Isaiah 50:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ሓዊ እተወልዑ፡ ብስፓርታ እተኸበብኩም ኲላትኩም፡ እንሆ፡ ብብርሃን ሓዊኹምን በቲ ዘቃጸልኩምዎ ብልጭታታትን ተመላለሱ። ካብ ኢደይ ክህልወካ ኣለዎ፤ ብጓሂ ክትድቅስ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ እሳት የምታነድዱ፥ የእሳትንም ነበልባል ከፍ ያደረጋችሁ ሁላችሁ፥ በእሳታችሁ ብርሃንና ባነደዳችሁት ነበልባል ሂዱ፤ ስለ እኔ ይህ ይሆንባችኋል፤ በኀዘንም ትተኛላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ እሳት የምታነድዱ የእሳትንም ወላፈን የምትታጠቁ ሁላችሁ፥ በእሳታችሁ ነበልባል ባነደዳችሁትም ወላፈን ሂዱ፤ ይህ ከእጄ ይሆንባችኋል፤ በኀዘን ትተኛላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ እሳት የምታነድዱ፥ የእሳትንም ወላፈን የምትታጠቁ ሁላችሁ፥ በእሳታችሁ ነበልባል ባነደዳችሁትም ወላፈን ሂዱ! ይህ ከእጄ ይሆንባችኋል፤ በኅዘን ትተኛላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ህንተኖ ታማ ኤያ ኡባ ገደ፥ ዪቻ ጾምፕያ ላጩዋ ህንተንቶ ሺሽያዋንቶ፥ ህንተ ኤዳ ታማ ፖኡዋን ሄመትተ! ህንተ ዪጬዳ ጾምፕያ ላጩዋ ፖኡዋን ስመረትተ! ህንተ ታ ኩሽያፐ አካናዉ ደእያባይ ሀዋ: ህንተ ዎልቃማ ሴላን ግሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, hinttenoo tamaa eetsiyaa ubbaa gede, yiichcha s'omppiyaa lac'uwaa hinttenttoo shiishshiyaawanttoo, hintte eetseedda tamaa poo'uwaan hemettite! Hintte yiic'eedda s'omppiyaa lac'uwaa poo'uwaan simerettite! Hintte ta kushiyaappe akkanaw de'iyaabay hawaa: Hintte wolk'k'aama seelaan gisana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i gidikko intte tama eeththidi, laciza intte xomppe xomppe oykkida ubbati intte poo7on biite; intte oyththida xomppe poo7on simerettite; Intte ta kusheppe ekkanayssi hayssa; intte iita meton kundana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ጊዲኮ ኢንቴ ታማ ኤዲ፥ ላጪዛ ኢንቴ ጾምፔ ጾምፔ ኦይኪዳ ኡባቲ ኢንቴ ፖኦን ቢቴ፤ ኢንቴ ኦይዳ ጾምፔ ፖኦን ሲሜሬቲቴ፤ ኢንቴ ታ ኩሼፔ ኤካናይሲ ሃይሳ፤ ኢንቴ ኢታ ሜቶን ኩንዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ ታማ ኤያ ኡባቶ፥ ላጮ ፆምፐ ህንተዉ ሺሸይሳቶ፥ ህንተ ኤዳ ታማ ፖኡዋን ሄመትተ። ላጮ ፆምፕያን ስመረትተ፤ ህንተ ታ ኩሸፐ ኤካናዉ ደኤይ ሀይሳ፤ ህንተ ዎልቃማ መቶ ሴላን ዝንአና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno tama eethiya ubbato, laco xompe hintew shiisheysato, hinte eethida tama poo7uwan hemetite. Laco xompiyan simeretite; Hinte ta kushepe ekanaw de7ey haysa; hinte wolqaama meto seelan zin7ana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ግን እናንተ እሳት አንድዳችሁ፣ የራሳችሁን የሚንቦገቦግ ችቦ የያዛችሁ ሁሉ፣ በሉ በእሳታችሁ ብርሃን ሂዱ፤ ባንቦገቦጋችሁትም የችቦ ብርሃን ተመላለሱ። እንግዲህ ከእጄ የምትቀበሉት ይህ ነው፤ በሥቃይም ትጋደማላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ሁላችሁም ነገር በሰው ላይ እንደ እሳት የምታነዱና እንደ ችቦ የምትለኲሱ ናችሁ፤ ባነደዳችሁት እሳት ነበልባል ውስጥና በለኰሳችሁት ችቦ ትጠፋላችሁ ይህንንም ቅጣት የምትቀበሉት ከእኔ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ሓዊ እተንድዱ ኵልኻትኩም፥ ነበልባልውን ዝሓዝኩም፥ በቲ ሃልሃልታ ሓዊኹምን፥ በቲ ዘንደድኩምዎ ነበልባልን ኪዱ። እምበኣር ካብ ኢደይ እትቕበልዎ እዙይ እዩ፤ ኣብ ሓዘን ድማ ኽትድቅሱ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኣቱም ሓዊ እተንድዱ ዂላትኩም፡ እያድ ከኣ እትዕጠቑ፡ ኣብቲ ሃልሃልታ ሓውኹምን ኣብቲ ዘንደድኩምዎ እያድን ኪዱ፡ እዚ ኻብ ኢደይ እዩ ዚመጻኩም፡ ኣብ ስቓይ ክትድቅሱ ኢኹም። |