Isaiah 50:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካባኻትኩም ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ድምጺ ባርያኡ ዚሰምዕ፡ ኣብ ጸልማት ዚመላለስ ብርሃን ዘይብሉ መን ኣሎ፧ ብስም እግዚኣብሄር ይውከል ኣብ ኣምላኹ ድማ ይጸንዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ ማን ነው? የባሪያውንም ቃል ይስማ፤ በጨለማም የምትሄዱ፥ ብርሃንም የሌላችሁ በእግዚአብሔር ስም ታመኑ፤ በእግዚአብሔርም ተደገፉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ የባሪያውንም ቃል የሚሰማ፥ በጨለማም የሚሄድ፥ ብርሃንም የሌለው፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስም የሚታመን፥ በአምላኩም የሚደገፍ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእናንተ ጌታን የሚፈራ፥ የአገልጋዩንም ቃል የሚሰማ፥ በጨለማም የሚሄድ፥ ብርሃንም የሌለው፥ ነገር ግን በጌታ ስም የሚታመን፥ በአምላኩም የሚደገፍ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ግዶፐ መና ጎዳዉ ያይያዌነ አ ቆማ ቃላዉ አዛዘትያዌ ኦኔ? ማን ሀመትያዌነ ፖኡ ባይናዌ እ ኦኔ? ሄ ኡራይ መና ጎዳ ሱንን አማነቶ፤ ባረ ጾሳንካ ዘምፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte giddoppe Med'inaa Godaw yayyiyaawenne Aa k'oomaa k'aalaw azazettiyaawe oonee? D'uman hamettiyaawenne poo'uu bayinnawe I oonee? He uray Med'inaa Godaa suntsan ammanetto; bare S'oossankka zemppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte giddofe GODAAS yayyizay, iza ayllaa qaalas azazettizay oonee? Hessaadey dhuman bizaa gidikkonne poo7oy izas baynda aggiko izi GODAA sunththan ammanetto; ba Xoossankka zemppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጊዶፌ ጎዳስ ያዪዛይ፥ ኢዛ ኣይላ ቃላስ ኣዛዜቲዛይ ኦኔ? ሄሳዴይ ማን ቢዛ ጊዲኮኔ ፖኦይ ኢዛስ ባይንዳ ኣጊኮ ኢዚ ጎዳ ሱንን ኣማኔቶ፤ ባ ጾሳንካ ዜምፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ግዶፈ ጎዳ ያየይ፥ እያ አይልያ ቃላስ ኪተተይ ኦኔ? ማን ሄመተይነ ፖኦይ ባይናይ እ ኦኔ? ሄ ኡራይ ጎዳ ሱንን አማነቶ፤ ባ ፆሳን ዘምፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte giddofe Godaa yayyey, iya aylliya qaalas kiitetey oonee? Dhuman hemeteynne poo7oy baynay I oonee? He uray Godaa sunthan ammaneto; ba Xoossan zempo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፣ የባሪያውንም ቃል የሚሰማ ማን ነው? ያ ሰው በጨለማ የሚሄድ ከሆነና፣ ብርሃንም ከሌለው፣ በእግዚአብሔር ስም ይታመን፤ በአምላኩም ይደገፍ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእናንተ መካከል እግዚአብሔርን የሚፈራና ለአገልጋዩ ቃል የሚታዘዝ ማነው? ብርሃን የሌለው በጨለማ የሚመላለስ በእግዚአብሔር ይታመን፤ እምነቱንም በአምላኩ ላይ ይጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካባኻትኩም ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ፥ ቃል ባርያኡውን ዝሰምዕ፥ ብፀልማት ዝኸይድ፥ ብርሃን ከዓ ዝሰኣነ መን እዩ? ብስም እግዚኣብሄር ይተኣመን፤ ኣብ ኣምላኽውን ይደገፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካባኻትኩምሲ ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ንድምጺ ባርያኡውን ዚሰሞ መን እዩ እቲ ብጸልማት ዚመላለስ ብርሃን ከኣ ዚስእን፡ ኣብ ስም እግዚኣብሄር ይወከል፡ ኣብ ኣምላኹውን ይጸጋዕ። |