Isaiah 49:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ተበጃዊ እስራኤልን ቅዱሱን፡ ንሰብ ዝንዕቕ፡ ነቲ ህዝቢ ዚጸልኦ፡ ንባርያ መሳፍንቲ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነገስታት ነዚ ርእዮም ኪቐውሙ እዮም፡ መሳፍንቲ ድማ ምእንቲ ኺሰግዱ እዮም። ናይቲ እሙንን ናይ እስራኤል ቅዱስን እግዚኣብሄር፡ ንሱ ድማ ክሓርየኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታዳጊህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ሕይወቱን የሚያስጨንቃትን፥ በአሕዛብ የተጠላውን የአለቆችን ባርያ ቀድሱት፤ ነገሥታት ያዩታል፤ አለቆችም ስለ እግዚአብሔር ብለው ተነሥተው ይሰግዱለታል፤ የእስራኤል ቅዱስ ታማኝ ነውና፥ እኔም መርጨሃለሁና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ታዳጊ ቅዱሱም፥ እግዚአብሔር፥ ሰዎች ለሚንቁት ሕዝብም ለሚጠላው ለገዥዎች ባሪያ እንዲህ ይላል። ስለ ታማኙ ስለ እግዚአብሔር ስለ መረጠህም ስለ እስራኤል ቅዱስ ነገሥታት አይተው ይነሣሉ፥ መሳፍንትም አይተው ይሰግዳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ታዳጊ ቅዱሱም፥ ጌታ፥ ሰዎች በሚንቁት ሕዝብም ለሚጠላው፥ ለገዢዎች አገልጋይ እንዲህ ይላል፦ ‘ስለ ታማኙ ስለ ጌታ ስለ መረጠህም ስለ እስራኤል ቅዱስ ነገሥታት አይተው ይነሣሉ፥ መሳፍንትም አይተው ይሰግዳሉ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ካዳዎ፥ እጼዳዎነ ደርያ ሞድያዋንቶ ቆማዉ፥ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ዎዝያዌ፥ እስራኤልያ ጌሻይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አማነትያ መና ጎዳ ድራዉነ ኔና ዶሬዳ እስራኤልያ ጌሻ ድራዉ ካተቱ በኢደ፥ ደንድ ኤቃና። ደርያ ሞድያዋንቱካ በኢደ ጎይናና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay kad'eeddawoo, is's'eeddawoonne deriyaa mooddiyaawantto k'oomaw, Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa Woziyaawe, Israa'eeliyaa Geeshshay hawaadan yaagee; «Ammanettiyaa Med'inaa Godaa dirawunne neena dooreedda Israa'eeliyaa Geeshsha diraw kaatetuu be'iide, denddi ek'k'ana. Deriyaa mooddiyaawanttukka be'iide goyinnana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kadhettidayssassinne kawoteththan ixettidayssas, dere haarizayta ashkara gidida nees, GODAY, Isra7eele ashshiza Geeshshay, «Kawoti nena be7idi dendi eqqana; kawo nayti nena be7idi nees ziggana; gaasoykka nena doorida GODAY, Isra7eele Geeshshay ammanettidaade» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካቲዳይሳሲኔ ካዎቴን ኢጼቲዳይሳስ፥ ዴሬ ሃሪዛይታ ኣሽካራ ጊዲዳ ኔስ፥ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ኣሺዛ ጌሻይ፥ «ካዎቲ ኔና ቤኢዲ ዴንዲ ኤቃና፤ ካዎ ናይቲ ኔና ቤኢዲ ኔስ ዚጋና፤ ጋሶይካ ኔና ዶሪዳ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጌሻይ ኣማኔቲዳዴ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካትዳይሳስነ እፀትዳይሳስ ቃስ ካዎተታ ሃርያ አይልያስ፥ እስራኤለ ዎዝያ ጎዳይ፥ እስራኤለ ጌሻይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ አማንያ ጎዳ ግሾ፥ ነና ዶርዳ እስራኤለ ጌሻ ግሾ ካዎት በእድ ደንድ ኤቃና፤ ደርያ ሃረይሳት በእድ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kadhetidaysasinne ixetidaysas qassi kawotethata haariya aylliyas, Isra7eele woziya Goday, Isra7eele Geeshshay haysada yaagees; Ammanthiya Godaa gisho, nena doorida Isra7eele Geeshsha gisho kawoti be7idi dendi eqana; deriya haareysati be7idi goyinnana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ፣ ታዳጊ የሆነው የእስራኤል ቅዱስ፣ ለተናቀውና በሕዝብ ለተጠላው፣ የገዦች አገልጋይ እንዲህ ይላል፤ “ነገሥታት አይተውህ ይነሣሉ፤ ልዑላንም አይተው፤ ይሰግዳሉ፤ ምክንያቱም የመረጠህ የእስራኤል ቅዱስ፣ እግዚአብሔር ታማኝ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕዝቦች ዘንድ በጣም ለተናቅህና ለተጠላህ፥ ለገዢዎችም አገልጋይ ለሆንክ ለአንተ፥ አዳኙ የእስራኤል ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ነገሥታት ሲያዩህ ይነሡልሃል፤ ልዑላንም ይሰግዱልሃል፤ ይህም የሚሆነው በመረጠህ በታማኙ በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ምክንያት ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስን ተቤዛዊኡን፥ ነቲ ሰባት ዝነዓቕዎ፥ ህዝብታት ዝፀልእዎ ባርያ ገዛእቲ፥ ከምዙይ ይብል፦ “ስለ እቲ እሙን እግዚኣብሄርን፥ ስለ እቲ ዝመረፀካ ናይ እስራኤል ቅዱስን፥ ነገስታት ሪኦም ክትስኡልካ፥ መሳፍንቲ ድማ ሪኦም ክሰግዱልካ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሰብ ዝነዐቖ፡ ህዝብታት ዝፈንፈንዎ ባርያ ገዛእቲ፡ ንእኡ እግዚኣብሄር፡ እቲ ተበጃዊ እስራኤልን ቅዱስን፡ ስለቲ እሙን እግዚኣብሄርን ስለቲ ዝመረጸካ ናይ እስራኤል ቅዱስን ኢሎም ነገስታት ርእዮም ኪትንስኡ፡ መሳፍንቲውን ኪሰግዱ እዮም፡ ይብል ኣሎ። |