Isaiah 5:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታኽልቲ ወይኒ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ቤት እስራኤል፡ ሰብ ይሁዳ ድማ ጥዑም ተኽሉ እዩ። ንፍትሒ እምበር ርኣዩ ኣውያት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ዊት ጌታ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወይን ቦታ እርሱ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ነው፤ ተወ​ዳጁ አዲስ ተክ​ልም የይ​ሁዳ ሰዎች ናቸው፤ ፍር​ድን ያደ​ር​ጋል ብየ እጠ​ብቅ ነበር፤ እነ​ሆም፥ ዐመ​ፅን አደ​ረገ፤ ጽድ​ቅ​ንም አይ​ደ​ለም፥ ጩኸ​ትን እንጂ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር ወይን ቦታ እርሱ የእስራኤል ቤት ነው፥ የደስታውም አትክልት የይሁዳ ሰዎች ናቸው፤ ፍርድን ተስፋ ያደርግ ነበር፥ እነሆም ደም ማፍሰስ ሆነ፤ ጽድቅንም ይተማመን ነበር፥ እነሆም፥ ጩኸት ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የወይን ቦታ የእስራኤል ቤት ነው፤ የይሁዳ ሰዎችም የደስታው አትክልት ናቸው። ፍትሕን ፈለገ፤ ነገር ግን ደም ማፍሰስን አየ፤ ጽድቅን ፈለገ፤ ነገር ግን የጭንቅን ጩኸት ሰማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ ዎይንያ ቱራ ሳአይ እስራኤልያ አሳ። ይሁዳ አሳይ እ ናሸትያ ዳርኩዋ። ኡንቱንቱ ሱረ ፕርዲኖ ጊደ ናጌዳ፤ ሽን ሱ ጉሴድኖ። ጽሎተ ኦኖ ጊደ ናጌዳ፤ ሽን ዋሶ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, woyniyaa turaa sa'ay Israa'eeliyaa asaa. Yihudaa Asay I nashettiyaa darkkuwaa. Unttunttu suure pirddiino giide naageedda; shin suutsaa gusseeddino. S'illotetsaa ootsiino giide naageedda; shin waaso gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAA woyne tokkiza gadey Isra7eele asaa. Yuhuda asay izi ufayettiza atakilte. Istti suure pirda pirdana giidi naagides; gido attiin suuth gussishin be7ides. Izi xilloteth koyides; gido attiin meto waaso siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ዎይኔ ቶኪዛ ጋዴይ ኢስራኤሌ ኣሳ። ዩሁዳ ኣሳይ ኢዚ ኡፋዬቲዛ ኣታኪልቴ። ኢስቲ ሱሬ ፒርዳ ፒርዳና ጊዲ ናጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሱ ጉሲሺን ቤዪዴስ። ኢዚ ጺሎቴ ኮዪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሜቶ ዋሶ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ዎይነ ጋደይ እስራኤለ አሳ። እ፥ ኡፋይትያ አታክልተ በሳይ ይሁዳ አሳ። ኤንታ ሱረ ፕርዶሶና ግድ ናግስ፤ ሽን ሱ ጉስዶሶና። ፅሎተ ኦሶና ግድ ናግስ፤ ሽን ኡንአ ዋሶይ ዳራና መላ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Godaa woyne gadey Isra7eele asaa. I, ufaytiya atakilte bessay Yihuda asaa. Enta suure pirdoosona gidi naagis; shin suuthi gussidosona. Xillotethi oothosona gidi naagis; shin un7a waasoy darana mela oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔር የወይን ቦታው የእስራኤል ቤት ነው፤ የይሁዳ ሰዎችም የደስታው አትክልት ናቸው። ፍትሕን ፈለገ፤ ነገር ግን ደም ማፍሰስን አየ፤ ጽድቅን ፈለገ፤ ነገር ግን የጭንቅን ጩኸት ሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም የሠራዊት አምላክ የወይን ቦታ የተባለው የእስራኤል ሕዝብ ነው፤ እርሱም የይሁዳ ሕዝብ ደስ የሚሰኝበት ተክል ነው። መልካም ሥራ እንዲሠሩ ተስፋ ያደርግ ነበር፤ በዚህ ፈንታ ነፍሰ ገዳዮች ሆኑ፤ ቅን ፍርድ ይሰጣሉ ብሎ ተስፋ ያደርግ ነበር፤ እነርሱ ግን ፍርድን በማጓደላቸው የሕዝቡ ጩኸት በዛ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣታኽልቲ ወይኒ፥ ቤት እስራኤል እዩ። እቶም ኣታኽልቲ ደስታኡ ድማ ህዝቢ ይሁዳ እዮም፤ ፍትሒ ተስፋ ይገብር ነበረ፤ ግና ምፍሳስ ደም ኮነ፤ ፅድቂ ተፀበየ፤ እንሆ ኸዓ ኣውያት ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣታኽልቲ ወይኒ ናይ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊትሲ ቤት እስራኤል እዩ፡ እቲ ተኽሊ ደስታኡ ኸኣ ሰብ ይሁዳ እዮም፡ ፍትሒ ተጸብዩስ፡ እንሆ፡ ምኽዓው ደም፡ ጽድቂ ተጸብዩስ፡ እንሆ፡ ኣውያት ረኸበ።