Isaiah 49:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፦ እንሆ፡ ኢደይ ናብ ኣህዛብ ኣልዒለ ንህዝብታት ሰንደቕ ዕላማይ ከልዕል እየ፡ ንደቅኹም ከኣ ኣብ ሕቝፎም ኬምጽእዎም እዮም፡ ኣዋልድኩም ድማ ኣብ መንኵቦም ክስከማ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ እጄን ወደ አሕ​ዛብ አነ​ሣ​ለሁ፤ ዓር​ማ​ዬ​ንም ወደ ደሴ​ቶች አቆ​ማ​ለሁ፤ ወን​ዶች ልጆ​ች​ሽ​ንም በብ​ብ​ታ​ቸው ታቅ​ፈው ያመ​ጡ​አ​ቸ​ዋል፤ ሴቶች ልጆ​ች​ሽ​ንም በጫ​ን​ቃ​ቸው ላይ ይሸ​ከ​ሙ​አ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ እጄን ወደ አሕዛብ አነሣለሁ፥ ዓለማዬንም ወደ ወገኖች አቆማለሁ፤ ወንዶች ልጆችሽንም በብብታቸው ያመጡአቸዋል፥ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃቸው ላይ ይሸከሙአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ እጄን ወደ አሕዛብ አነሣለሁ፥ ዓላማዬንም ወደ ወገኖች አቆማለሁ፤ ወንዶች ልጆችሽንም በዕቅፋቸው ያመጡአቸዋል፥ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃቸው ላይ ይሸከሙአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በአ፥ ታን ካዉተቶ ማላታ በሳና፤ ታን አሳዉ ታ ባንድራ ኤሳና። ኡንቱንቱ ነ አቱማ ናናቱዋ እድም አሀና፤ ነ ማጫ ናናቱዋካ ባረንቱ ሀሽያን ቶኪደ አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'a, taani kawutetsatoo malaataa bessana; taani asaw ta banddiraa essana. Unttunttu ne attuma naanatuwaa idimmi ahana; ne mac'c'a naanatuwaakka barenttu hashiyaan tookkiide ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY, «Be7a, tani kawoteththata malatan xeygana; tani ta bandira asaas dhoqqu histta essana; ne attuma nayta istti idimmi ehana; ne macca naytakka bantta hashen tookkidi ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ቤኣ፥ ታኒ ካዎቴታ ማላታን ጼይጋና፤ ታኒ ታ ባንዲራ ኣሳስ ቁ ሂስታ ኤሳና፤ ኔ ኣቱማ ናይታ ኢስቲ ኢዲሚ ኤሃና፤ ኔ ማጫ ናይታካ ባንታ ሃሼን ቶኪዲ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄኮ፥ ታኒ ካዎተታ ማላታ በሳና፤ አሳስ ታ ባንድራ ኤሳና። ኤንቲ ነ አደ ናይታ እድምድ፥ ነ ማጫ ናይታ ባንታ ሀሽያን ቶክድ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Heko, taani kawotethata mallata bessaana; asaas ta bandira essana. Enti ne adde nayta idimmidi, ne macca nayta banta hashiyan tookidi ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ አሕዛብን በጥቅሻ እጣራለሁ፤ ዐርማዬንም ለሕዝቦች ከፍ አደርጋለሁ፤ ወንዶች ልጆችሽን በዕቅፋቸው ያመጡልሻል፤ ሴቶች ልጆችሽንም በትከሻቸው ይሸከሙልሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ወንዶች ልጆችሽን በክንዳቸው፥ ሴቶች ልጆችሽንም በትከሻቸው ተሸክመው ያመጡ ዘንድ ለመንግሥታት ምልክት እሰጣለሁ፤ ለሕዝቦችም ዐርማን አነሣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ፥ ናብ ኣህዛብ ኢደይ ከልዕል እየ፤ ዕላማይውን ናብ ህዝብታት ከቕውም እየ፤ ንሳቶም ድማ ነወዳትኪ ሓቚፎም፥ ነዋልድኪውን ሓንጊሮም ከምፅኡልኪ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ እንሆ፡ ኢደይ ናብ ኣህዛብ ኣቢለ ኸልዕል፡ ንሰንደቕ ዕላማይ ከኣ ናብ ህዝብታት ከቚሞ እየ። ንሳቶም ድማ ነወዳትኪ ሐቚፎም ኬምጽኡልኪ፡ ነዋልድኪውን ኪሕንግርወን እዮም፡