Isaiah 5:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ንሕና ምእንቲ ኽንርእዮ፡ ንዕዮኡ ይቀላጠፍን ይቀላጠፍን፤ እቲ ናይ እግዚኣብሄር ቅዱስ ናይ እስራኤል ምኽሪ ድማ ክንፈልጦ ይቐርብን ይምጻእን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እናይ ዘንድ፥ ሥራ​ውን ያፋ​ጥን፤ እና​ው​ቃ​ትም ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ ምክር፥ ትምጣ” ለሚሉ ወዮ​ላ​ቸው!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሥራውንም ያፋጥን፤ እናውቃትም ዘንድ የእስራኤል ቅዱስ ምክር ትቅረብ፥ ትምጣ ለሚሉ ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዐይናችን እንድናይ እግዚአብሔር ይቸኩል፤ ሥራውንም ያፋጥን፤ የእስራኤልን ቅዱስ፤ የእርሱን ዕቅድ እንድናውቃት ትቅረብ፤ ትምጣም ለሚሉ ወዮላቸው!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አነ ጾሳይ ኤሌሎ! ኑን በአና ማላ፥ ባረ ኦሱዋ ኤሌልሶ! ጋ! ኤ፥ ኑን ኤራና ማላ፥ እስራኤልያ ጌሻይ ቆፔዳ ቆፋይ ፖለቶ” ያግያዋንቶ አየ አና!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ane S'oossay elleello! Nuuni be'ana mala, bare oosuwaa elleelliso! Gatso! Ee, nuuni erana mala, Israa'eeliyaa Geeshshay k'oppeedda k'ofay poletto» yaagiyaawanttoo aayye ana!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Nuni nu ayfera be7ana mala ane Xoossi elelo! Ba oosokka eesoso! Nuni erana mala Isra7eele Geeshshay qoppida qofay matan poletto» gizaytas aayye ana!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኑኒ ኑ ኣይፌራ ቤኣና ማላ ኣኔ ጾሲ ኤሌሎ! ባ ኦሶካ ኤሶሶ! ኑኒ ኤራና ማላ ኢስራኤሌ ጌሻይ ቆፒዳ ቆፋይ ማታን ፖሌቶ» ጊዛይታስ ኣዬ ኣና!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አነ ፆሳይ ኤለሶ! ኑኒ በአና መላ ባ ኦሱዋ ኤሶዮ! ኑኒ ኤራና መላ እስራኤለ ጌሻይ ቆፕዳ ቆፋ ፖሎ” ያገይሳታ አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ane Xoossay elleso! Nuuni be7ana mela ba oosuwa eesoyo! Nuuni erana mela Isra7eele Geeshshay qopida qofaa polo” yaageyisata ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በዐይናችን እንድናይ እግዚአብሔር ይቸኵል፤ ሥራውንም ያፋጥን፤ የእስራኤልን ቅዱስ፣ የእርሱን ዕቅድ እንድናውቃት ትቅረብ፤ ትምጣም” ለሚሉ ወዮላቸው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኛ በዐይናችን እናያት ዘንድ እግዚአብሔር ሊያደርግ ያቀደውን በፍጥነት ያድርግ፤ እናውቃትም ዘንድ የእስራኤል ቅዱስ ያቀዳት ምክር ትፈጸም” ለሚሉ ሁሉ ወዮላቸው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብዓይንና ኽንሪኦስ ይቐልጥፍ፤ ንተግባሩውን የቐልጥፎ፤ ምእንቲ ኽንፈልጦ ድማ ምኽሪ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ትቕረብ፤ ትምፃእውን” ንዝብሉ ወይለኦም!
Amharic Tigrinya 2011 እቶም፡ ክንርእዮስ ይቐልጥፍ፡ ዕዮኡ ኸኣ ፈጢኑ ይግበር፡ ምእንቲ ኽንፈልጦ ድማ፡ ምኽሪ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ትቕረብ ትምጻእውን፡ ዚብሉ ወይለኦም።