Isaiah 50:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካባኻትኩም ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ድምጺ ባርያኡ ዚሰምዕ፡ ኣብ ጸልማት ዚመላለስ ብርሃን ዘይብሉ መን ኣሎ፧ ብስም እግዚኣብሄር ይውከል ኣብ ኣምላኹ ድማ ይጸንዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ና​ንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈራ፥ ማን ነው? የባ​ሪ​ያ​ው​ንም ቃል ይስማ፤ በጨ​ለ​ማም የም​ት​ሄዱ፥ ብር​ሃ​ንም የሌ​ላ​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ታመኑ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ተደ​ገፉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ የባሪያውንም ቃል የሚሰማ፥ በጨለማም የሚሄድ፥ ብርሃንም የሌለው፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስም የሚታመን፥ በአምላኩም የሚደገፍ ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእናንተ ጌታን የሚፈራ፥ የአገልጋዩንም ቃል የሚሰማ፥ በጨለማም የሚሄድ፥ ብርሃንም የሌለው፥ ነገር ግን በጌታ ስም የሚታመን፥ በአምላኩም የሚደገፍ ማን ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ግዶፐ መና ጎዳዉ ያይያዌነ አ ቆማ ቃላዉ አዛዘትያዌ ኦኔ? ማን ሀመትያዌነ ፖኡ ባይናዌ እ ኦኔ? ሄ ኡራይ መና ጎዳ ሱንን አማነቶ፤ ባረ ጾሳንካ ዘምፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte giddoppe Med'inaa Godaw yayyiyaawenne Aa k'oomaa k'aalaw azazettiyaawe oonee? D'uman hamettiyaawenne poo'uu bayinnawe I oonee? He uray Med'inaa Godaa suntsan ammanetto; bare S'oossankka zemppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte giddofe GODAAS yayyizay, iza ayllaa qaalas azazettizay oonee? Hessaadey dhuman bizaa gidikkonne poo7oy izas baynda aggiko izi GODAA sunththan ammanetto; ba Xoossankka zemppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጊዶፌ ጎዳስ ያዪዛይ፥ ኢዛ ኣይላ ቃላስ ኣዛዜቲዛይ ኦኔ? ሄሳዴይ ማን ቢዛ ጊዲኮኔ ፖኦይ ኢዛስ ባይንዳ ኣጊኮ ኢዚ ጎዳ ሱንን ኣማኔቶ፤ ባ ጾሳንካ ዜምፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ግዶፈ ጎዳ ያየይ፥ እያ አይልያ ቃላስ ኪተተይ ኦኔ? ማን ሄመተይነ ፖኦይ ባይናይ እ ኦኔ? ሄ ኡራይ ጎዳ ሱንን አማነቶ፤ ባ ፆሳን ዘምፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte giddofe Godaa yayyey, iya aylliya qaalas kiitetey oonee? Dhuman hemeteynne poo7oy baynay I oonee? He uray Godaa sunthan ammaneto; ba Xoossan zempo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእናንተ እግዚአብሔርን የሚፈራ፣ የባሪያውንም ቃል የሚሰማ ማን ነው? ያ ሰው በጨለማ የሚሄድ ከሆነና፣ ብርሃንም ከሌለው፣ በእግዚአብሔር ስም ይታመን፤ በአምላኩም ይደገፍ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእናንተ መካከል እግዚአብሔርን የሚፈራና ለአገልጋዩ ቃል የሚታዘዝ ማነው? ብርሃን የሌለው በጨለማ የሚመላለስ በእግዚአብሔር ይታመን፤ እምነቱንም በአምላኩ ላይ ይጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካባኻትኩም ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ፥ ቃል ባርያኡውን ዝሰምዕ፥ ብፀልማት ዝኸይድ፥ ብርሃን ከዓ ዝሰኣነ መን እዩ? ብስም እግዚኣብሄር ይተኣመን፤ ኣብ ኣምላኽውን ይደገፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ካባኻትኩምሲ ንእግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ንድምጺ ባርያኡውን ዚሰሞ መን እዩ እቲ ብጸልማት ዚመላለስ ብርሃን ከኣ ዚስእን፡ ኣብ ስም እግዚኣብሄር ይወከል፡ ኣብ ኣምላኹውን ይጸጋዕ።