Isaiah 5:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምበኣርሲ፡ ከምቲ ሓዊ ነቲ ጕንዲ ዚበልዖ፡ ሃልሃልታ ኸኣ ነቲ ሓሰር ዚበልዖ፡ ንሕጊ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስለ ዝነጸግዎ፡ ንቓል ሰራዊትውን ስለ ዝነጸግዎ፡ ሱሮም ከም ምብስባስ ኪኸውን፡ ዕምባባኦም ከኣ ከም ሓመድ ኪድይብ እዩ። ናይ እስራኤል ቅዱስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ገለባ በእ​ሳት ፍም እን​ደ​ሚ​ቃ​ጠል፥ በነ​በ​ል​ባ​ልም እን​ደ​ሚ​በላ፥ እን​ዲሁ የእ​ነ​ርሱ ሥር የበ​ሰ​በሰ ይሆ​ናል፤ አበ​ባ​ቸ​ውም እንደ ትቢያ ይበ​ን​ናል፤ የሠ​ራ​ዊት ጌታ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ ጥለ​ዋ​ልና፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቅዱስ የተ​ና​ገ​ረ​ውን ቃል አቃ​ል​ለ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ የእሳት ወላፈን ቃርሚያን እንደሚበላ፥ እብቅም በነበልባል ውስጥ እንደሚጠፋ፥ እንዲሁ የእነርሱ ሥር የበሰበሰ ይሆናል ቡቃያቸውም እንደ ትቢያ ይበንናል፤ የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ሕግ ጥለዋልና፥ የእስራኤልም ቅዱስ የተናገረውን ቃል አቃልለዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የእሳት ነበልባል ገለባን እንደሚበላ፤ ድርቆሽም በእሳት ጋይቶ እንደሚጠፋ፤ የእነርሱም ሥር እንዲሁ ይበሰብሳል፤ አበባቸውም እንደ ትቢያ ይበናል፤ የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ሕግ ንቀዋልና፤ የእስራኤል ቅዱስ የተናገረውንም ቃል አቃለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታማ ላጩ ዳላ ኦይቂያዋዳንነ መላ ማታይ ኤጽ ይያዋዳን፥ ሄዋዳን ኡንቱንቱ ጻጱ ዎቃና፤ ኡንቱንቱ ጪሻይካ ባናዳን ላለት ያና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ህግያ እጼድኖ፤ እስራኤልያ ጌሻ ቃላካ ካድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Tamaa lac'uu dalaa oyk'k'iyaawaadaaninne mela maatay ees's'i d'ayiyaawaadan, hewaadan unttunttu s'ap'uu wook'k'ana; unttunttu c'iishshaykka baanaadan laaletti d'ayana; ayaw gooppe, unttunttu Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa higgiyaa is's'eeddino; Israa'eeliyaa Geeshsha k'aalaakka kad'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Ubbaafe Wolqqama GODAA wogaa ixxida gishshas, Isra7eele Geeshshaa qaalaakka kadhida gishshas, tama lacoy buuxa oykkiza malanne mela maatay eexxi dhayza mala istta xaphoy wooqqana; istta ciishshayka buhe mala laaletti dhayana;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ዎጋ ኢጺዳ ጊሻስ፥ ኢስራኤሌ ጌሻ ቃላካ ካዳ ጊሻስ፥ ታማ ላጮይ ቡጻ ኦይኪዛ ማላኔ ሜላ ማታይ ኤጺ ይዛ ማላ ኢስታ ጻጶይ ዎቃና፤ ኢስታ ጪሻይካ ቡሄ ማላ ላሌቲ ያና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ህግያ እፅዳ ግሾነ እስራኤለ ጌሻ ቃላ ካዳ ግሾ ታማ ላጮይ ካለ ኦይከይሳዳነ ቡረይ ታማን ሜተትድ የይሳዳ ኤንታ ፃጶይ ዎቃና። ኤንታ ጪሻይ ባናዳ ላለትድ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Ubbaafe Wolqaama Godaa higgiya ixida gishonne Isra7eele Geeshshaa qaala kadhida gisho tama lacoy kale oykeysadanne buurey taman meetetidi dhayeysada enta xaphoy wooqana. Enta ciishshay baanada laaletidi dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእሳት ነበልባል ገለባን እንደሚበላ፣ ድርቆሽም በእሳት ጋይቶ እንደሚጠፋ፣ የእነርሱም ሥር እንዲሁ ይበሰብሳል፤ አበባቸውም እንደ ትቢያ ይበንናል፤ የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ሕግ ንቀዋልና፤ የእስራኤል ቅዱስ የተናገረውንም ቃል አቃልለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ቅዱስ የሠራዊት አምላክ ያዘዘውን ሕግና ያስተማረውን ሥርዓት ስለ አቃለሉ ገለባና ድርቆሽ በእሳት ጋይቶ እንደሚጠፋ የእነርሱም ሥር መሠረት በስብሶ ይጠፋል፤ አበባቸውም ደርቆ እንደ ትቢያ ይበናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሕጊ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ንዒቖምዎ፥ ንቓል እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ከዓ ኣቃሊሎምዎ እዮም እሞ፥ ከምቲ ልሳን ሓዊ ንብርዒ ዘንድዶ፥ ንቑፅ ሳዕሪ ኸዓ ብሃልሃልታ ሞዅ ዝብል፥ ሱሮም ዝበዅበዀ ክኸውን፥ በቚሎም ከዓ ኸም በነንታ ኽበንን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሕጊ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንዒቖምዎ፡ ንቓል እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ከኣ ተሐሲሞምዎ እዮም እሞ፡ ስለዚ ኸምቲ ልሳን ሓዊ ንብርዒ ዜንድዶ፡ ንቑጽ ሳዕሪ ኸኣ ብሃልሃልታ ሞዂ ዚብል፡ ሱሮም ከም ብዂብዂ ኪኸውን፡ ዕምባባኦም ከኣ ከም ዕሻሽ ኪተጒጒ እዩ።