Isaiah 49:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ፡ ንያእቆብ ንያእቆብ ክመልሶ፡ ካብ ማህጸነይ ባርያኡ ክኸውን ዝፈጠረኒ እግዚኣብሄር፡ እስራኤል እኳ እንተዘይተኣከበ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክኽበር እየ፡ ኣምላኸይ ድማ ክኸውን እዩ። ሓይለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም በእግዚአብሔር ፊት ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ፥ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባርያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ የፈጠረኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ከማኅፀን ጀምሮ በሠራኝ በጌታ ዐይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጉልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ አገልጋዩ አድርጎኝ ጌታ እንዲህ ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእካ፥ ታን መና ጎዳ አይፍያ ስንን ቦንቼቴዳ ድራዉነ ታ ጾሳይ ታዉ ዎልቃ ግዴዳ ድራዉ፥ ያቆባ አኮ ዛራናዉነ እስራኤልያ አኮ ሺሻናዉ፥ ታን አዉ ቆማ ግዳናዳን፥ ታና ታ ዳይ ኡሉዋን መዳዌ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"ikka, taani Med'inaa Godaa ayfiyaa sintsan bonchchetteedda dirawunne ta S'oossay taw wolk'k'aa gideedda diraw, Yaak'ooba aakko zaaranawunne Israa'eeliyaa aakko shiishshanaw, taani aw k'oomaa gidanaadan, taana ta daay uluwaan med'eeddawe Med'inaa Goday hawaadan yaagee; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i tani GODAA ayfe sinththan bonchchettadis; Xoossay taas wolqqa gidides; tani Yaaqoobe izakko zaarana mala, Isra7eele izakko shiishshana mala ooththida GODAY ha7ikka zaaridi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ታኒ ጎዳ ኣይፌ ሲንን ቦንቼታዲስ፤ ጾሳይ ታስ ዎልቃ ጊዲዴስ፤ ታኒ ያቆቤ ኢዛኮ ዛራና ማላ፥ ኢስራኤሌ ኢዛኮ ሺሻና ማላ ኦዳ ጎዳይ ሃኢካ ዛሪዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ጎዳ አይፈ ስንን ቦንቸትዳ ግሾ፥ ታ ፆሳይ ታዉ ዎልቃ ግድዳ ግሾ፥ ያይቆባ እያኮ ዛራናዉ እስራኤለ እያኮ ሺሻናዉ፥ ታኒ እያ አይለ ግዳና መላ ታና ታ አየ ኡሎን ዶርዳ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Godaa ayfe sinthan bonchetida gisho, ta Xoossay taw wolqa gidida gisho, Yayqooba iyako zaaranaw Isra7eele iyako shiishanaw, taani iya aylle gidana mela tana ta aaye ulon doorida |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር ዐይን ፊት ከብሬአለሁ፤ አምላኬ ጕልበት ሆኖልኛል፤ ባሪያው እንድሆን ከማሕፀን የሠራኝ፣ ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ፣ እስራኤልን ወደ እርሱ እንድሰበስብ ያደረገኝ፣ እግዚአብሔር አሁንም እንዲህ ይላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገና በእናቴ ማሕፀን ሳለሁ እግዚአብሔር መርጦኛል፤ የተበታተኑትን የያዕቆብን ልጆች እስራኤላውያንን ለመሰብሰብ አገልጋዩ አድርጎኛል። እኔ በእግዚአብሔር ዘንድ የተከበርኩ ነኝ፤ አምላኬም ኀይል ሆኖልኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኣነ ብዓይኒ እግዚኣብሄር ከቢረ ኣለኹ፤ ኣምላኸይውን ሓይለይ ኮይኑኒ እዩ፤ ንያእቆብ ናብኡ ምእንቲ ኽመልሶ፥ ንእስራኤልውን ናብኡ ምእንቲ ኽእክብ፥ ባርያኡ ክኸውን፥ ካብ ማህፀን ጀሚሩ ዝሰርሐኒ እግዚኣብሄር፥ ከምዙይ ይብል፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ እቲ ኣነ ባርያኡ ክኸውን፡ ንይእቆብ ናብኡ ኽመልሶ ንእስራኤልውን ናብኡ ኽእክቦ ኢሉ፡ ካብ ማሕጸን ጀሚሩ ዝደኰነኒ እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ፡ ኣነስ ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ክቡር እየ፡ ኣምላኸይ ከኣ ሓይለይ ኰነ፡ |