሁበት ድንጋይና ወደ ወጣችሁበት ጒድጓድ ተመልከቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣቱም ንፅድቂ እትኽተሉ፥ ንእግዚኣብሄር ከዓ እትደልዩዎ ስምዑኒ። ናብቲ ዝተቘረፅኩምሉ እምንን፥ ናብቲ ዝተዅዓትኩሙሉ ጕድጓድን ተመልከቱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ንጽድቂ እትስዕቡ፡ ንእግዚኣብሄር ከኣ እትደልዩ፡ ጽን በሉኒ፡ ናብቲ እተፈንጫሕኩምሉ ኸውሕን፡ ናብታ እተዀዐትኩምላ ጒድጓድ ዔላን ኣስተብህሉ። |