Isaiah 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወዮ እቶም ንግሆ ተንሲኦም፡ ስቱር መስተ ኺስዕቡ፡ ወይለኦም። እዚ ድማ ክሳዕ ለይቲ ይቕጽል፣ ወይኒ ክሳዕ ዘቃጽሎም! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጥዋት ወደ መሸታ ቤት ለሚገሠግሡና በመጠጥ ቤት ለሚውሉ ወዮላቸው! ወይኑ ያቃጥላቸዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስካርን ለመከተል በጥዋት ለሚማልዱ፥ የወይን ጠጅም እስኪያቃጥላቸው እስከ ሌሊት ድረስ ለሚዘገዩ ወዮላቸው! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚያሰክር መጠጥ ፍለጋ ማልደው ለሚነሡ፤ እስኪያነዳቸውም ወይን በመጠጣት ሌሊቱን ለሚያነጉ ወዮላቸው! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማይያ ኡሻ ኮያናዉ ዎንታ ጉራና ደንድያዋንቶነ ዎይንያ ኤሳን ጹገታና ጋካናዉ፥ ሳኣ ቃምስያዋንቶ አየ አና! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Matsoyiyaa ushshaa koyanaw wontta guuraanna denddiyawanttoonne woyniyaa eessan s'uugettana gakkanaw, sa'aa k'amissiyawanttoo aayye ana! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maththosiza ushshu koyanaas maalado guurara dendidi woyne ushshan xuugettana gakkanaas, sa7aa qamisizaytas aayye ana! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማሲዛ ኡሹ ኮያናስ ማላዶ ጉራራ ዴንዲዲ ዎይኔ ኡሻን ጹጌታና ጋካናስ፥ ሳኣ ቃሚሲዛይታስ ኣዬ ኣና! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማያ ኡሻ ኮያናዉ ዎንታ ጉራ ደንደይሳታነ ዎይነ ኡሻይ ፁጋና ጋካናዉ፥ ያን ቃምስያ አሳ አየ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mathoya ushsha koyanaw wonta guura dendeysatanne woyne ushshay xuuggana gakanaw, yan qamisiya asaa ayye! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚያሰክር መጠጥ ፍለጋ ማልደው ለሚነሡ፣ እስኪያነድዳቸውም ወይን በመጠጣት ሌሊቱን ለሚያነጉ ወዮላቸው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠጥተው ለመስከር ማልደው ወደ መሸታ ቤት ለሚገሠግሡ፥ የወይን ጠጅ እስኪያቃጥላቸው ሌሊቱንም ሁሉ በዚያው መቈየት ለሚፈልጉ ወዮላቸው! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ስኽራን ንምኽታል ኣንጊሆም ንዝትስኡ፥ ወይኒ ኽሳዕ ዘቃፅሎም ድማ ኽሳዕ ለይቲ ንዝድንጕዩ ወይለኦም! |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ንብርቱዕ መስተ ኺስዕቡ ወጋሕታ ኣንጊሆም ዚትንስኡ፡ ወይኒ ኽሳዕ ዜርስኖም ድማ ኣዝዮም ዜምስዩስ ወይለኦም። |