Isaiah 49:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ብልብኻ፡ ደቀይ ስኢነ፡ እሱርን ናብን ናብን እናኸድኩ፡ መን እዩ እዚ ዝወለደለይ፧ እዚኸ መን ኣምጺእዎ፧ እንሆ ኣነ በይነይ ተሪፈ ኣለኹ፤ እዚኦም፡ ኣበይ ነይሮም?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ቺም በል​ብሽ፦ የወ​ላድ መካን ሆኛ​ለ​ሁና፥ እኔም መበ​ለት ነኝና እነ​ዚ​ህን ማን ወለ​ደ​ልኝ? እነ​ዚ​ህ​ንስ ማን አሳ​ደ​ጋ​ቸው? እነሆ፥ ብቻ​ዬን ቀርቼ ነበር፤ እነ​ዚ​ህስ ከወ​ዴት መጡ?” ትያ​ለሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንቺም በልብሽ፥ የወላድ መካን ሆኛለሁና፥ እኔም ብቻዬን ተሰድጄአለሁና ተቅበዝበዤ አለሁምና እነዚህን ማን ወለደልኝ? እነዚህንስ ማን አሳደጋቸው? እነሆ፥ ብቻዬን ቀርቼ ነበር፤ እነዚህስ ወዴት ነበሩ? ትያለሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንቺም በልብሽ፦ “የወላድ መካን ሆኛለሁና፥ እኔም ብቻዬን ተሰድጄአለሁ፥ ተቅበዝብዤአለሁ፥ እነዚህን ማን ወለደልኝ? እነዚህንስ ማን አሳደጋቸው? እነሆ፥ ብቻዬን ቀርቼ ነበር፤ እነዚህስ ወዴት ነበሩ?” ትያለሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ነ ዎዛናን፥ ‘ሀዋንታ ናናቱዋ ኡባ ታዉ ኦኔ የሌዳዌ? ታን የላደ ማን አታድ ሽን፤ ታን ማይናድ ሽን፤ ታን ኦሞደታደ ዎራ ባድ ሽን። ያትና፥ ሀዋንታ ኦኔ ድቼዳዌ? በአ፤ ታን ታረካ አታድ፤ ያትና ሀዋንቱ ናናይ ኡባይ ሀቃፐ ዬድኖ?’ ያጋና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni ne wozanaan, ‹Hawantta naanatuwaa ubbaa taw oonee yeleeddawe? Taani yelaade mantsa ataad shin; taani maynaad shin; taani omoodettaade wora baad shin. Yaatina, hawantta oonee dichcheedawe? Be'a; taani taarekka ataad; yaatina hawanttu naanay ubbay hak'appe yeeddinoo?› yaagana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni ne wozinan, ‹Hayta taas yeliday oonee? Tani ceecizaadenne maynne; tani goodettidaadenne ixettidaade gida dishin haytantta dichchiday oonee? Tani tarkka attadis shin histtiin haytanti awappe yidoo?› gaasa» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኔ ዎዚናን፥ ‹ሃይታ ታስ ዬሊዳይ ኦኔ? ታኒ ጬጪዛዴኔ ማይኔ፤ ታኒ ጎዴቲዳዴኔ ኢጼቲዳዴ ጊዳ ዲሺን ሃይታንታ ዲቺዳይ ኦኔ? ታኒ ታርካ ኣታዲስ ሺን ሂስቲን ሃይታንቲ ኣዋፔ ዪዶ?› ጋሳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ነ ዎዛናን፥ “ሀ ናይታ ኡባ ታዉ ኦነ የልዳይ? ታኒ የላዳ ን ግዳስ፤ ታኒ ድኤታስ፥ እፀታስ። ያትን፥ ሀይሳታ ኦነ ድችዳይ? ታኒ ታርካ አታስ፤ ያትን ሀ ናይት ኡባይ አዉፐ ይዶና? ያጋና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni ne wozanan, “Ha nayta ubbaa taw oone yeliday? Taani yelada dhonthu gidas; taani di7etas, ixetas. Yaatin, haysata oone dichiday? Taani tarka attas; yaatin ha nayti ubbay awupe yidona? yaagana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በልብሽም እንዲህ ትያለሽ፣ ‘እነዚህን የወለደልኝ ማን ነው? እኔ ሐዘንተኛና መካን፣ የተሰደድሁና የተጠላሁ ነበርሁ፤ እነዚህን ማን አሳደጋቸው? ብቻዬን ቀርቼ ነበር፤ ታዲያ፣ እነዚህ ከየት መጡ?’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ አንቺም በልብሽ እንዲህ ትያለሽ፦ ‘እነዚህን ልጆች ማን ወለደልኝ? ብዙ ልጆቼን አጥቼና የወላድ መኻን ሆኜ ነበር፤ ተሰድጄ፥ ተቀባይነትም አጥቼ ነበር፤ ታዲያ እነዚህን ልጆች ያሳደጋቸው ማነው? እኔ ብቻዬን ቀርቼ ነበር፤ እንግዲህ እነዚህ ልጆች ከወዴት መጡ?’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ብልብኺ ‘ኣነ ናይ ወላድ መኻን ኮይነ እየሞ፥ ኣነ በይነይ ምርኽትን ስጕጕትን ዝነበርኩስ፥ ነዚኣቶም መን ወለደለይ? ነዚኣቶምከ መን ኣዕበዮም? በይነይ እየ ተሪፈ ዝነበርኩ፤ እዚኣቶም ደኣ ኣበይ ነበሩ?’ ኽትብሊ ኢኺ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ብልብኺ፡ ነዚኣቶም መን ወለደለይ ኣነ ውሉደይ ዝጠፍኡኒ መኻን ምርኽትን ስጉጒትን ዝነበርኩስ፡ ነዚኣቶም መን ኣዕበዮም እኔኹ፡ በይነይ ተሪፈ ነበርኩ፡ እዚኣቶም ደኣ ኣበይ ነበሩ ክትብሊ ኢኺ።