Isaiah 49:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነገስታት ከኣ መዕበይቲ ኣቦታትኩም፡ ንግስቶም ድማ መዕበይቲኹም ኪዀኑ እዮም። ገጾም ናብ ምድሪ ገይሮም ኣብ ቅድሜኻ ክሰግዱን ካብ እግርኻ ሓመድ ክልሕሱን እዮም፤ እቶም ዝጽበዩኒ ኣይክሓፍሩን እዮም እሞ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገሥታትም አሳዳጊዎች አባቶችሽ ይሆናሉ፤ እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ፤ ግንባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል፤ የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቂያለሽ፤ እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገሥታትም አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ፥ እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ፤ ግምባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል፥ የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቂያለሽ፥ እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገሥታትም አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ፥ እቴጌዎቻቸውም ሞግዝቶችሽ ይሆናሉ፤ ግንባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል፥ የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ፤ እኔም ጌታ እንደሆንኩ ታውቂያለሽ፤ እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካተቱ ኔና ድችያ አዎቱዋ ግዳና፤ ኡንቱንቱ ማጫ ካተቱካ ኔና ንያዋንታ ግዳና። ኡንቱንቱ ጉፋኒደ፥ ነዉ ጎይናና፤ ቃይ ነ ገድያ ባናካ ላጫና። ታን መና ጎዳ ግዴዳዋ ኔን ሄዋን ኤራና፤ ታናን አማነቲደ ናግያዋንቱ ዬላትክኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatetuu neena dichchiyaa aawotuwaa gidana; unttunttu mac'c'a kaatetuukka neena d'antsiyaawantta gidana. Unttunttu guufanniide, new goyinnana; k'ay ne gediyaa baanaakka laac'c'ana. Taani Med'inaa Godaa gideeddawaa neeni hewan erana; taanan ammanettiide naagiyaawanttu yeellatikkino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoti nena dichchiza aawata gidana; istta machcheti nena dichchiza aayeta gidana; istti gufannidi nees goynnana; ne toho bollafe baanaakka laaccana; nekka tani GODAA gididayssa erana; tanan hidota ooththizayti yeellatettenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቲ ኔና ዲቺዛ ኣዋታ ጊዳና፤ ኢስታ ማቼቲ ኔና ዲቺዛ ኣዬታ ጊዳና፤ ኢስቲ ጉፋኒዲ ኔስ ጎይናና፤ ኔ ቶሆ ቦላፌ ባናካ ላጫና፤ ኔካ ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኤራና፤ ታናን ሂዶታ ኦዛይቲ ዬላቴቴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎት ነና ድችያ አዋታ ግዳና፤ ኤንታ ማጫ ካዎት ነና ንያ አዮ ግዳና። ኤንቲ ጉፋንድ ነዉ ጎይናና፤ ነ ቶሆ ባና ላጫና። ታኒ ጎዳ ግደይሳ ኔኒ ሄሳን ኤራና፤ ታናን አማነትድ ናገይሳት ዬላቶኮና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoti nena dichiya aawata gidana; enta macca kawoti nena dhanthiya aayo gidana. Enti gufannidi new goyinnana; ne toho baana laaccana. Taani Godaa gideysa neeni hessan erana; tanan ammanetidi naageysati yeellatokona” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገሥታት አሳዳጊ አባቶችሽ፣ እቴጌዎቻቸው ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ፤ በግንባራቸው ተደፍተው ይሰግዱልሻል፤ የእግርሽን ትቢያ ይልሳሉ፤ አንቺም እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቂያለሽ፤ እኔን ተስፋ የሚያደርጉም አያፍሩም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገሥታት አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ፤ እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ፤ ግንባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል። የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ፤ ከዚህም የተነሣ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ታውቂአለሽ፤ የእኔን ርዳታ ለማግኘት የሚጠባበቁ ከቶ አያፍሩም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነገስታት ከም መዕበይቲ ኣቦታትኪ፥ እተጌታቶም ድማ መጕዚታትኪ ክኾኑ እዮም፤ ብግምባሮም ኣብ ምድሪ ተደፊኦም ክሰግዱልኪ፥ በነንታ እግርኺውን ክልሕሱ እዮም። ንስኺ ኸዓ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ፥ ክትፈልጢ ኢኺ፤ እቶም ንኣይ ተኣማሚኖም ዝፅበዩኒ ድማ ኣይሓፍሩን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነገስታት ከኣ መዕበይትኺ፡ ንግስትታቶም ድማ መጒዚታትኪ ኪዀኑ፡ ብገጾም ኣብ ምድሪ ተደፊኦም ኪሰግዱልኪ፡ ተጐጓ እግርኺውን ኪልሕሱ እዮም። ንስኺ ኸኣ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ፡ እቶም ዚጽበዩኒ ድማ ከም ዘይሐፍሩን፡ ክትፈልጢ ኢኺ። |