Isaiah 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓጹር ገበረሉ፡ ኣእማን ኣውጺኡ ድማ ብብሉጽ ወይኒ ተኺሉ ኣብ ማእከሉ ግምቢ ሰሪሑ፡ መጽረዪ ወይኒ እውን ገበረ። ወይኒ ከም እተፍሪ ድማ ጠመተ፡ ወይኒ በረኻ ድማ ኣውረደት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አጥር አጠርሁ፤ በዙሪያውም ቈፈርሁ፤ ድንጋዮችንም ለቅሜ አወጣሁ፤ ምርጥ የሆነውንም ወይን ተከልሁ፤ በመካከሉም ግንብ ሠራሁ፤ ደግሞም የመጥመቂያ ጕድጓድ ማስሁለት፤ ወይንንም ያፈራ ዘንድ ጠበቅሁት፤ ዳሩ ግን እሾህን አፈራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዙሪያው ቈፈረ፥ ድንጋዮችንም ለቅሞ አወጣ፥ ምርጥ የሆነውንም አረግ ተከለበት፥ በመካከሉም ግንብ ሠራ፥ ደግሞም የመጥመቂያ ጕድጓድ ማሰበት፤ ወይንንም ያፈራ ዘንድ ተማመነ፥ ዳሩ ግን ሆምጣጣ ፍሬ አፈራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መሬቱን ቈፈረ፤ድንጋይንም ለቅሞ አወጣ፤ ምርጥ የሆነውንም ወይን ተከለበት። በመካከሉ መጠበቂያ ማማ ሠራ፤ የወይን መጭመቂያ ጉድጓድም አበጀ፤ ከዚያ መልካም ፍሬ ያፈራል ብሎ አሰበ፤ ነገር ግን ኮምጣጣ ፍሬ አፈራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ቦኪደ፥ ሹቻ ቆር ከሲደ፥ ኡባፐ ሎእያ ዎይንያ ቱራ ቶኬዳ። ናግያ ሻኩዋ አ ግዶን ሻኬዳ፤ ዎይንያ ኤሳ ጉምኢያሳ ዎጪደ ጊግሴዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ሎኦ አይፍያ አይፌ፥ ያጊደ ናጌዳ፤ ሽን ጫልያ አይፍያ አይፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa bookkiide, shuchchaa k'ori kessiide, Ubbaappe lo"iyaa woyniyaa turaa tokkeedda. Naagiyaa shakkuwaa Aa giddon shakkeedda; woyniyaa eessaa gum"iyaasaa wooc'iide giigisseedda. Hewaappe guyyiyaan, lo"o ayfiyaa ayifee, yaagiide naageedda; Shin c'aaliyaa ayfiyaa ayifeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biitta bookkidi, shuchchaa qori kessidi, ubbaafe lo7iza woyne turaa tokkides; histtidi iza naaganaas shakko giigsides; woyne ushshu gum7izasoho olla bookki giigsides. Hessafe guye lo7o ayfe ayfana giidi naagides; gido attiin caala phanqida ayfe ayfides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታ ቦኪዲ፥ ሹቻ ቆሪ ኬሲዲ፥ ኡባፌ ሎኢዛ ዎይኔ ቱራ ቶኪዴስ፤ ሂስቲዲ ኢዛ ናጋናስ ሻኮ ጊግሲዴስ፤ ዎይኔ ኡሹ ጉምኢዛሶሆ ኦላ ቦኪ ጊግሲዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ሎኦ ኣይፌ ኣይፋና ጊዲ ናጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጫላ ጳንቂዳ ኣይፌ ኣይፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታ ቦክድ፥ ሹቻ ቆር ከስድ፥ ሎኦ ዎይነ ቶክስ። ናጎ ሻኮ እያ ግዶን ሻክስ፤ ዎይንያ ጉምእያ በሳ ጊግስስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ሎኦ አይፈ አይፋና ግድ ናግስ፤ ሽን ጫላ አይፈ አይፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biitta bookidi, shuchaa qori kessidi, lo77o woyne tokis. Naago shako iya giddon shakis; woyniya gum7iya bessaa giigisis. Hessafe guye, lo77o ayfe ayfana gidi naagis; shin caala ayfe ayfis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሬቱን ቈፈረ፤ ድንጋይንም ለቅሞ አወጣ፤ ምርጥ የሆነውንም ወይን ተከለበት። በመካከሉ መጠበቂያ ማማ ሠራ፤ የወይን መጭመቂያ ጕድጓድም አበጀ፤ ከዚያ መልካም ፍሬ ያፈራል ብሎ ዐሰበ፤ ነገር ግን ኮምጣጣ ፍሬ አፈራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሬቱን በመቈፈርና ድንጋዩንም ለቅሞ በማውጣት ምርጥ የሆነውን የወይን ሐረግ ተከለበት፤ በመካከሉም መጠበቂያ የሚሆን ማማ ሠራለት፤ ጒድጓድ ቆፍሮም የወይን ፍሬ መጭመቂያ አበጀለት። ከዚያን በኋላ መልካም ፍሬ ያፈራል ብሎ ጠበቀ፤ ነገር ግን ኮምጣጣ ፍሬ አፈራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኰዓቶ፤ ነእማኑ ኸዓ ኣርዩ ኣውፅኦ እሞ፥ ዝተመረፀ ተኽሊ ወይኒ ተኸለሉ፤ ኣብ ማእኸሉ ድማ መሐለዊ ግንቢ ሰርሐሉ፤ መፅመቚ ወይኒ ኸዓ ኣብ ውሽጡ ዀዓተሉ። ወይኒ ኸፍሪውን ተፀበየ፤ ግና መፂፅ ፍረ ፈረየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰዐቶ ኣእማኑ ኸኣ ኣርዩ ኣውጽኤ እሞ፡ ሕሩይ ተኽሊ ወይኒ ተኸለሉ፡ ኣብ ማእከሉ ድማ ግምቢ ሰርሓሉ፡ መሓምተሊ ኸኣ ኣብ ውሽጡ ገበረሉ። ዘቢብ ኬፍሪውን ተጸበየ፡ ግናኸ መጺጽ ፍረ ኣፍረየ። |