Isaiah 5:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም ገንሸል ብመገዶም ኪጓስዩ እዮም፣ ዑናታት እቲ ስብሒ ድማ ጓኖት ኪበልዕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተማረኩ እንደ በሬዎች ይሰማራሉ፤ የተረሱትም ምግባቸውን ሲፈልጉ እንደ በግ ጠቦቶች በማሰማርያቸው ይሰማራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የበግ ጠቦቶች በማሰማርያቸው ውስጥ ይሰማራሉ፥ እንግዶችም የሰቡትን ባድማ ይበላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጎችም በገዛ መሰማሪያቸው እንደሚሰማሩ ሆነው ይግጣሉ፤ የበግ ጠቦቶችም በባለጠጎች ፍርስራሽ ላይ ሣር ይበላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ዶርሳቱ ባረንቱ ቆሩዋን ሄመትያዋዳን ሄመታና፤ ዶርሳ ማራቱ ኮለቴዳ ዱረቱዋ ጎልያ ሳኣ ማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode dorssatuu barenttu k'ooruwaan heemettiyaawaadan heemettana; dorssaa maratuu koletteedda duretuwaa golliyaa sa'aa maana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode dorsati bantta qooron heemettiza mala heemettana; dorsa laaqqati laalettida dureta keeththata sohon maata maana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ዶርሳቲ ባንታ ቆሮን ሄሜቲዛ ማላ ሄሜታና፤ ዶርሳ ላቃቲ ላሌቲዳ ዱሬታ ኬታ ሶሆን ማታ ማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ዶርሳት ሄ በሳን ሄመታና፤ ዶርሳ ኡርገት ላለትዳ ኬ በሳታን ማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode dorsati he bessan heemetana; dorsa urgeti laaletida keetha bessatan maana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጎችም በገዛ መሰማሪያቸው እንደሚሰማሩ ሆነው ይግጣሉ፤ የበግ ጠቦቶችም በባለጠጎች ፍርስራሽ ላይ ሣር ይበላሉ ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የበግ ጠቦቶች፥ ቀድሞ ይሰማሩበት በነበረ ቦታ ይሰማራሉ፤ የሰቡ ፍሪዳዎችና የፍየል ግልገሎች በፈራረሱ ቦታዎች ሣር ይበላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ጡበታት ኣባጊዕ ኣብ ውሽጢ መውፈሪኦም ክጓሰዩ እዮም፤ ነቲ ዝባደመ ቦታ ሃብታማት ከዓ፥ ጓኖት ክበልዕዎ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዕያውቲ ኸም ኣብ መጓሰይኦም ኪጓሰዩ እዮም፡ ነቲ ዝባደመ ቦታ ሃብታማት ከኣ ጓኖት ኪበልዕዎ እዮም። |