Isaiah 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ምኽንያት እዚ እዩ ህዝበይ ፍልጠት ስለ ዘይብሎም ናብ ስደት ዝኸደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም ሕዝቤ ወደ ምርኮ ሄዱ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አላ​ወ​ቁ​ት​ምና፤ ብዙ​ዎቹ በረ​ኃ​ብና በውኃ ጥም ሞቱ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ሕዝቤ ወደ ምርኮ ሄዱ፥ ጌታን አላወቁትምና፤ ከበርቴዎቻቸውም ተራቡ፥ ሕዝባቸውም ተጠሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ሕዝቤ ዕውቀት በማጣቱ ይማረካል፤ መኳንንቱም በራብ ይሞታሉ፤ ሕዝቡም በውሃ ጥም ይቃጠላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ታ አሳይ አኬካ ዬዳ ድራዉ፥ ኦሞደቲደ ባና፤ ኡንቱንቱ ጋድያ አይስያዋንቱካ ኮሻን ሀይቃና፤ ኡንቱንቱ አኮ አሳይካ ኮፕሳ መላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, ta Asay akeekaa d'ayeedda diraw, omoodettiide baana; unttunttu gadiyaa ayissiyaawanttukka koshan hayk'k'ana; unttunttu aakko asaykka koppisaa melana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin ta Derey akeeka dhayda gishshas di7etti baana; istta shuumeti koshan hayqqana; istta dere asaykka haaththa saamon xuugetti hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ታ ዴሬይ ኣኬካ ይዳ ጊሻስ ዲኤቲ ባና፤ ኢስታ ሹሜቲ ኮሻን ሃይቃና፤ ኢስታ ዴሬ ኣሳይካ ሃ ሳሞን ጹጌቲ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ታ አሳይ አኬካ ይዳ ግሾ፥ ድኤታና፤ አይሰይሳት ኮሻን ሀይቃና፤ አሳይ ሳሞን ፁገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza ta asay akeeka dhayida gisho, di7etana; ayseysati koshan hayqana; asay saamon xuugetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሕዝቤ ዕውቀት በማጣቱ ይማረካል፤ መኳንንቱም በራብ ይሞታሉ፤ ሕዝቡም በውሃ ጥም ይቃጠላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሕዝቤ ዕውቀት በማጣታቸው ተማርከው ይወሰዳሉ፤ የተከበሩ መሪዎቻቸው እስከ ሞት ድረስ ይራባሉ፤ ሕዝቡም በውሃ ጥም ይቃጠላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ህዝበይ ሰኣን ፍልጠት ተማሪኹ ኸደ፤ ክቡራቶም ብጥሜት ይሞቱ፥ እቶም ህዝቦም ድማ ብፅምኣት ይነቕፁ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚውን ህዝበይ ሰኣን ፍልጠት ተማረኹ፡ ክቡራቶም ብጥሜት ይሞቱ፡ ሰቦም ድማ ብጽምኢ ይነቕጹ ኣለው።