Isaiah 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ንበይኖም ኣብ ማእከል ምድሪ ምእንቲ ኺቕመጡ፡ ስፍራ ኽሳዕ ዘየልቦ፡ ቤት ናብ ቤት ዚተሓባበሩ፡ ኣብ ልዕሊ ኤከር ግራት ዚሰርሑ ወይለኦም! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጎረቤቶቻቸው እርሻ ይወስዱ ዘንድ፥ ምድርንም ለብቻቸው ይይዟት ዘንድ፥ ቤትን ከቤት ጋር ለሚያያይዙ፥ እርሻንም ከእርሻ ጋር ለሚያቀራርቡ ወዮላቸው! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስፍራ እስከማይቀር ድረስ እናንተም በምድር ላይ ብቻችሁን እስክትቀመጡ ድረስ፥ ቤትን ከቤት ጋር ለሚያያይዙ እርሻንም ከእርሻ ጋር ለሚያቀራርቡ ወዮላቸው! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምንም ስፍራ ለሌሎች እስከማይተርፍ ድረስ፤ ቤትን በቤት ላይ በመጨመር፤ መሬትን ከመሬት ጋር በማያያዝ፤ ለብቻችሁ በምድር ተስፋፍታችሁ ለምትኖሩ ወዮላችሁ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳአይ ይና፥ ህንተ ጻላላይ ጋድያ ቦላ ደአና ጋካናዉ፥ ጎልያ ጎልያ ቦላ ጉጅያዋንቶ፥ ጋድያ ጋድያና ጋያዋንቶ፥ ህንተንቶ አየ አና! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sa'ay d'ayina, hintte s'alalay gadiyaa bolla de'ana gakkanaw, golliyaa golliyaa bolla gujjiyaawanttoo, gadiyaa gadiyaanna gatsiyaawanttoo, hinttenttoo aayye ana! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haratas sohoy dhayanaashe gakkanaas, keeth keeththa bolla gujjizaytoo! Gade gadera gaththi oyththidi, intterkka xalla biittaa bolla aakki de7izaytoo! Inttes aayye ana! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃራታስ ሶሆይ ያናሼ ጋካናስ፥ ኬ ኬ ቦላ ጉጂዛይቶ! ጋዴ ጋዴራ ጋ ኦይዲ፥ ኢንቴርካ ጻላ ቢታ ቦላ ኣኪ ዴኢዛይቶ! ኢንቴስ ኣዬ ኣና! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | በሲ ይን፥ ህንተ ፃላላ ቢታ ቦላ ዳና ጋካናዉ፥ ኬ ኬ ቦላ፥ ጋደ ጋደ ቦላ፥ ጉጀይሳቶ ህንተና አየ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bessi dhayin, hinte xalaala biitta bolla daana gakanaw, keethe keetha bolla, gade gade bolla, gujeysato hintena ayye! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስፍራ ለሌሎች እስከማይተርፍ፣ ቤትን በቤት ላይ በመጨመር፣ መሬትን ከመሬት ጋር በማያያዝ፣ ለብቻችሁ በምድር ተስፋፍታችሁ ለምትኖሩ ወዮላችሁ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአገሪቱ ላይ መኖር የሚገባችሁ እናንተ ብቻ መስሎአችሁ፥ ቀድሞ በነበራችሁ ይዞታ ላይ ለመቀላቀል ሰዎችን ሁሉ እያስወጣችሁ ቤትን ከቤት ማያያዝና እርሻንም በእርሻ ላይ ለመቀላቀል ለምትፈልጉ ወዮላችሁ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም በይንኹም ኣብ ማእኸል ሃገር ምእንቲ ኽትነብሩስ፥ ንኻልእ እናሰጐጕኩም ስፍራ ኽሳዕ ዝሰኣን፥ ገዛ ምስ ገዛ ንዘተሓሕዙ፥ ግራትውን ምስ ግራት ንዘቀራርቡ ወይለኦም! |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም በይንኹም ኣብ ማእከል ሃገር ክትነብሩስ፡ እቶም ስፍራ ኽሳዕ ዚሰኣን፡ ቤት ኣብ ቤት ዚድርቡ፡ ግራት ከኣ ናብ ግራት ዜቕርቡ ወይለኦም። |