Isaiah 50:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለምንታይ፡ ክመጽእ ከለኹ፡ ሓደ እኳ ዘይነበረ፧ ምስ ደወልኩ ዝምልስ ሰብ ኣይነበረን? ኢደይ ብፍጹም ሓጺራ ድያ፣ ክትብጀው ዘይትኽእል? ወይስ ከድሕን ሓይሊ የብለይን፧ እንሆ፡ ብመግናሕተይ ንባሕሪ፡ ንርባታት ምድረበዳ እገብሮ ኣለኹ። ዓሳታቶም ማይ ስለ ዘየለ ይጨኑ፡ ብጽምኢ ድማ ይሞቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ መጣሁ፤ ሰውም አል​ነ​በ​ረም፤ ተጣ​ራሁ፤ የሚ​መ​ል​ስም አል​ነ​በ​ረም፤ እጄ ለማ​ዳን ጠን​ካራ አይ​ደ​ለ​ምን? ወይስ ለማ​ዳን አል​ች​ል​ምን? እነሆ፥ በገ​ሠ​ጽሁ ጊዜ ባሕ​ርን አደ​ር​ቃ​ለሁ፤ ወን​ዞ​ች​ንም ምድረ በዳ አደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ውኃም በማ​ጣት ዐሣ​ዎ​ቻ​ቸው ይሞ​ታሉ፤ በጥ​ማ​ትም ያል​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመጣሁስ ጊዜ ሰው ስለ ምን አልነበረም? በጠራሁስ ጊዜ የሚመልስ ስለ ምን አልነበረም? መታደግ እንዳትችል እጄ አጭር ሆናለችን? ወይስ ለማዳን ኃይል የለኝምን? እነሆ፥ በገሠጽሁ ጊዜ ባሕርን አደርቃለሁ፥ ወንዞችንም ምድረ በዳ አደርጋቸዋለሁ፤ ውኃም በማጣት ዓሦቻቸው ይገማሉ በጥማትም ይሞታሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመጣሁስ ጊዜ ሰው ስለምን አልነበረም? በጠራሁስ ጊዜ የሚመልስ ስለምን አልነበረም? መታደግ እንዳትችል እጄ አጭር ሆናለችን? ወይስ ለማዳን ኃይል የለኝም? እነሆ፥ በገሠጽሁ ጊዜ ባሕርን አደርቃለሁ፥ ወንዞችንም ምድረ በዳ አደርጋቸዋለሁ፤ ውኃም አጥተው ዓሦቻቸው ይገማሉ፥ በጥማትም ይሞታሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ዬዳ ዎደ፥ አያዉ ሄዋን አሳይ ዬዴ? ታን ጼሴዳ ዎደ፥ ‘ዬ!’ ጋናዉ አያዉ አሳይ ሄዋን ደእቤኔ? ታን ህንተና ዎዛናዉ ታ ኩሺ ቃንየ? ዎይ ህንተና አሻናዉ ታዉ ዎልቃይ ባዌየ? በእተ፥ ታን ሴራደ አባ መልሳይ። ሻፋቱዋካ መላ ቢታ ኦይ። ኡንቱንቱን ደእያ ሞለቱ ሃይ ይና ዎቂኖ፤ ሳሙ ዎና ሀይቂኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani yeedda wode, ayaw hewan Asay d'ayeeddee? Taani s'eeseedda wode, ‹Yee!› gaanaw ayaw Asay hewan de'ibeennee? Taani hinttena wozanaw ta kushii k'antseeyye? Woy hinttena ashshanaw taw wolk'k'ay baaweeyye? Be'ite, taani seeraade abbaa melissay. Shaafatuwaakka mela biittaa ootsay. Unttunttun de'iyaa moletuu haatsay d'ayina wook'k'iino; saamuu wod'ina hayk'k'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani yiza wode heen asi ays dhaydee? Ta xeygiza wode zaaro immiza asi heen waani dhaydee? Inttena wozzana miish cigganaas ta kushey qaammadee? Woykko inttena ashshanaas taas wolqqay guuththee? Be7ite ta hanqon abba melissays; shaafatakka bazzo kessays; isttan diza moleti saamon hayqqidi zeeqqeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ዪዛ ዎዴ ሄን ኣሲ ኣይስ ይዴ? ታ ጼይጊዛ ዎዴ ዛሮ ኢሚዛ ኣሲ ሄን ዋኒ ይዴ? ኢንቴና ዎዛና ሚሽ ጪጋናስ ታ ኩሼይ ቃማዴ? ዎይኮ ኢንቴና ኣሻናስ ታስ ዎልቃይ ጉ? ቤኢቴ ታ ሃንቆን ኣባ ሜሊሳይስ፤ ሻፋታካ ባዞ ኬሳይስ ኢስታን ዲዛ ሞሌቲ ሳሞን ሃይቂዲ ዜቄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ይዳ ዎደ፥ ሀይሳን አስ አይስ ይዴ? ታኒ ፄግዳ ዎደ፥ ‘ዬ!’ ጋናዉ አይስ አስ ይዴ? ታኒ ህንተና ዎዛናዉ ታ ኩሸይ ቃንዬ? ህንተና አሻናዉ ታዉ ዎልቅ ባወዬ? ታኒ አባ ሴራዳ መልሳይስ፤ ሻፋታ መላ ቢታ ኦይስ። ሃ ይን ኤንታን ደእያ ሞሎት ዎቆሶና፤ ሳሞይ ዎን ሀይቆሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani yida wode, haysan asi ayis dhayidee? Taani xeegida wode, ‘Yee!’ gaanaw ayis asi dhayidee? Taani hintena wozanaw ta kushey qantheyee? hintena ashshanaw taw wolqi baaweyee? Taani abba seerada melisayis; shaafata mela biitta oothayis. Haathi dhayin entan de7iya moloti wooqosona; saamoy wodhin hayqoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመጣሁ ጊዜ ለምን በዚያ ሰው አልነበረም? በተጣራሁስ ጊዜ የሚመልስ ሰው እንዴት በዚያ ታጣ? ስለ እናንተ ወጆ ለመክፈል ክንዴ ዐጥራ ነበርን? እናንተንስ ለማዳን ኀይል አነሰኝን? እነሆ፤ በተግሣጼ ባሕሩን አደርቃለሁ፤ ወንዞችን ምድረ በዳ አደርጋለሁ፤ ዓሦቻቸው ውሃ በማጣት ይሸታሉ፤ በጥማትም ይሞታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ በመጣሁ ጊዜ ማንም ሰው አለመኖሩ ለምንድን ነው? በጠራሁም ጊዜ ማንም ሰው መልስ ያልሰጠኝ ለምንድን ነው? እኔ ለመታደግ አልችልምን? ለማዳንስ ኀይል የለኝምን? በተግሣጼ ብቻ ባሕርን አደርቃለሁ፤ ወንዞችንም ወደ ምድረ በዳነት እለውጣለሁ፤ ዓሣዎቻቸውም ውሃ ከማጣት የተነሣ ሞተው ይበሰብሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ምስ መፃእኹ ንምንታይ እዩ ሰብ ዘይነበረ? ምስ ፀዋዕኹስ ስለ ምንታይ እዩ፥ ዝምልስ ሰብ ዘይነበረ? ብሓቂዶ ኢደይ ንምቢዛው ሓፃር እያ? ወይ ከዓ ኸድሕን ዝኽእል ሓይሊዶ የብለይን እየ? እንሆ፥ ብቝጥዓይ ንባሕሪ ኣንፅፎ፤ ንወሓይዝ ድማ ምድረ በዳ እገብሮ፤ ሰኣን ማይ ከዓ፥ ዓሳታቱ ብፅምኢ ሞይቶም ከም ዝጨንዉ እገብር።
Amharic Tigrinya 2011 ስለምንታይ እዩ ምስ መጻእኩስ፡ ሓደ እኳ ዘይጸንሔ ጸዊዔ ኸኣ ሓደ እኳ ዘይመልሰለይ ብሓቂዶ ኢደይ ንምብጃው ሓጻር እያ ወይስ ከናግፍዶ ሓይሊ የብለይን እንሆ፡ ብመግናሕተይ ንባሕሪ ኤንጽፎ፡ ንወሓይዝ ድማ ምድሪ ኣጻምእ እገብሮ፡ ሰኣን ማይ ከኣ ዓሳታቱ ብጽምኢ ሞይቶም ይምሽምሹ።